cookie

We use cookies to improve your browsing experience. By clicking «Accept all», you agree to the use of cookies.

avatar

መልካም ወጣት 2013

dargaggoo ogeeyyii ta'uun ogummaa hunda caaluudha.ogeessa ta'uuf of qopheessi chaanaaliin kunis ergaawwan gara garaa isin biraan ga'uudhaaf kan hundaa'eedha. yaada qabdan karaa @AAYYOOKOOOOO nuun ga'uu dandeessu.

Show more
The country is not specifiedThe language is not specifiedThe category is not specified
Advertising posts
298Subscribers
No data24 hours
No data7 days
No data30 days
Posts Archive
🪨🪨🍁 .....ሁሌም ዝግጁ ሁነህ ጠብቃት ህይወት ብዙ ታስተምርሃለች።እስከዛሬ የኖራችሁበትን ያለፉ አመታትን አስቡ.......... በቅጽበት አእምሮአቹ የኋሊት ይገሰግስና ጥሩውንም መጥፎውንም ጊዜያት ያሳያችኋል። መምረጥም መማርም ትችላላችሁ መልሱን በልባችሁ ሙሉት ሁሌም ቢሆን ጥሩ ሰው ከመሆን እንዳትቆጠቡ @melkaam_wetat_2013 @melkaam_wetat_2013 @melkaam_wetat_2013 @melkaam_wetat_2013
Show all...
እህቴ፦ አስተሳሰብሽ ካለባበስሽ የበለጠ ሲያምር፤ መልካምነትሽ ከምትቀቢው ሽቶ የበለጠ ሲያውድ፤ ስነ ምግባርሽ ከመልክሽ ይበልጥ ሲገን፤ ፍቅርሽ ወደሰዎች ይበልጥ ካለፈ፤ እግዚአብሔርን መፍራትሽ ከሁሉ ነገርሽ ከበለጠ በእውነት አንቺ በጣም ውብ ነሽ። ወንድሜ፦ ይቅርታህ ከደረትህ ይልቅ ከሰፋ፤ ትዕግስትህ ከጡንቻህ ይልቅ ከወፈረ፤ የጸሎት ሕይወትህ ከኪሎህ ከገዘፈ፤ መንፈሳዊ ሕይወትህ ከፋሽንህ ከበለጠ በእውነት አንተ ውብ ነህ። እግዚአብሔር የሰላሙን ካባ፣ የሞገሱን መጎናጸፊያ፤ የክብሩን ጸዳል ያልብሳችሁ። ✍አዶኒ ቻናላችንን ይቀላቀሉ 👇 @melkaam_wetat_2013 @melkaam_wetat_2013 @melkaam_wetat_2013 @melkaam_wetat_2013 @melkaam_wetat_2013 @melkaam_wetat_2013
Show all...
👉#አገልጋይ ዮናታን እክሊሉ 🔹 #ሠው_ሁን የትኛው ሰው መሆን ትፈልጋላችሁ ?? -በምድራችን ትላልቅ ነገሮች እንዲከናወኑ ያደረጉት 1% የዓለማችን ሰዎች ናቸው የቀሩት 99% ድርጊቱን የሚከተሉ ሰዎች ናቸው -የተለየ ተግባር ከመገንባት በፊት የተለየ ጠንካራ ስብእናን መገንባት ይቀድማል -ጠንካራ ስብእናን በገነባን ቁጥር በቤተክርስቲያን ውስጥ ለረጅም ጊዜ የመቆየት አቅም ይፈጠራል -ፀጋው በጠንካራ ስብእና አይደለም የመጣው ፀጋው ከመጣ በኋላ ግን ጠንካራ ስብእና ያስፈልጋል #5_አይነት_ሰዎች_አሉ 1, አቋራጭ ሰዎች 2, ስህተት ፈላጊ ሰዎች 3, ወላዋይ ሰዎች 4, ጫና ፈጣሪ ሰዎች 5, የመፍትሄ ሰዎች ------------------------------------- 1, አቋራጭ ሰዎች -ሳይጀምሩ ሚሸነፉ እና ሁሌ ሃሳብ የሚያቀርቡ ናቸው -መፍትሄ ያለው አለቃዬ ጋር ነው ብለው ያስባሉ -ፍፃሜያቸው ጋር ለመድረስ ችግሮቻቸውን ከመጋፈጥ ይልቅ የመሸሽ ወይም ደግሞ ሌላ ቀን እንደርስበታለን ብለው የማሰብ ባህሪ አላቸው -ለእነሱ ችግር ሌላ ችግር ያስከትላል እንጂ መፍትሔ አይታያቸውም 2, ስህተት ፈላጊ ሰዎች -በባህሪያቸው ችግር በመተንትን ለምን እንጀማይቻል ለማስረዳት የሚሞክሩ ናቸው -ፍፃሜክ ጋር ስደርስ ከከፈልከው ዋጋ ጋር የማይመጣጠን ቢሆንስ ብለው ያስባሉ -ችግሩ የማይፈታበት መንገድ መዘርዘር ትልቁ ብቃታቸው ነው -እንዴት እንደማይቻል/ችግሩ የማይፈታባቸውን/ ሁኔታ ማስቀመጥ ደስታቸው ነው ምሳሌ የከሰልን ጥቁረት በሳሙና አጥበሽ አስለቅቂው፡፡ አይለቅም የከሰሉ ያለመልቀቅ ከከሰሉ ማንነት የተነሳ እንጂ ሳሙናው የማስለቀቅ አቅም ሳይኖረው ቀርቶ አይደለም #እናንተ የምትብራሩት እግዚአብሔር እናንተን ከሰራበት ዓላማ እንጂ በየፌርማታው ካጋጠማችሁ ነገር አንፃር አይደለም 3, ወላዋይ ሰዎች -በችግሩ እና በችግሩ የመፍትሄ ሀሳብ መካከል እያመሳከሩ የሚኖሩ ሰዎች ናቸው! -ይነሳሳሉ እንጂ አይነሱም!!! -በባህሪያቸው ችግር አካፋዮች ናቸው -ሰዎች ከግባቸው ጋር እንዲደርሱ የጠራ ሃሳብ የላቸውም 4, ጫና ፈጣሪ ሰዎች -በችግራቸው ፊት መቆም አይፈሩም -ይወድቃሉ በመውደቅ አያምኑም ይነሳሉ ነገር ግን ወድቀው የተነሱበት ቦታ መፍትሔ መፈለጋቸው ሁለተኛ ውድቀት ነው -መፍትሄ ሚፈልጉት እዛው የወደቁበት ቦታ ላይ ሆነው ነው -በጣም ጠንካራ ናቸው -በጉልበታቸው ሊጠቀሙ ይሻሉ 5, የመፍትሄ ሰዎች -ይወድቃሉ ነገር ግን ተመለሰው ይነሳሉ ሲነሱ ግን ከወደቁበት ቦታ ሳይሆን አንድ እርምጃ ወደ ኋላ ይመለሱና የወደቁበት ምክንያት አካባቢያቸውን በማጣራት ይጀምራሉ -ግባቸውን ሳይሆን አካሄዳቸውን ለውጠው ወደ ህልማቸው መፍትሄ ሰጥተው ይቀጥላሉ!!!! -ከወደቁበት ቦታ ለመጀመር የሚያስቡ ሰዎች ናቸው -የመፍትሔ እንጂ የችግር አካፋዮች አይደሉም -መሪውን ከያዙ በኋላ አካባቢያቸውን ያያሉ -ግባቸው ጋር ለመምጣት ሃይልን ከጥበብ ጋር ይጠቀማሉ -ችግርን የመፍትሔ ሌላ ዘዴን የመፈለጊያ አድርገው ይጠቀሙበታል -ወደ ኀላ መመለስ መሸነፍ አይደለም -ወደ ኋላ መመለስ እና ትዝታም ማስወገድ አንዱ የመፍትሄ አካል ነው ምሳሌ እጮኝነት ጀምሮ የተቋረጠበት ሰው ሌላ ከመጀመሩ በፊት ትውስታን/ትዝታ ማጥፋት አለበት #ግብ ሳይሆን አካሄድ ነው የሚቀየረው #ትናንት የወደቅንበት የህይወት ክፍል መማሪያ እንጂ ግብ መቀየሪያ መሆን የለበትም #ተቃዋሚ ያልገጠማችሁ ትክክል ስለሆናችሁ ሳይሆን ስራ ስላልጀመራችሁ ነው #አስቸጋሪ ነገር ሲገጥማ ችሁ በጉልበት (በስልጣን) ሳይሆን በእውቀት ግጠሙት #እንደገና ማረፍ ከሄዳችሁበት ወደ ኋላ መመለስ ግባችሁ ጋር የምደርሱበት አካሄድ ነው #ጫና ብቻውን ያጋጫችኋል እንጂ አያስኬዳችሁም #መርገጥ ብቻ ሳይሆን መልቀቅም አንዱ የመንዳት ጥበብ ነው #አካባቢን መቃኘት መፍትሄ ነው የሚተኩስብህ ወታደሩ ሳይሆን ያዘዘው ጄኔራሉ ነው ስለዚህ የተኮሰብክ ሳይሆን ያዘዘብህ ነው ጠላት #ህልማቸውን የሚያሳኩ ሰዎች ድርጊታቸውን የሚያከናውኑበት አካሄድ አላቸው #አንተ ውስጥ ያለውን አንተ ታውቀዋለህ ወደ ኋላ መመለስህ ባንተ ውስጥ ያለውን እንዲያወሩ ለማረግ ዕድል መስጠት ነው #ጋሻና ጦር የሆነ ወቅት ሰርቷል ማለት አሁን ላይ ይሰራል ማለት አይደለም #አገልጋዮች ናችሁ በፍጹም እንዳታወላውሉ በወደቃችሁበት ቦታ መፍትሔ እንዳትፈልጉ #አገልጋይ ግቡን እንጂ የማይለውጠው ወደ ግቡ የሚደርሱበትን አካሄድ ይቀይራል #ዮርዳኖስ ስትረግጠው እንጂ አጠገቡ ስለቆምክ አይደለም የሚቆመው #መድረክ ላይ ስትቆም ዓለምን እያየክ ነው ማውራት ያለብክ የዛኔ ነው ትልቅ አገልጋይ የምትሆነው #ችግር ሲፈጠር መጣያ አታድርግ መፍትሔ መፈለጊያ አድርገህ ተጠቀምበት #ስለዚህ በተራ ሰው እና በዋና ሰው መካከል ያለዉ ልዩነት ግብን ጠብቆ መጓዝ እና ግብን ጠብቆ መቅረት ነው #በመጨረሻው እና በሌሎች ሰዎች መካከል ያለው ልዩነት ጥበብ እና የሃይል አጠቃቀም የጭንቀት እና የመፍትሔ ሰዎች የመሆን በቂ ነው። @melkaam_wetat_2013 @melkaam_wetat_2013 @melkaam_wetat_2013 @melkaam_wetat_2013 @melkaam_wetat_2013 🔥🔥🔥🔥🔥🔥🔥🔥🔥🔥🔥🔥🔥 ♨️🚄♨️♨️♨️🚄♨️🚄♨️♨️♨️♨️🚄 🔥♨️🔥♨️🔥♨️♨️♨️🔥♨️♨️♨️🔥♨️🔥🔥🚄♨️♨️🚄🔥🔥🚄🚄🔥🔥🔥♨️
Show all...
