cookie

We use cookies to improve your browsing experience. By clicking «Accept all», you agree to the use of cookies.

avatar

ⓝazራዊ Tube

📩 Contact us ▽ @Balebegenawu

Show more
Advertising posts
204Subscribers
No data24 hours
No data7 days
No data30 days

Data loading in progress...

Subscriber growth rate

Data loading in progress...

Repost from ⓝazራዊ Tube
ጥበብ ዓይነተኛ ናት አጥብቀህ ያዛት!! ጥበብ እኮ ጥሩ ነገር ነች! ለምን ቢባል? 1. ያልተፃፈውን ህግ ትነግርሃለች! ሁሉ ነገር ፍርጥርጥ ብሎ መፅሐፉ ላይ ቢፃፍ የትኛው ቤተ መዛግብት ይችለው ነበር? መፅሃፉ ግን የሚበቃንን ያህል ነግሮናል! በየዕለት ኑሮአችንና ምልልሳችን ዙሪያ የቀረውን ዝርዝር ጉዳይ በመፅሃፉ መርህ መሰረት ፍትትት አርጋ የምታስተምረን ዓይነተኛ የህይወት professor ጥበብ ትባላለች! እስዋ ውስጥ ሁሉ ነገር አለ ማለት ነው! እንዴት እንደምታወራ እንዴት እንደምትለብስ እንዴት እንደምትመላለስ እንዴት እንደምታገለግል ወዘተ... 2. ልከኛ ታደርግሃለች -- ነገርህን ወደዚህም ወደዚያም ያለቅጥ እንዳትለጥጥ የምትረዳህ ጥበብ ነች -- ይቅርና መጥፎ ነገር ጥሩ ነገር እንኩዋን ያለልክ ሲለጠጥና ከልኩ ሲያልፍ ሞገሱን ያጣልና! 3. የተፈቀደልንን ከሚጠቅመን ለይታ ታሳየናለች - ሁሉ ተፈቅዶልኛል ተብሎ ሁሉ አይደረግም! - ብፌ ላይ 10 ዓይነት ምግብ ከተደረደረ ሁሉንም ብላ ማለታቸው እይደለም! መርጠህ የሚጠቅምህን አንሳ ማለታቸው ነው (ጥሩ ጋባዦች ከሆኑ😀) - ጥበብ ማለት የተፈቀደልንን ሁሉ እንዳናግበሰብስ የምትረዳን ባለውለታችን ነች! ጥበብ በተለይ ለአገልጋይ ወሳኝ ነው! ለምን ቢባል? ⁃ የአገልግሎታችን ተቀባይ እግዚአብሔር ቢሆንም ⁃ የአገልግሎታችን ተጠቃሚ ግን ሰው ስለሆነ ነው! ብዙ ጊዜ የአገልጋይ ቀንደኛ ጠላቱ ያላደገ ማንነቱና ጥበብ ማጣቱ ሆኖ ይገኛል - አገልጋይ በፀጋ የገነባውን ጥበብ በማጣት ሊያፈርሰው ይችላል ጠቢብ አገልጋይ ግን እንዲህ ይላል! - ነገሩ ቢፈቀድልኝም officially ባይከለከልም ይሄ ነገር ግን እኔ ላይ ያለውን የእግዚአብሔርን ጥሪና የአምላኬን ክብር አይመጥንም ስለዚህ አላደርገውም! ይላል - የብዙዎች ዓይን እንዳረፈበት አይዘነጋም! ስለዚህ የተፈቀደለትን ከማድረጉ በፊት እነዚያን ዓይኖች ነው የሚያስበው! ቢያንስ ቢያንስ በነዚያ ዓይኖች ላይ ድርጊቱ መጠነ ሰፊ የሆነ ጉዳት እንደማያመጣ እርግጠኛ ሲሆን ነው ያንን የተፈቀደለትንነገር የሚያደርገው! ጥበብ ዓይነተኛ ነገር ናትና ጥበብን አግኝ ( ምሳ 4:7) ቸር ሰንብቱልኝ!! ©ዘማሪ ለዓለም ጥላሁን (ዶ/ር)
Show all...
ጥበብ ዓይነተኛ ናት አጥብቀህ ያዛት!! ጥበብ እኮ ጥሩ ነገር ነች! ለምን ቢባል? 1. ያልተፃፈውን ህግ ትነግርሃለች! ሁሉ ነገር ፍርጥርጥ ብሎ መፅሐፉ ላይ ቢፃፍ የትኛው ቤተ መዛግብት ይችለው ነበር? መፅሃፉ ግን የሚበቃንን ያህል ነግሮናል! በየዕለት ኑሮአችንና ምልልሳችን ዙሪያ የቀረውን ዝርዝር ጉዳይ በመፅሃፉ መርህ መሰረት ፍትትት አርጋ የምታስተምረን ዓይነተኛ የህይወት professor ጥበብ ትባላለች! እስዋ ውስጥ ሁሉ ነገር አለ ማለት ነው! እንዴት እንደምታወራ እንዴት እንደምትለብስ እንዴት እንደምትመላለስ እንዴት እንደምታገለግል ወዘተ... 2. ልከኛ ታደርግሃለች -- ነገርህን ወደዚህም ወደዚያም ያለቅጥ እንዳትለጥጥ የምትረዳህ ጥበብ ነች -- ይቅርና መጥፎ ነገር ጥሩ ነገር እንኩዋን ያለልክ ሲለጠጥና ከልኩ ሲያልፍ ሞገሱን ያጣልና! 3. የተፈቀደልንን ከሚጠቅመን ለይታ ታሳየናለች - ሁሉ ተፈቅዶልኛል ተብሎ ሁሉ አይደረግም! - ብፌ ላይ 10 ዓይነት ምግብ ከተደረደረ ሁሉንም ብላ ማለታቸው እይደለም! መርጠህ የሚጠቅምህን አንሳ ማለታቸው ነው (ጥሩ ጋባዦች ከሆኑ😀) - ጥበብ ማለት የተፈቀደልንን ሁሉ እንዳናግበሰብስ የምትረዳን ባለውለታችን ነች! ጥበብ በተለይ ለአገልጋይ ወሳኝ ነው! ለምን ቢባል? ⁃ የአገልግሎታችን ተቀባይ እግዚአብሔር ቢሆንም ⁃ የአገልግሎታችን ተጠቃሚ ግን ሰው ስለሆነ ነው! ብዙ ጊዜ የአገልጋይ ቀንደኛ ጠላቱ ያላደገ ማንነቱና ጥበብ ማጣቱ ሆኖ ይገኛል - አገልጋይ በፀጋ የገነባውን ጥበብ በማጣት ሊያፈርሰው ይችላል ጠቢብ አገልጋይ ግን እንዲህ ይላል! - ነገሩ ቢፈቀድልኝም officially ባይከለከልም ይሄ ነገር ግን እኔ ላይ ያለውን የእግዚአብሔርን ጥሪና የአምላኬን ክብር አይመጥንም ስለዚህ አላደርገውም! ይላል - የብዙዎች ዓይን እንዳረፈበት አይዘነጋም! ስለዚህ የተፈቀደለትን ከማድረጉ በፊት እነዚያን ዓይኖች ነው የሚያስበው! ቢያንስ ቢያንስ በነዚያ ዓይኖች ላይ ድርጊቱ መጠነ ሰፊ የሆነ ጉዳት እንደማያመጣ እርግጠኛ ሲሆን ነው ያንን የተፈቀደለትንነገር የሚያደርገው! ጥበብ ዓይነተኛ ነገር ናትና ጥበብን አግኝ ( ምሳ 4:7) ቸር ሰንብቱልኝ!! ©ዘማሪ ለዓለም ጥላሁን (ዶ/ር)
Show all...
" የአመቱ መሪ ቃል" ልማድ ወይንስ ግልጠት⁉️ ** " የአመቱ መሪ ጥቅስ" ለማን ነው? የሚለው ጉዳይ በአንክሮ ሊታይ ይገባል። መልክቱ ለአንዲት አጥቢያ ቤ/ክ ነው? ለግለሰብ ነው? ወይስ ለሀገር ነው? የሚለው ጉዳይ ወሳኝ ነው። ምክንያቱም የተፈፃሚነቱ ጉዳይ አሳሳቢ ስለሚሆን። የክብር አመት ይሆናል ስንል ለማን? የሚለው መመለስ አለበት። እንደዚ በተባሉ አመታት ጦርነት፣ሞት፣ሀዘን ያየንባቸው አመታት ብዙ ናቸው። የሰማ ይናገር!! ያለሰማ ዝም ይበል!! ©መጋቢ ቶማስ ገርቢ
Show all...
Show all...
A Short History of Student Missions on Vimeo