ወዳጆቼ       እግዚአብሔር በዛገው በዶለዶመው ይሰራል፤ አመድ አራግፎ የክብር ዕቃ ያደርጋል። እኛ የምንወዳጀው እውቀት አለው የምንለውን ነው እርሱ ግን ያልተማሩትን የገሊላ ሰዎች ወዳጅ ያደርጋል። እኛ ሃብታሙን ጓደኛ እናደርጋለን እርሱ የተናቁ ደሀዎችን ወዳጁ ያደርጋል። እኛ ወጣት መርጠን እንወዳጃለን እርሱ ግን እንደ ጴጥሮስ እርጅና የተጫጫነውንም ወዳጅ ያደርጋል። እኛ ጥሩ ገቢ ያለውን መርጠን እንወዳጃለን እግዚአብሔር ግን ጡረታ የወጡትን እንኳ ሳይንቅ ለብዙ ዓላማ ይሾማቸዋል።        ስለዚህ፦ ሸበትኩ እድሜዬ ገሰገሰ አትበሉ እድሜያችሁ ሳይገድበው የሚወዳችሁ አምላክ አለ፤ አልጠቅምም ለምንም አልሆንም አትበሉ በናንተ ልምድና እውቀት የማይሰራ እግዚአብሔር ለዓላማው ይጠቀምባችኋል፤ ከሰሁ ሁሉ ያነስኩና የተገለልኩ ነኝ አትበሉ ከሁሉ በላይ ትልቅ የሆነው ጌታ ከእናንተ ጋር ነው፤ መልኬ ረግፏል ቆዳዬ ተሸብሽቧል አበቃልኝ አትበሉ ከናንተ ጋር መታየት የማያፍር አባት አብሯችሁ ነው፤ በሁሉ የተገፋሁ ነኝ የማውቀው ባለስልጣን እንኳ የለም አትበሉ ዓለማትን ጠቅልሎ የሚገዛው የሰራዊት ጌታ እግዚአብሔር የሕይወታችሁ ባለስልጣ ነው።       ደስ ይበላችሁ እናንተ የእግዚአብሔር ናችሁ፤ እርሱም የናንተ ነው። አልጠቅምም የሚለውን ሰው እግዚአብሔር ሲሰራበት ውድ ይሆናል። ተባረኩ @melkaam_wetat_2013 @melkaam_wetat_2013 @melkaam_wetat_2013 @melkaam_wetat_2013 @melkaam_wetat_2013 🔥🔥🔥🔥🔥♨️♨️♨️🔥♨️♨️🔥🔥♨️ 🔥🔥🔥🔥🚄🚄🚄🚄♨️♨️♨️♨️♨️♨️♨️🔥🔥♨️🚄🔥🔥♨️♨️♨️🚄🚄🚄🚄
Show all...
#ማር በልቶ የማያውቅን ሰው ስለ ማር ጣእም ልትጠይቀው አትችልም ምክንያቱም መብላት እና ማየት የተለያዩ ናቸው.. ማንኛውም ሰው ስላንተ ምንም ቢያወራ አትጨነቅ የሚያወሩብህ ስለማያቅህ እና ስለምትበልጠው ነው። አንተ ሁሌም በሚቀኑብህ እና በሰው መለወጥ ማደግ ፡ በማይፈልጉ ሰዎች ዘንድ ትታማለህ ወዳጄ መታማትህን ውደደው ለስኬትህ መሰላል ይሆንሀል። ወረኛ እና ሀሜተኛ ሰው አንተን ማማት እንጂ አንተን መሆን አይችልም!! #ፈጣሪ_ሀገራችንን_ሰላም_ያድርግልን♥ @melkaam_wetat_2013 @melkaam_wetat_2013 @melkaam_wetat_2013 @melkaam_wetat_2013 🔥🔥🔥🔥🔥🔥🔥🔥🔥 ♨️🚄🚄♨️♨️♨️♨️♨️♨️♨️
Show all...
ጊዜን አለማወቅ ውሃ በተሞላ ድስት አንዲት እንቁራሪት ብንጨምርና ከዛም ውሃውን ማፍላት ብንጀምር ፤ ውሃው እየፈላ በሄደ ቁጥር እንቁራሪቷም የሰውነት ሙቀቷን ማስተካከል ትጀምራለች፡፡ የውሃው ሙቀት ከፍተኛ እየሆነ ሲሄድ እሷም የሰውነቷን ሙቀት በዛው ልክ ማስተካከሉን ትቀጥላለች፡፡ የውሃው ሙቀት ጨምሮ የመፍላት ደረጃ (boiling point) ላይ ሲደርስ ግን ማስተካከል ማትችልበት ደረጃ ስለሚደርስ እሯሷን ለማዳን ከድስቱ ዘላ ለመውጣት ትፈልጋለች፤ ትሞክራለችም፤ ግን ዘላ መውጣት አቅም አይኖራትም አትችልም፡፡ ምክንያቱም ያላትን አቅም ሁሉ ሙቀቷን በማስተካከል የውሃውን ቃጠሎ ለመከላከልና ለመላመድ ባደረገችው ተጋድሎ ጨርሳዋለችና ወድያው ትሞታለች፡፡ እንቁራሪቷን ምን ገደላት ? አብዛኞቻቸችን የፈላ ውሃ እንል ይሆናል፤ እውነታው ግን ይህ አይደለም፡፡ እንቁራሪቷን የገደላት የፈላው ውሃ ሳይሆን መች መዝለል እንዳለባት የመወሰን እቅም ማጣቷ ነው፡፡ አብዛኞቻችን ከሰዎችም ይሁን ከነገሮች ጋር ያለንን ነገር ለማስተካከልና ለመላመድ እንሞክር ይሆናል፤ ግን እስከመች ማስተካከል እንዳለብንና መቼ መወሰን እንዳለብን ማወቅ ይሳነናል፡፡ አንዳንዴ ነገሮችን እንለምዳቸውና ለኛ የማይጎዱ መስለው ይታዩናል፤ በመጨረሻው ቅፅበት ግን እንዳለመድናቸው ቢገባንም ማምለጥና መውጣት የማይቻለን ሰአት ይሆናል፡፡ በኃጢአት መንገድ ውሰጥም ስንሆን እንዲሁ ነው፤ ትንሹን ኃጢአት እንለምደዋለን የሚጎዳን አይመስለንም፤ ደስታ ውስጥ ያለን ይመስለናል፤ ደስታው ሙቀት ይፈጥርልናል፡፡ ሙቀቱ ወደ እሳት የተቀየረ ጊዜ ግን ...........ፍፃሜው ግልፅ ነው፡፡ ከሙቀቱ መውጣት ካልቻልን ከእሳት እንደማንወጣ እውን ነው። ኃጢአት ስንፈፅመው ጊዜያዊ ደስታና ጣፋጭነት አለው መጨረሻው ግን ሞትና ፀፀት ነው። ካነበብኩት @melkaam_wetat_2013 @melkaam_wetat_2013 @melkaam_wetat_2013 @melkaam_wetat_2013 @melkaam_wetat_2013 🔥🔥🔥🔥🔥🔥🔥🔥🔥🔥🔥🔥 ♦️♦️♦️♦️♦️♦️♦️♦️♦️♦️♦️♦️
Show all...
♻️ወዳጄ ሆይ, ይህን አስተዉል!♻️ 📖📖📖📖📖📖📖📖📖📖📖📖 🔆ቁንጅና ለትዳር ዋስትና አይሆንም! 🔆መታመም ማለት ትሞታለህ ማለት አይደለም! 🔆ሃብታም መሆን የጥሩ እድል ትርጉም አይደለም! 🔆ጥሩ ቤት ውስጥ መኖር የድሎት ምንጭ አይሆንም! 🔆ጥሩ መኪና መንዳት ለምትደርስበት ቦታ ዋስትና አይሰጥህም ! 🔆ለቤተሰብህ ዶክተር ብትቀጥር ቋሚ የጤና ዋስትና አይኖርህም! 🔆ብዙ መማር ጥበበኛ አያደርግህም! 🔆ሃብታም ማግባት ለደስተኛ ለህይወት ማረጋገጫ አይሆንም! 🔆 ክርክር ማሸነፍ ትክክል መሆን አይደለም ! 🔆ገነት የማያሸልም ምንም ነገር ብትሰራ ጊዜያዊ እና ውሸት ነው ። 🔆ያለ አምላክ የሚራመድ ሰው በድን ነው፣አንተ በራስህ ላይ ስልጣን የለህም 🔆 አንተ ሰውነትህን ታያለህ እሱ ደምስርህን ያያል ። 🔆ሁሉም ነገር ለርሱ ይቻላል በሁሉም ነገር ውስጥ አምላክህን ጣልቃ አስገባ። ምንጭ➡️ መጋቢ ሃዲስ እሽቱ 📝📝📝📝📝📝📝📝📝📝📝📝⭐️ለሁሉም አንዲደርስ ሼር እናድርግ 🙏 @melkaam_wetat_2013 @melkaam_wetat_2013 @melkaam_wetat_2013 @melkaam_wetat_2013
Show all...
ካነበቡ በኋላ ሼር ኣይዘነጉ። """"""""""""""""""""""""""""""""""""" √•ከእንቅልፍ ስትነሡ ተመስገን በሉ;እዛው ሳይነሱ የቀሩ ኣሉና √•ከኣልጋችሁ ስትነሱ ተመስገን በሉ;ስንት የኣልጋ ቁረኛ የሆነ ኣለና •ሰትስቁ ተመስገን በሉ በችግር አንገቱን የደፉ ኣለና √• ስትራመዱ ተመስገን በሉ መራመድ ያቃታቸው ኣሉና ወዳጄ ሆይ √• ስትወጣ ተመስገን በል √•ስትገባም ተመስገን በል እንደወጣክ ባለመቅረትህ √• ቅያሪ ልብስ ካለህ ተመስገን በል ስንት እራቁቱን የሚሄድ ኣለና √•ስታወራ ተመስገን በል ስንት ማውራት የማይችሉ ኣሉና √•ስትሰማ ተመስገን በል ስንት የሰው ድምፅ መስማት የናፈቃቸው ኣሉና . የሞቀ ቤትህ ለይ በመሆንህ አመሥግን ቤት አጥተው ጎዳና ለይ ወድቀው የሚያድሩ አሉና √• ይሄን ፅሑፍ ስታነብ ተመስገን በል ስንት መልካምን መልዕክት ለማንበብ ያቃታቸው ኣሉና ~~~~~~~~~~~~~~~~~ በቃ ኣንከፈልበትም ተመስገን እንበል ....................................................... መልካም ምሽት ደግ ደጉ ሁሉ ለናንተ ይሁን! ........... ጥያቄ ና አስተያየት ለመስጠት    ለበለጠ መረጃ ቻናላችንን ይቀላቀሉ @melkaam_wetat_2013 @melkaam_wetat_2013 @melkaam_wetat_2013 @melkaam_wetat_2013
Show all...
ትላንት አልፏል ነገ ደግሞ አልመጣም።ዛሬን ከተጠቀምክበት ደግሞ ነገ ጥሩ እንደሚሆን አትጠራጠር። 3.ስለሌለህ ነገር አትጨነቅ ሁሌም ቢሆን ስዎች ካንተ የተሻለ ነገር ሊኖራቸው ይችላል። ከቻልክ ከነሱ የትሻልክ ለመሆን ጠንክረህ ስራ ያልቻልከውን ደግሞ ባለህ ነገር ደስተኛ ሁን። 4.ስለ ገንዘብ መጨነቅ ገንዘብ እቃዎች መግዛት ይችላል።እውነተኛ ደስታን ግን ሊገዛ በፍፁም አይችልም። ደስታ የሚገኘው ለሰዎች ከምናደርገው በጎ ነገር እና ለህይወት ካለን አመለካከት ነው። ለተጨማሪ መረጃ👇👇👇👇 @melkaam_wetat_2013
Show all...
አመስጋኝ ስትሆን የፈጣሪ መንፈስ ወደ አንተ ይቀርባል፤ ጥሩ ስሜት ውስጥ ከሆንክ በህይወትህ ምንም ነገር ታሳካለህ፤ የተደረገልህን ለማሰብ ሁሉም ነገር እስኪሟላ አትጠብቅ! ወዳጄ በዚህ አለም ትልቁ እርካታ በምንም ሁኔታ ውስጥ ሆነህ ፈጣሪን ማመስገን ነው ፤ ለዚህ ደግሞ የዛሬው ቀን ልዩ ምስክር ነው። ©Inspire in Ethiopia @melkaam_wetat_2013 l ❇️
Show all...
♦#የመስቀል_በዓል_እውን #መጽሐፍ_ቅዱሳዊ_ነውን???♦ ========================= ✍️1 ቆሮንቶስ 2፡15፤ መንፈሳዊ ሰው ግን ሁሉን ይመረምራል ✍️ዮሐንስ 8 (John) 32፤ እውነትንም ታውቃላችሁ እውነትም አርነት ያወጣችኋል አላቸው። 📌የመስቀል ፍቺ:- =============== “ክሮስ” የሚለው የእንግሊዝኛ ቃል የተወሰደው ክሩክስ ከሚለው የላቲን ቃል ነው። በብዙ የመጽሐፍ ቅዱስ ትርጉሞች “መስቀል” (“የመከራ እንጨት” ) ተብሎ የተተረጐመው የግሪክኛ ቃል ስታዉሮስ ነው። Greek: σταυρός Transliteration: staurós Pronunciation: stow-ros' በጥንቱ ገጽ የግሪክኛ ቋንቋ ይህ “መስቀል ተብሎ የተተረጐመው ቃል [ስታዉሮስ ] ማንኛውም ነገር የሚሰቀልበትን ወይም [ለአጥር የሚሆንን] እንጨት ወይም ቀጥ ያለ ምሰሶ ወይም ግንድ ያመለክታል። . . . በሮማውያንም ዘንድ ቢሆን ክሩክስ (ክሮስ የሚለው የእንግሊዝኛ ቃል የተገኘበት ቃል) በመጀመሪያ ቀጥ ያለ ምሰሶ ማለት የነበረ ይመስላል።”—በፒ ፌርቤርን የተዘጋጀ (ለንደን፣ 1874)፣ ጥራዝ 1፣ ገጽ 376 📌ስለ መስቀል ታሪክ ምን ይለናል?? ============================ “[ሁለት እንጨቶች የተጋጠሙበት] የመስቀል ቅርጽ የመጣው ከጥንትዋ ከላውዴዎን ሲሆን በዚያ አገርና እንደ ግብጽ በመሳሰሉት የአካባቢው አገሮች ተሙዝ ለተባለው የጣዖት አምላክ (ታው የተባለውን የምሥጢራዊ ስሙን የመጀመሪያ ፊደል ቅርጽ የያዘ ስለሆነ) እንደ ምልክት ሆኖ ያገለግል ነበር። በ3ኛው መቶ ዘመን (ዓ.ም.) አጋማሽ ላይ አብያተ ክርስቲያናት ከአንዳንዶቹ የክርስትና እምነት መሠረተ ትምህርቶች ርቀው ሄደው ወይም የሌሎችን እምነት መቅዳት ጀምረው ነበር። የከሃዲውን ሃይማኖታዊ ሥርዓት ክብር ለመጨመር አረማውያን ምንም የእምነት ለውጥ ሳያደርጉ የቀድሞ እምነቶቻቸውን ከነምልክቶቻቸው እንደያዙ የቤተ ክርስቲያን አባሎች እንዲሆኑ ተፈቀደላቸው። ”—አን ኤክስፖዚተሪ ዲክሽነሪ ኦቭ ኒው ቴስታሜንት ወርድስ (ለንደን፣ 1962)፣ ደብልዩ ኢ ቫይን፣ ገጽ 256 “የግብጽ የጣዖት ካህናትና የሃይማኖት መሪዎች ነን ይሉ የነበሩት ነገሥታት የፀሐይ አምላክ ካህናት ስለነበሩ የሥልጣናቸው ምልክት አድርገው . . . ገጽ 90‘በክሩክስ አንሳታ’ ቅርጽ የተሠራ መስቀል በእጃቸው ይዘው ይዞሩ ነበር። እርሱም ‘የሕይወት ምልክት’ ይባል ነበር።”—ዘ ወርሽፕ ኦቭ ዘ ዴድ (የሙታን አምልኮ)፣ (ለንደን፣ 1904) ኮሎኔል ጄ ጋርኒር፣ ገጽ 226 📌የመስቀል አይነቶች ፦ ================== 👉1) ክሩክስ ኢሚሳ (ተ) = (Crux immissa) የላቲኖች መስቀል 👉2) ክሩክስ ኳዳርታ (+) = (Crux quadrata) የግሪኮች መስቀል 👉3) ክሩክስ ኮሚሳ (Crux commissa) (T) =ወይንም በተለምዶ የቅዱስ አንቶኒ መስቀል (St. Anthony’s cross) ተብሎ ይጠራል፡፡ 👉4) ክሩክስ ዲኩሳታ (Crux decussate) (X)= ወይንም በተለምዶ የቅዱስ እንድርያስ መስቀል (St.Andrew’s cross) ተብሎ ይጠራል። 📌መጽሐፍ ቅዱስ ምን ይላል?? =========================== ✍️1 ቆሮንቶስ 1፡18 የመስቀሉ ቃል ለሚጠፉት ሞኝነት፥ ለእኛ ለምንድን ግን የእግዚአብሔር ኃይል ነውና።..... 23፤ እኛ ግን የተሰቀለውን ክርስቶስን እንሰብካለን፤ ይህም ለአይሁድ ማሰናከያ ለአሕዛብም ሞኝነት ነው፥ ✍️መጽሐፍ ቅዱስ የእግዚአብሔር የማዳን ኃይል የሚለው የመስቀሉን ቃል እንጂ የመስቀሉን እንጨት(ቅርጽ) እንዳልሆነ ልብ ልንል ይገባናል። ✍️መስቀል ሲነሳ መነሳት ያለበት እንጨቱ ሳይሆን የተሰቀለው ጌታና የመጣበት አላማ ነው። የተሰቀለበት እንጨት ላይ ትኩረት አድርገን የተሰቀለውን ጌታ አላማ ብንስት ሐይማኖታዊ ስርአትን ከመፈጸም ውጭ ደህንነትን ልንካፈል አንችልም። ለምሳሌ አንድ ሰው ሆዱን ቢታመም እና ሽሮፕ ቢታዘዝለት የሚያድነውን ሽሮፑን ደፍቶ ጠርሙሱን ያድናል ቢል እና ይዞት ቢዞር ከበሽታው ሊፈወስ አይችልም። እንዲሁ የተሰቀለው ጌታ እንጂ የተሰቀለበት እንጨት ሊያድነን አይችልም። 📌በተሰቀለው ጌታ ኢየሱስ የተቆጠሩልን በረከቶች፦ =============================== መፅሐፍ ቅዱስ በ1ኛ ቆርንቶስ 1፣23 ላይ " እኛ ግን የተሰቀለውን ክርስቶስን እንሰብካለን" ይለናል። ምክንያቱም፦ 👉-በተሰቀለው ነው የእግዚአብሔር ልጆች የሆነው ዮሐ 1:12 👉-በተሰቀለው ነው ደህንነት ያገኘነው ዮሐ3:14-18፣ 👉-በተሰቀለው ነው የዘላለምን ህይወት የተካፈልነው(ዮሐ 3፡16) ፣ 👉-በተሰቀለው ነው ከሞት ወደ ሕይወት የተሻገርነው ዮሐ 5:24 👉-በተሰቀለው ነው ዘላለማዊ ስርየት ያገኘነው ዕብ 9:22 👉-በተሰቀለው ነው ለዘላለም የተቀደስነው ዕብ 10:10 👉-በተሰቀለው ነው የዘላለም ፍጹማን የሆነው ዕብ 10:14 👉-በተሰቀለው ነው የእድሜ ዘመን የሀጢያት ስርየት ያገኘነው። ዕብ 10:17-18,ሮሜ4:5-6 👉- በተሰቀለው ከሕግ ርግማን ነጻ ወጥተናል ገላ3:13 👉-በተሰቀለው ነው ከኩነኔ ያመለጥነው (ሮሜ 8:1) 👉-በተሰቀለው ነው ከሐጢያትና ከሞት ሕግ ነጻ የወጣነው (ሮሜ 8፡2)። 📌መጽሐፍ ቅዱስ የእግዚአብሔር የማዳን ኃይል የሚለው የመስቀሉን ቃል (ክርስቶስን) እንጂ የመስቀሉን እንጨት(ቅርጽ) እንዳልሆነ ልብ ልንል ይገባናል። የተሰቀለውን ጌታ እንጂ የተሰቀለበትን አንሰብክም የተሰቀለበት እንጨት ከተሰቀለው ጌታ አላማ ውጭ ምንም ነውና። ይሁዳ 1 (Jude) 17፤ እናንተ ግን፥ ወዳጆች ሆይ፥ በጌታችን በኢየሱስ ክርስቶስ ሐዋርያት ቀድሞ የተነገረውን ቃል አስቡ፤ ዮሐንስ 8 (John) 32፤ እውነትንም ታውቃላችሁ እውነትም አርነት ያወጣችኋል አላቸው። ✍️ከእግዚአብሔር ከአባታችን ከጌታም ከኢየሱስ ክርስቶስ ጸጋ እና ሰላም ለሁላችንም ይብዛ። 🤳Share &Join 👇👇 @melkaam_wetat_2013 @melkaam_wetat_2013
Show all...