Produced for the CROSS conference by Citygate Films. Narrated by John Piper. Director/Producer: Carolyn McCulley Animation: Jesse Gordon and Emily Murphy of Three of Change Music: Zach Laliberte of La Liberte Music Edited by: Suzanne Glover Audio recording: Stefan Green Sound Design/Mix: Defacto Sound

የዛሬው ማዕድ (263) መጥፎ ለመሆን ተፈትነህ የማታውቅ ከሆንክ፣ ጥሩ ሰው ነኝ ለማለት አትችልም።
Show all...
Repost from ⓝazራዊ Tube
የዛሬው ማዕድ (262) ከበግ መሳይ ተኩላዎች ተጠንቀቁ። JOIN 👉 @NAZRAWI_TUBE0
Show all...
የዛሬው ማዕድ (262) ከበግ መሳይ ተኩላዎች ተጠንቀቁ።
Show all...
የዛሬው ማዕድ (260) ፍቅር ይባዛል፤ ካልመገብነውም ይሞታል።
Show all...
የዛሬው ማዕድ (261) ሰይጣን ጨለማ የሆኑ ሃሳቦቹን የብርሀን ቀለም መቀባት ያውቅበታል።
Show all...
Sign in and get access to detailed information

We will reveal these treasures to you after authorization. We promise, it's fast!