°°°°°💠 የንስር ህይወት 💠°°°°° 🦅 ንስር አሞራ እና ......አንቺ👱‍♀.........አንተ👨. 🔖 ንስር አሞራ እስከ 70 አመት የሚኖር የእድሜ ባለፀጋ ነው ካልክ ልክ ነህ ... ግና 70 አመት ሙሉ በደስታ ከመኖሩ በፊት በእድሜው አጋማሽ ማለትም በ35 - 40 ባለው እድሜው ላይ ከባድ ነገር ይገጥመዋል ... 🍋 የመጀመሪያው :- ምግቡን ለማደን የሚገለገልበት ጥፍሮቹ ከመጠን በላይ ስለሚያድጉ ምግቡን ከመሬት ላይ ማንሳት ያቅተዋል ... 🍋 ሁለተኛው :- አጥንትን ሳይቀር መስበር አቅም ያለው አፉ(መንቁሩ) ስለሚታጠፍና ስለሚጣመም ምግቡን እንደወትሮው መመገብ ይሳነዋል ... 🍋 ሶስተኛው:- ክንፉና በአካሉ ላይ ያሉ ላባዎች ስለሚከብዱት ያ ሰማየ ሰማያትን እየሰነጠቀ ይበር የነበረው ሀይሉ ይክደዋል። 🔖 እነዚህ ሶስት ከባድ ነገሮች ንስር አሞራ በእድሜው አጋማሽ የሚያጋጥሙት ከባድ ችግሮች ናቸው። አሁን ንስር አሞራ ያለው ምርጫ ሁለት ነው። ♦ 1ኛ. ካረጀ አካሉ ጋር ዝም ብሎ በመቀመጥ ሞቱን መጠበቅ ? ♦ 2ኛ. አምስት ወር የሚፈጅ ስቃይና መከራ ያለበት መስዋዕትነትን ከፍሎ ቀሪውን 35 አመት በደስታ ማሳለፍ ? 👉 የመጀመሪያውን ከመረጠ በእድሜው አጋማሽ ይሞታልና ታሪኩ እዛ ጋር ያበቃል። 👉 ሁለተኛውን ምርጫ ከመረጠ ግን እነዚህን አምስት መስዋዕትነቶች ማለፍ ይኖርበታል። 🍋 ፩ኛ. ከፍተኛ ተራራ ላይ በመውጣት የብቻውን ጎጆ ይቀልሳል። 🍋 ፪ኛ. ጎጆ ከቀለሰ በኋላ የመጀመርያ ስራዉ የአፉን መንቁር ከአለት ጋር በማጋጨት ነቅሎ ይጥላል። 🍋 ፫ኛ. ይህን ካደረገ በኋላ አዲስ መንቁር ይወጣለታል፡፡ መንቁሩ እስኪያድግ ድረስ ታግሶ በጎጆው ምንም አይነት ምግብ ሳይመገብ መቆየት ግዴታው ይሆናል፡፡ 🍋 ፬ኛ. አዲስ መንቁር ከበቀለለት በኋላ በአዲሱ መንቁሩ የገዛ እግሩን አሮጌ ጥፍር ነቃቅሎ ይጥለዋል። 🍋 ፭ኛ. አዲሱ የእግር ጥፍር ከበቀለለት በኋላ ደግሞ ይህንን አዲስ ጥፍር እንደ መሳርያ በመጠቀም በሰዉነቱ የተጣበቁትን እንዳይበር እንቅፋት የሆኑትን የገዘፉና ያረጁ ላባዎችን ነቃቅሎ ይጥላል። በምትኩ አዲስ ላባ ያበቅላል። 🔖 ይህን 5 ወር በዚህ መልኩ በጀግንነት ከተወጣ በኋላ እንደገና ራሱን በራሱ ወልዶና ወጣት ሆኖ ወደ ንስሮች መንደር ብቅ ይላል፡፡ • • 🔥 ወዳጄ ሆይ:- 🔥 🔖 ችግር ገጠመኝ ብለህ ያዙኝ ልቀቁኝ አትበል ፣ ችግሬ ... ችግሬ ... እያልክም ነጠላ ዜማ አትልቀቅ ፣ ፊትህንም ችግር ፊት አታስመስል ፣ ጥቅም ላይ እያፈጠጠ የሚከተል ሰው በበዛበት አለም ላይ መውደቅህን መጥሪያ ካርድ አታሰራበት ፣ መራብ መጠማትህን ፖስት ለማድረግ አትቸኩል ፣ መገፋትህን እንደ ትልቅ ነገር ቆጥረህ ኡኡኡ አትበል ፣ ስንት ነገር መስራት የምትችልበትን አዕምሮ ለሃሜትና "አሉ ... አለች" መሳሪያ በመጠቀም "የውሸት እየኖርክ - የእውነት አትሙት" ... 🔖በቃ! ... ልክ እንደ ንስር አሞራ በህይወትህ አጋማሽ ላይ ምርጫ መቶልሃል ... 🍋 ፩ኛ. ችግሩን ታቅፎ መሞት ... 🍋 ፪ኛ. ለችግሩ መስዋትነት ከፍሎ ማለፍ ... ••• ♦ አስተውል ... ♦••• 🔖 ሁለተኛውን ከመረጥክ ልክ እንደ ንስሩ አምስት ዋጋዎችን መክፈል አለብህና ዝግጁ ሁን ... 🍋 ፩ኛ. ራስህን ከነገሮች አርቀህ በፅሞና ሃሳብህን መግራት ጀምር ... እዚህ ጋር ከወዳጅም ከጠላትም መራቅ ፍቱን መድሃኒት ነው ... ንስር አሞራው ከፍተኛ ተራራ ላይ የሚወጣው ከሁሉም ንስሮች እርቆ ለህይወቱ ዋጋ ለመክፈል ነው ... ይህን አይነት መላ ምሁራኑ "የስኬት ሱባኤ" ይሉታል። 🍋 ፪ኛ. አንገብጋቢ ችግርህን ለመፍታት ቁርጥ ያለ አቋም ይዘህ እስከ ሞት የሚያደርስ መስዋትነት መክፈል። ንስሩ አፉ ላይ ያለውን ምግብ ማምጫ መንቁሩን እንደሚያስወግደው ሁሉ። 🍋 ፫ኛ. መስዋት የከፈልክለት ነገር እስኪመጣ በትዕግስት መጠበቅ ... ይህ ደግሞ ንስሩ መንቁሩ እስኪያድግለት ድረስ ምግብ ሳይበላ እንደሚኖረው ሁሉ አንተም ዋጋ የከፈልክለት ነገር እስኪመጣ በትእግስት እና እምነት መጠበቅ። 🍋 ፬ኛ. በትእግስት ጠብቀህ ያሰብከው ነገር ከመጣ በዋላ ህይወትህን ጠፍንገው የያዙህን ነገሮች መፍታት ... ልክ ንስሩ መንቁሩ እንዳደገለት የእግሩን ጥፍሮች በመንቁሩ እየወጋ እንደሚያስወግዳቸው ሁሉ። 🍋 ፭ኛ. ሁሉን ካሳካህ በዋላ ወደ ህልምህ መብረር ... ይህ ማለት ንስሩ የእግሮቹን ጥፍር አስወግዶ እና አሮጌ ክንፎቹን አስወግዶ ከጠበቀ በዋላ አዲስ ክንፍ ፣ አዲስ መንቁር እና አዲስ ጥፍር ካበቀለ በዋላ እንደ አዲስ ጉልበታም ንስር ቀሪ ዘመኑን ይኖራል። 🔖 ሲጠቃለል ... 🔖 👉 አንተም ፣ አንቺም ፣ እኔም በዚህ ሁሉ መንገድ አልፈን ከባዱን ጊዜ ካለፍን በዋላ በአዲስ የህይወት መንቁር ፣ የተስፋ ጥፍር እና የስኬት ክንፍ ከፍ ብለን እንበር ዘንድ ..... ኑ ንስር አሞራን እንምሰል። ♥ @melkaam_wetat_2013👈join @melkaam_wetat_2013👈join 🌈🌈🌈🌈🌈🌈🌈🌈🌈🌈🌈 ⚡️💥💥💥💥💥💥💥💥💥 🔥🔥🔥🔥🔥🔥🔥🔥🔥🔥🔥
Show all...
RAKKOON KAAYYOOF KARAADHA 🙏🙏🙏🙏👇👇👇👇🙏🙏🙏🙏🙏 Kaleessuu erga darbee, har'is darbuun dirqama Waan guyyaan bor fixutti maafan aaree cinqama Kan fuulduraa dhiisanii garagallaan duubadha Ulfaatinni haalotaas badaa miti huubadha Qorumsaan qoraafamuun akka waan ta'ee haaraa Kun maaliif ta'e jedhee maal abbaasheefan aara Muchi har'a mirgisu gaaf-tokkommoo gu'aadha Maalsheefuu of dhiphisu fooniif ta'u du'aadha Damma gaaguraa malee dammi raqaa yaraadha Dhiphinumasaaf malee rakkoon kaayyoof karaadha! @melkaam_wetat_2013 @melkaam_wetat_2013 @melkaam_wetat_2013 @melkaam_wetat_2013 @melkaam_wetat_2013 Share🎶🎶Share
Show all...
💥💥💥እየሱስ💥💥💥 👉ይህ ስም....#ከስሞች ሁሉ በላይ ስም ነው 👉ይህን ስም... #መላእክቶች ያውቁታል 👉ይህን ስም... #ነገስታት ያውቁታል 👉ይህን ስም.... #ገዢዎች ያውቁታል 👉ይህን ስም... #ተመራማሪዎች ያውቁታል 👉ይህን ስም...#አለቆች ያውቁታል 👉ይህን ስም... #ሉሲፈር ያውቀዋል 👉ይህን ስም... #ሙታኖች ያውቁታል 👉ይህን ስም... #ፍጥረት ያውቀዋል 👉ይህን ስም... #ምድር ታውቀዋለች 👉ይህን ስም ...#ከምድር በታች ያሉት ያውቁታል 👉ይህን ስም....#ሰማይ ያውቀዋል 👉ይህን ስም....#አለም ታውቀዋለች ምክኒያቱም...... 👇👇👇👇👇👇👇👇 #እግዚአብሔር ያለ ልክ #ከፍ #ከፍ #አደረገው #ከስምም #ሁሉ በላይ #የሆነውን #ስም ሰጠው ይህም #በሰማይም #በምድርም #ከምድርም #በታች ያሉት #ሁሉ #በእየሱስ #ስም #ይንበረከኩ #ዘንድ #ምላስም ሁሉ #ለእግዚአብሄር #አብ #ክብር #እየሱስ #ክርስቶስ #እንደ #ሆነ #ይመሰክር #ዘንድ ነው። ፊሊ2፥9~11 #እየሱስ_ጌታ_ነው @melkaam_wetat_2013 @melkaam_wetat_2013 @melkaam_wetat_2013 @melkaam_wetat_2013 @melkaam_wetat_2013 @melkaam_wetat_2013 @melkaam_wetat_2013
Show all...
🚫ገንዘብ > ክርስቶስ “አካሄዳችሁ ገንዘብን ያለ መውደድ ይሁን፥ ያላችሁም ይብቃችሁ፤ እርሱ ራሱ፦ አልለቅህም ከቶም አልተውህም ብሎአልና፤”   — ዕብራውያን 13፥5 የህይወታችን ፍልስፍና አባቴ ከእናቴ ይበልጥብኛል፣ ፍቅረኛዬ ከወንድሜ ይበልጥብኛል፣ እህቴ ከሚስቴ ትሻለኛለች፣ ጎረቤቴ ከዘመዴ ይልቅ ይበጀኛል በሚል ማበላለጥ ውስጥ ተጠልፈን ህይወትን እንመራለን። በእርግጥ ከአባትህ እናትህን አስበልጠህ ከሚስትህ እህትህን አተልቀህ ትኖር ይሆናል ነገር ግን ከክርስቶስ ገንዘብን አስቀድመህና አስበልጠህ መኖር ከባዱ ስህተት ነው። እግዚአብሔር የነፃነት አምላክ ነው ምርጫህን የማይጋፋ አባት ነው። ስለዚህ ጌታ የሆነውን ክርስቶስን ወይም ጌታ የተባለውን ገንዘብ በራስህ ላይ ማንገስ ኃ.የተ.የግ.መብትህ ነው።     በዚህች ምድር ላይ ለመኖር ገንዘብ ቁልፍ ሚና ይጫወታል። ክርስቲያኑም ዓለሙም በገንዘብ ፍቅር ተነድፏል። ክርስቶስ በሙሉነት ያልማረከውን ማንነታችንን ገንዘብ በሙሉነት ተቆጣጥሮታል። ብዙ የቸርች አዳራሾች የገንዘብ እዳህ ተከፍሏል፣ ባንክህ በብር ተሞልቷል፣ ሃክታር መሬት ትገዛለህ በሚል ኢ-ወንጌል በሆኑ ትምህርቶች ተመልተዋል። ሰውም ክርስቶስ ሞቶልሀል ከሚለው ድምፅ ይሳካልሀል፣ ኢየሱስ ይመጣል ከሚለው አዋጅ ገንዘብ ወዳንተ ይመጣል ለሚለው ከንቱ ምኞት አሜን ይላል።  ወዳጆቼ ገንዘብ መግዛት የሚችለው የአቅሙን ያህል ነው አቅሙ ደግሞ ውስን ነው። ክርስቶስ ግን የሚገዛው ዓለማትን ሁሉ ነው። አቅሙ ከአድማሳት ያለፈ ነው። የያዝነው ክርስቶስ ከምንኮራበት በላይ ያኮራል፣ ከምንመካበት ገንዘብ በላይ ያስመካል። የማያሳፍር ትምክህት ክርስቶስ ኢየሱስ ነው። @melkaam_wetat_2013
Show all...
እባካችሁ ባታስተላልፉት እንኳን አንብቡት 💭 💭 💭ስለዚህ ነገር አስብ 🤔🤔🤔 በፀሎት ሰዓት ለምን የእንቅልፍ ስሜት😴😩 ይሰማናል??? ለ 3 ሰዓት የሚቆይ ፊልም🎬🎬🎬 ለማየት ግን ንቁ ነን መፅሐፍ ቅዱስን 📖📖 ስናነብ ለምን ይደብረናል??? ሌላ መፃህፍትን 📚 📚 ስናነብ ግን የሚያስደስተን ስለ እግዚአብሔር ☀️ የሚያወሩ መልእክቶችን እንዳላየ ማለፍ 📵 ለምን ቀለለብን??? ሆኖም የቀልድ ሲሆን የምናሠራጨው ⏩ ለምን የፀሎት 🛐 ስፍራዎች ⛪️ አነሱ?? መጠጥ ቤቶችና ጭፈራ ቤቶች 🔊🍷 ሲበዙ የተለያዩ ዝግጅቶችን መታደም እያስደሰተን 😎👨‍💼??? ከእግዚአብሔር ጋር ሕብረት ማድረግ 🔑💡🔑 የሚከብደን??? ስለዚህ ነገር አስቡ¡¡ ይሄንን ነገር እያሠራጫቹ ነው ወይስ??? ይሄን እንዳላየ ሆናቹ ታልፋለቹ ‍♂፣ ምክኒያቱም እናንተ ደስተኛ ያደርገናል ብላቹ የምታስቡት👈____ስለሆነ??? ይሔንን ለሁሉም ጓደኞቻቹ አሠራጩ⏩ 80% የምትሆኑት በእርግጠኝነት ይሔን አታሠራጩም✖️ እግዚአብሔር 💒አለ በምድር የካዳቹኝን በፍርድ ቀን🔥🔥 እክዳችኀለሁ ልክ አንድ በር 🚪 ሲዘጋ ጌታ ሁለት ይከፍታል እግዚአብሔር ሁለት በር🚪🚪 ከከፈተላቹ ደሞ ይሄንን መልዕክት ለሁሉም ሰው ላኩ እኔን ጨምሮ... እግዚአብሔር አይፎን 📲 ባይኖረውም የእኔ ተመራጭ ቁጥር ነው.......!! ፌስቡክ 📒 አይጠቀምም ግን ምርጥ ጓደኛዬ ነው.......!! ትዊተር ® ባይጠቀምም እኔ እስካሁን እከተለዋለው.......!! እና ያለምንም ኢንተርኔት ኔትዎርክ 📶 እኔ ግን ከርሱ ጋር ተገናኝቻለሁ......!! ቴሌግራም ♻ላይ ባይኖርም ግን ሁልጊዜ በመስመር ላይ ነው........!! ይሄንን መልዕክት አስተላልፉ እግዚአብሔር ከእናንተ ጋር ይሆናል ✝🙏🙏✝ 5 ሴኮንዶችን በመጠቀም ስለ እግዚአብሔር ፍቅር 💞 ለ-12 ሠዎች ንገሩና የ 12 ወራት በረከትን ተቀበሉ 🌈🌈🌈 እኔ የራሴን ከእናንተ ጀምሬያለሁ አንድ የ78 ዓመት አባት እራሳቸውን ስተው ወደሆስፒታል ይወሰዳሉ ። ለ24 ሰዓት የሚያቆያቸው የመተንፈሻ ኦክስጅን ተሰጣቸው ። ከጥቂት ግዜ በኃላ ተሻላቸውና ዶክተሩ የተጠቀሙበትን ሂሳብ የ500 ዶላር ደረሰኝ ሰጣቸው ። እኝህ አባትም የተሰጣቸውን ደረሰኝ በተመለከቱ ግዜ ስቅስቅ ብለው አለቀሱ ። ዶክተሩም ስለ ገንዘቡ ማልቀስ አይገባዎትም በአንድ ግዜም ባይሆን ቀስ እያሉ መክፈል እንደሚችሉ ነገራቸው ። ሆኖም እኝህ አባት " እኔ የማለቅሰው ስለዚህ ገንዘብ አደለም ገንዘቡን በሙሉ የመክፈል አቅም አለኝ ፤ የማለቅሰው 24 ሰኣት ለተነፈስኩበት ኦክስጅን 500 ዶላር ልከፍል በመሆኑ ነው ፤ ነገር ግን ላለፋት 78 አመታት የእግዚአብሔርን ንፁ አየር በነፃ ስተነፍስ ኖሬያለው ለእነዚ ሁሉ ግዜያት መክፈል ቢኖርብኝ ምን ያህል የእግዚአብሔር እዳ እንዳለብኝ መገመት ትችላለህ ?? " በማለት መለሱለት አሁን ይሄንን ወደምታነቢው እህት ወይም ወንድም ልመለስ ፤ የእግዚአብሔር ንፁ አየር ያለ አንዳች ክልከላና ክፍያ ይሄን ያህል ስትተነፍሺ ኖረሻል ወይም ስትተነፍስ ኖረሃል ። አሁን ከግዜሽ ወይም ከግዜህ ላይ 2 ሰከንድ በመውሰድ " አምላክ ሆይ ስለነፃ ስጦታህ አመሰግናለው " በማለት ለ20 ጓዳኞችህ / ሽ forward አርጉላቸዉ ሰይጣን :😀😂😂😁😁😀 ኢየሱስ : ምንድነው የሚያስቅህ? ሰይጣን : ይሄ ልጅ የኔ ነው አላልክም ኢየሱስ ፡ የትኛው? ሰይጣን : ይሄ የሚያነበው! ኢየሱስ : አዎ ልጄ ነው ሰይጣን : ያንተ ልጅ ለ 10 ሰው እንኳን አይልክም ኢየሱስ ፡እይ የኔ ልጅ አሁን ለ 20 ሰው ይልካል ሰይጣን : እሺ የኔ ግን ሳይልክ ይተወዋል እስኪ ለስይጣን #እምቢ! በማለት በመላክ አሳዩት @melkaam_wetat_2013 @melkaam_wetat_2013 @melkaam_wetat_2013 @melkaam_wetat_2013 @melkaam_wetat_2013 🗯🗯🗯🗯🗯🗯🗯🗯🗯🗯💭 🔥🔥🔥🔥🔥🔥🔥🔥🔥🔥
Show all...
#ችግር! የእምቅ ብቃትህ ብቸኛ መውጫው ቀዳዳ! “ያልገደለኝ ነገር ሁሉ ያጠነክረኛል” ይላል ምንጩ:- ያልታወቀ የከረመ አባባል፡፡ "በአስቸጋሪ ሁኔታ ውስጥ ለማለፍ ፈቃደኛ እስካልሆንክ ድረስ የብቃትህን ጥግ ሳታውቀው ታልፋለህ፡፡" "የሰውን አቅሙና ብቃቱ የሚወጣው በሚያልፍበት አስቸጋሪ ሁኔታ ውስጥ ነው፡፡" - ብዙ ሰዎች አሁን ከድሮው ሕይወታቸው የተሻለ ኑሮን እየኖሩና የአሁኑ ዘመን ከበፊቱ በብዙ እጥፍ እየበለጠ እንኳን፣ “ድሮ ቀረ!” ሲሉ የሚደመጡት የበፊቱ አስቸጋሪ ዘመን በጊዜው ፈትኗቸው ቢሆንም እንኳን #ተደብቆ የነበረውን እምቅ ብቃታቸውንና ድብቅ ብርታታቸውን እንዳወጣው ያውቃሉ፡፡ እነዚህ ሰዎች ዛሬ የሆኑትን የሆኑት፣ ዛሬ የሚችሉትን የቻሉት፣ ዛሬ የገባቸው ነገር የገባቸው . . . ከእነዚያ #ፈታኝ፣ ነገር ግን #ድንቅ አመታት የተነሳ እንደሆነ ውስጣቸው ያውቀዋል፡፡ #አንዳንድ ሰዎች አስቸጋሪ ሁኔታዎች ሲገጥማቸው የበለጠ እያዳበሩ የሚሄዱት “#ችሎታ” ከዚያ ሁኔታ፣ ስፍራ፣ ግንኙነት … የመሸሽን ችሎታ ብቻ ነው፡፡ ስለዚህ ግሩም የሆኑ “#የሽሽትባለሞያዎች” ወደመሆን ያድጋሉ፡፡ - የስራና የትምህርት ዘርፍ ከበድ ሲላቸው እየለወጡ ውስጣቸው ግን ሳይለወጥ፣ የትዳር ሕይወት ችግር ይዞ ሲመጣ #የትዳር ጓደኛን እየቀየሩ #ባሪያቸው ግን ሳይቀየር፣ መንደር፣ ሰፈርና ሃገር አልመች ሲላቸው እየለወጡ #አመለካከታቸው ግን ሳይለወጥ እንደነበሩ ይኖራሉ፡፡ #"ምን ያህል አስገራሚ ብቃት እንዳለህ ማንም ሰው አያውቀውም፣ አንተው ራስህ እንኳን በቅጡ አታውቀውም፡፡" #ይህንን ብቃትህን የሚያወጣው ጉዳይ “ችግር” ይባላል፡፡ ይህ ችግር የሚባል ነገር በሁለት ይከፈላል፣ 1) አስፈላጊ ችግርና፣ 2) አላስፈላጊ ችግር፡፡ - አስፈላጊው ችግር የተለመደውን የሕይወት መስክ ይዘህ ስትጓዝ በተመሳሳይ ሁኔታ የሚያልፍ ሰው ሁሉ የሚጋራው ችግር ነው፡፡ ይህንን ችግር ከመሸሽ ይልቅ ስትጋፈጠው የውስጥህ ብቁ ማንነት ይወጣል፡፡ - አላስፈላጊ ችግር በእኛው የጥበብ ጉድለትና የተሳሳተ ውሳኔ የሚመጣው አይነት ችግር ነው፡፡ ይህን ችግር ሽሸው፣ እንዳይከሰትም የምትችለውን ሁሉ አድርግ፡፡ ሆኖም፣ አንዴ ከተከሰተ ግን ከስህተትህ ተማር፣ ውጤቱንም ተጋፈጥ እንጂ ለመደባበቅና ለመሸሽ አትሞክር፡፡ #"ዛሬ የምታልፍበት ችግር ነገ በብዙ ብቃት የምትወጣበት አስገራሚ እድል እንጂ ዛሬ የምትደክምበት ሁኔታ እንዲሆን አትፍቀድለት፡፡" ውብ ቀን!! @melkaam_wetat_2014
Show all...
🌼🌼🌼🌼🌼🌼🌼🌼🌼🌼🌼🌼 🌼🌼🌼🌼🌼🌼🌼🌼🌼🌼🌼🌼 መልካም አዲስ ዓመት ❤ ❤ አዲስዓመት መልካምአዲስዓመት መልካም አዲስዓመት መልካም አዲስዓመት መልካም አዲስዓመት መልካም አዲስዓመት አዲስዓመት አዲስዓመት አዲስዓመት አዲስዓመት አዲስዓመት አዲስዓመት አዲስዓመት አዲስዓመት አዲስዓመት አዲስዓመት አዲስዓመት አዲስዓመትአዲስዓመትአዲስዓመት አዲስዓመትአዲስዓመትአዲስዓመት አዲስዓመት መልካምአዲስዓመት መልካምአዲስዓመትአዲስዓመት አዲስዓመት አዲስዓመት አዲስዓመት አዲስዓመት አዲስዓመት አዲስዓመት አዲስዓመት አዲስዓመት አዲስዓመት አዲስዓመት አዲስዓመት አዲስዓመት አዲስዓመት አዲስዓመት አዲስዓመት አዲስዓመት አዲስዓመት አዲስዓመት መልካም አዲስዓመትአዲስዓመት መልካምአዲስዓመት አዲስዓመት ዓመት አዲስዓመት መልካምአዲስዓመት አዲስዓመት አዲስዓመት አዲስዓመት አዲስዓመት አዲስዓመት አዲስዓመት አዲስዓመት አዲስዓመት አዲስዓመት አዲስዓመት አዲስዓመት አዲስዓመት አዲስዓመት አዲስዓመት አዲስዓመት አዲስዓመትአዲስዓመት መልካም አዲስ አመት መልካም አዲስ አመት መልካም አዲስ አመት መልካም አዲስ አመት መልካም አዲስ አመት መልካም አዲስ አመት መልካም አዲስ አመት መልካም አዲስ አመት ይሁንልን ከዳሪ መልካም አዲስ አመት ይሁንልን ከዳሪ መልካም አዲስ አመት ይሁንልን ከዳሪ መልካም አዲስ አመት ይሁንልን ከዳሪ አዲስ አመት አዲስ አመት አዲስ አመት አዲስ አመት አዲስ አመት አዲስ አመት አዲስ አመት ያሰባችሁት የሚሳካ ምርጡ በአልና አመት እንዲሆንልዎ እመኛለሁ ሀገራችንን 🌼🌼🌼🌼🌼🌼🌼🌼🌼🌼🌼🌼 🌼🌼🌼🌼🌼🌼🌼🌼🌼🌼🌼 @melkaam_wetat_2013
Show all...
❣Jaalala❤️❤️❤️keef❣ ❣ ❣ ❣ ❣ ❣ ❣ ❣ Guyyootni qaammee kun kan galataaf dhiifama waan tahef ❣osoo hin beekin doggogoraan❤ 💙osoon beeku dhimma dhabun💔 Si muffisise Si gaddisise Si aarse 💓yoo ta'e jilbeeffadhe💗 Dhiifama guddaa si gaaffadha 🖤yeroon gaddef rakkadhe na waliin gadditanii kan na waliin giddiraa dhandhamtan💘 💖gammachuu kootti gammaddun yaada koo qodachun kan fala na barbadan❣ 💚miira gadhee keessa jiradhes 💙obsuu kan na barsiistan💜 💖💕💞naannoo 💓💗💖kiyyaa 💙💜kan jirtaan hundi 💝G 💝A 💝L 💝A 💝T 💝O 💝O 💝M 💝A !!!!!!!!!!!!!!!!! namoota jaallatanif kabajan 15f qooda. Isaan keessa tokko yoon tahe deebistani naf eergu ni dandeessu! 🌻🌻🌻Ayyaana Gaarii🌼🌼🌼🌼2014🌻🌻🌻 ❣💝💕💞💕💞💓 ❣ SB @melkaam_wetat_2013 @melkaam_wetat_2013 @melkaam_wetat_2013 @melkaam_wetat_2013 🔥🌻🌻🌻🌻🌻🌻🌻🌻 🔥🔥🌻🌻🌻🌻🌻🌻🌻 🔥🔥🔥🌻🌻🌻🌻🌻🌻 🔥🔥🔥🔥🌻🌻🌻🌻🌻 🔥🔥🔥🔥🔥🌻🌻🌻🌻 🔥🔥🔥🔥🔥🔥🌻🌻🌻 🔥🔥🔥🔥🔥🔥🔥🌻🌻 🔥🔥🔥🔥🔥🔥🔥🔥🌻
Show all...
መድረስ ስንል ወዳቀደልን ወዳለመልንና ፈቃዱ ወዳለበት መድረስ ማለታችን ነው። አምና ብዙ ድንቅና ተዓምራት ይሆናል እንዳለን አድርጓልና አይተነዋል። ዘንድሮም ትልቅ በሆነው ፍቅሩ፣ በልዩ ልዩ መንገድ መድረስ እንድንችል ቃሉን ሰጥቶናል። ዘንድሮ አፍ ለአፍ ምስክርነት በመስጠት፣ በጎዳና ስብከቶች፣ በአደባባይና በመቅደስ ጀማዎች በሺህ ለሚቆጠሩ ሰዎች መድረስ ይሆንልናል። በሚሊዮኖች ጓዳ ደግሞ በቴሌቭዥን መስኮትነት እንደርሳለን። ዘንድሮም ፣ የምንበላው፣ የምንለብሰውና መኖሪያ ሣናጣ ለሺህዎች ባሉበት በእርሱ በእግዚአብሔር አቅም በምግብና መጠለያ እንደርሳለን። ሥራውን ሁሉን አቀፍ በሆነ መልክ እየሠራን ራዕያችንን ወደምንውንበት አቀበት በመውጣት ዓምባው ላይ እንደርሳለን፤ ታላቁን ፕሮጀክታችንን በመከወን ለትውልድ ጥቅም ለጌታችን ደስታ ወደሆነው ከፍታ እንደርሳለን!! የእርሱን ስራ በተሠጠ ልብ ስንሰራ እርሱ አዝመራችንን ከነጣቂ ጠብቆ፣ ከእቅፍ የሚተርፍ ነዶ ያሣቅፈናል። ሌላው ሁሉ በእግረመንገድ የሚደረስበት እሸት ይሆናል። ከኢየሱስ ጋር በተሻለ ከፍታና ፍቅር ወደምንኖርበት የከረመ ወይናዊ ደረጃ መድረስም ይሆንልናል። አሜን!! @melkaam_wetat_2013 ❇️
Show all...
🌻🌻🌻🌻 🌻 🌻 🌻 🌻 🌻 🌻 🌻🌻🌻🌻🌻 🌺🌺🌺 🌻. 🌻 🌻. 🌻 🌻. 🌻 🌻. 🌻 🌻🌻🌻 🌻🌻🌻🌻 🌻🌻🌻🌻 🌻🌻🌻 🌻🌻 🌻🌻 🌻🌻 🌻🌻 🌻 🌻🌻🌻 🌻🌻🌻🌻 🌻🌻 🌻🌻 🌻🌻. 🌻🌻🌻 🌻🌻🌻🌻 🌻🌻🌻 🌻🌻 🌻🌻 🌻🌻
Show all...
🕊🌻🌻🌻🌻🌻🕊 🌻🌻 መልካም 🌻🌻️ 🌻🌻 አዲስ 🌻🌻 🌻🌻 ዓመት 🌻🌻️ 🌻️🌹⁣🌾🌻💐🌷🌻 🕊🌻🌻🌻🌻🌻️🕊 🕊🌻🌻🌻🌻🌻🕊 🌻🌻 መልካም 🌻🌻️ 🌻🌻 አዲስ 🌻🌻 🌻🌻 ዓመት 🌻🌻️ 🌻️🌹⁣🌾🌻💐🌷🌻 🕊🌻🌻🌻🌻🌻️🕊 🕊🌻🌻🌻🌻🌻🕊 🌻🌻 መልካም 🌻🌻️ 🌻🌻 አዲስ 🌻🌻 🌻🌻 ዓመት 🌻🌻️ 🌻️🌹⁣🌾🌻💐🌷🌻 🕊🌻🌻🌻🌻🌻️🕊 🕊🌻🌻🌻🌻🌻🕊 🌻🌻 መልካም 🌻🌻️ 🌻🌻 አዲስ 🌻🌻 🌻🌻 ዓመት 🌻🌻️ 🌻️🌹⁣🌾🌻💐🌷🌻 🕊🌻🌻🌻🌻🌻️🕊 🕊🌻🌻🌻🌻🌻🕊 🌻🌻 መልካም 🌻🌻️ 🌻🌻 አዲስ 🌻🌻 🌻🌻 ዓመት 🌻🌻️ 🌻️🌹⁣🌾🌻💐🌷🌻 🕊🌻🌻🌻🌻🌻️🕊 🕊🌻🌻🌻🌻🌻🕊 🌻🌻 መልካም 🌻🌻️ 🌻🌻 አዲስ 🌻🌻 🌻🌻 ዓመት 🌻🌻️ 🌻️🌹⁣🌾🌻💐🌷🌻 🕊🌻🌻🌻🌻🌻️🕊 🕊🌻🌻🌻🌻🌻🕊 🌻🌻 መልካም 🌻🌻️ 🌻🌻 አዲስ 🌻🌻 🌻🌻 ዓመት 🌻🌻️ 🌻️🌹⁣🌾🌻💐🌷🌻 🕊🌻🌻🌻🌻🌻️🕊 🕊🌻🌻🌻🌻🌻🕊 🌻🌻 መልካም 🌻🌻️ 🌻🌻 አዲስ 🌻🌻 🌻🌻 ዓመት 🌻🌻️ 🌻️🌹⁣🌾🌻💐🌷🌻 🕊🌻🌻🌻🌻🌻️🕊 🕊🌻🌻🌻🌻🌻🕊 🌻🌻 መልካም 🌻🌻️ 🌻🌻 አዲስ 🌻🌻 🌻🌻 ዓመት 🌻🌻️ 🌻️🌹⁣🌾🌻💐🌷🌻 🕊🌻🌻🌻🌻🌻️🕊 🕊🌻🌻🌻🌻🌻🕊 🌻🌻 መልካም 🌻🌻️ 🌻🌻 አዲስ 🌻🌻 🌻🌻 ዓመት 🌻🌻️ 🌻️🌹⁣🌾🌻💐🌷🌻 🕊🌻🌻🌻🌻🌻️🕊 🕊🌻🌻🌻🌻🌻🕊 🌻🌻 መልካም 🌻🌻️ 🌻🌻 አዲስ 🌻🌻 🌻🌻 ዓመት 🌻🌻️ 🌻️🌹⁣🌾🌻💐🌷🌻 🕊🌻🌻🌻🌻🌻️🕊 🕊🌻🌻🌻🌻🌻🕊 🌻🌻 መልካም 🌻🌻️ 🌻🌻 አዲስ 🌻🌻 🌻🌻 ዓመት 🌻🌻️ 🌻️🌹⁣🌾🌻💐🌷🌻 🕊🌻🌻🌻🌻🌻️🕊 🕊🌻🌻🌻🌻🌻🕊 🌻🌻 መልካም 🌻🌻️ 🌻🌻 አዲስ 🌻🌻 🌻🌻 ዓመት 🌻🌻️ 🌻️🌹⁣🌾🌻💐🌷🌻 🕊🌻🌻🌻🌻🌻️🕊 🕊🌻🌻🌻🌻🌻🕊 🌻🌻 መልካም 🌻🌻️ 🌻🌻 አዲስ 🌻🌻 🌻🌻 ዓመት 🌻🌻️ 🌻️🌹⁣🌾🌻💐🌷🌻 🕊🌻🌻🌻🌻🌻️🕊 🕊🌻🌻🌻🌻🌻🕊 🌻🌻 መልካም 🌻🌻️ 🌻🌻 አዲስ 🌻🌻 🌻🌻 ዓመት 🌻🌻️ 🌻️🌹⁣🌾🌻💐🌷🌻 🕊🌻🌻🌻🌻🌻️🕊 🕊🌻🌻🌻🌻🌻🕊 🌻🌻 መልካም 🌻🌻️ 🌻🌻 አዲስ 🌻🌻 🌻🌻 ዓመት 🌻🌻️ 🌻️🌹⁣🌾🌻💐🌷🌻 🕊🌻🌻🌻🌻🌻️🕊 🕊🌻🌻🌻🌻🌻🕊 🌻🌻 መልካም 🌻🌻️ 🌻🌻 አዲስ 🌻🌻 🌻🌻 ዓመት 🌻🌻️ 🌻️🌹⁣🌾🌻💐🌷🌻 🕊🌻🌻🌻🌻🌻️🕊 🕊🌻🌻🌻🌻🌻🕊 🌻🌻 መልካም 🌻🌻️ 🌻🌻 አዲስ 🌻🌻 🌻🌻 ዓመት 🌻🌻️ 🌻️🌹⁣🌾🌻💐🌷🌻 🕊🌻🌻🌻🌻🌻️🕊 🕊🌻🌻🌻🌻🌻🕊 🌻🌻 መልካም 🌻🌻️ 🌻🌻 አዲስ 🌻🌻 🌻🌻 ዓመት 🌻🌻️ 🌻️🌹⁣🌾🌻💐🌷🌻 🕊🌻🌻🌻🌻🌻️🕊 🕊🌻🌻🌻🌻🌻🕊 🌻🌻 መልካም 🌻🌻️ 🌻🌻 አዲስ 🌻🌻 🌻🌻 ዓመት 🌻🌻️ 🌻️🌹⁣🌾🌻💐🌷🌻 🕊🌻🌻🌻🌻🌻️🕊 🕊🌻🌻🌻🌻🌻🕊 🌻🌻 መልካም 🌻🌻️ 🌻🌻 አዲስ 🌻🌻 🌻🌻 ዓመት 🌻🌻️ 🌻️🌹⁣🌾🌻💐🌷🌻 🕊🌻🌻🌻🌻🌻️🕊 🕊🌻🌻🌻🌻🌻🕊 🌻🌻 መልካም 🌻🌻️ 🌻🌻 አዲስ 🌻🌻 🌻🌻 ዓመት 🌻🌻️ 🌻️🌹⁣🌾🌻💐🌷🌻 🕊🌻🌻🌻🌻🌻️🕊 @melkaam_wetat_2013
Show all...
እምነት ከሳይንስ እውቀት ይበልጣል ማመን ከማወቅ የበለጠ ኃይል አለው ። በእያንዳንዱ ዓይነት ምድራዊ እውቀት ላይ እምነት ስንጨምርበት መጥፎ ተፅዕኖ ይፈጥራል። ምክኒያቱም ለሁለት ጌቶች መገዛት አትችሉም ተብሎ እንደተፃፈ አንድ ሰው በሁለት ነገሮች/አምላኮች ማመን አይችልም። "ብዙ ዓይነት እውቀት ልኖርህ ይችላል ግን ከአንድ በላይ በብዙ ነገር/አምላክ #ማመን አትችልም።" እንዳልኩት ነው። ስለዚህ እኔም የተማርኩት ሳይንስ ለዕለት ተዕለት ኑሮዬና ሙያዬ ማወቄ ጠቅሞኛል ያመንኩት እንደሆነ ግን በእግዚአብሔር መመካት ትቼ በእውቀቴ ምመካ ሰው ሆኛለሁ ማለት ነው። ስለዚህ እግዚአብሔር ደግሞ ከታገሰኝ በኃላ እንግዲህ እውቀትህ ይቻልህ ብሎህ ለገዛ እውቀቴ አሳልፎ ከሰጠኝ ለዘላለም ከመጥፋቴ በፊት እንኳን በጣም መጥፎ ዋጋዎችን እከፍላለሁ። ሕይወትን በስኬት ፣በሰላምና በእረፍት መምራት አልችልም ማለት ነው። በዙ ልምድ ያላቸው ሐኪሞችን አውቃለው በከባድ ሕመም ወይም በሆነ ቋሚ በሽታ ማቀው ማቀው እየሞቱም ያሉ የታሪክ ሙሁራንም አሉ ባወቁት ልክ እውነትን እየካዱ ሰው ከዝንጆሮ መቷል የምለውን ፅንሰ ሀሳብ ያመኑበት። ጂዮግራፊስቶችም አሉ ጠፍር ድረስ ሄደው የሚመራመሩ የእግዚአብሔርን መኖር እየካዱ ያሉ። መምህራኖችም ቢሆኑ ስለሱስ ጉዳት እያስተማሩ በሱስ የተጠመዱት አድገናል በልፅገናል የወንጌል በረከት ምን ያደርግልናል ብለው ሚመፃደቁት ሀገራትንም አየናቸው ለትዕቢታቸው አሳልፈው ስለተሰጡ እውነተኛው የጌታ ሰላምና እረፍት ርቋቸው በSuicide(ራስን በማጥፋት) እና በሱስ በእየቀኑ ከየከተማቸው እያለቁ ያሉትን። ስለዚህ ስለምናምንበት ነገር እንጠንቀቅ እንዴትም ብንሠራ ምንም ብናውቅ "የሚያኖረኝ እግዚአብሔር ነው ፤ እርሱ ካልባረከልኝ አጭጄም አልጎርስም " የምለውን እውነት ማመን አለብን። @melkaam_wetat_2013
Show all...
እባካችሁ ባታስተላልፉት እንኳን አንብቡት 💭 💭 💭ስለዚህ ነገር አስብ 🤔🤔🤔 በፀሎት ሰዓት ለምን የእንቅልፍ ስሜት😴😩 ይሰማናል??? ለ 3 ሰዓት የሚቆይ ፊልም🎬🎬🎬 ለማየት ግን ንቁ ነን መፅሐፍ ቅዱስን 📖📖 ስናነብ ለምን ይደብረናል??? ሌላ መፃህፍትን 📚 📚 ስናነብ ግን የሚያስደስተን ስለ እግዚአብሔር ☀️ የሚያወሩ መልእክቶችን እንዳላየ ማለፍ 📵 ለምን ቀለለብን??? ሆኖም የቀልድ ሲሆን የምናሠራጨው ⏩ ለምን የፀሎት 🛐 ስፍራዎች ⛪️ አነሱ?? መጠጥ ቤቶችና ጭፈራ ቤቶች 🔊🍷 ሲበዙ የተለያዩ ዝግጅቶችን መታደም እያስደሰተን 😎👨‍💼??? ከእግዚአብሔር ጋር ሕብረት ማድረግ 🔑💡🔑 የሚከብደን??? ስለዚህ ነገር አስቡ¡¡ ይሄንን ነገር እያሠራጫቹ ነው ወይስ??? ይሄን እንዳላየ ሆናቹ ታልፋለቹ ‍♂፣ ምክኒያቱም እናንተ ደስተኛ ያደርገናል ብላቹ የምታስቡት👈____ስለሆነ??? ይሔንን ለሁሉም ጓደኞቻቹ አሠራጩ⏩ 80% የምትሆኑት በእርግጠኝነት ይሔን አታሠራጩም✖️ እግዚአብሔር 💒አለ በምድር የካዳቹኝን በፍርድ ቀን🔥🔥 እክዳችኀለሁ ልክ አንድ በር 🚪 ሲዘጋ ጌታ ሁለት ይከፍታል እግዚአብሔር ሁለት በር🚪🚪 ከከፈተላቹ ደሞ ይሄንን መልዕክት ለሁሉም ሰው ላኩ እኔን ጨምሮ... እግዚአብሔር አይፎን 📲 ባይኖረውም የእኔ ተመራጭ ቁጥር ነው.......!! ፌስቡክ 📒 አይጠቀምም ግን ምርጥ ጓደኛዬ ነው.......!! ትዊተር ® ባይጠቀምም እኔ እስካሁን እከተለዋለው.......!! እና ያለምንም ኢንተርኔት ኔትዎርክ 📶 እኔ ግን ከርሱ ጋር ተገናኝቻለሁ......!! ቴሌግራም ♻ላይ ባይኖርም ግን ሁልጊዜ በመስመር ላይ ነው........!! ይሄንን መልዕክት አስተላልፉ እግዚአብሔር ከእናንተ ጋር ይሆናል ✝🙏🙏✝ 5 ሴኮንዶችን በመጠቀም ስለ እግዚአብሔር ፍቅር 💞 ለ-12 ሠዎች ንገሩና የ 12 ወራት በረከትን ተቀበሉ 🌈🌈🌈 እኔ የራሴን ከእናንተ ጀምሬያለሁ አንድ የ78 ዓመት አባት እራሳቸውን ስተው ወደሆስፒታል ይወሰዳሉ ። ለ24 ሰዓት የሚያቆያቸው የመተንፈሻ ኦክስጅን ተሰጣቸው ። ከጥቂት ግዜ በኃላ ተሻላቸውና ዶክተሩ የተጠቀሙበትን ሂሳብ የ500 ዶላር ደረሰኝ ሰጣቸው ። እኝህ አባትም የተሰጣቸውን ደረሰኝ በተመለከቱ ግዜ ስቅስቅ ብለው አለቀሱ ። ዶክተሩም ስለ ገንዘቡ ማልቀስ አይገባዎትም በአንድ ግዜም ባይሆን ቀስ እያሉ መክፈል እንደሚችሉ ነገራቸው ። ሆኖም እኝህ አባት " እኔ የማለቅሰው ስለዚህ ገንዘብ አደለም ገንዘቡን በሙሉ የመክፈል አቅም አለኝ ፤ የማለቅሰው 24 ሰኣት ለተነፈስኩበት ኦክስጅን 500 ዶላር ልከፍል በመሆኑ ነው ፤ ነገር ግን ላለፋት 78 አመታት የእግዚአብሔርን ንፁ አየር በነፃ ስተነፍስ ኖሬያለው ለእነዚ ሁሉ ግዜያት መክፈል ቢኖርብኝ ምን ያህል የእግዚአብሔር እዳ እንዳለብኝ መገመት ትችላለህ ?? " በማለት መለሱለት አሁን ይሄንን ወደምታነቢው እህት ወይም ወንድም ልመለስ ፤ የእግዚአብሔር ንፁ አየር ያለ አንዳች ክልከላና ክፍያ ይሄን ያህል ስትተነፍሺ ኖረሻል ወይም ስትተነፍስ ኖረሃል ። አሁን ከግዜሽ ወይም ከግዜህ ላይ 2 ሰከንድ በመውሰድ " አምላክ ሆይ ስለነፃ ስጦታህ አመሰግናለው " በማለት ለ20 ጓዳኞችህ / ሽ forward አርጉላቸዉ ሰይጣን :😀😂😂😁😁😀 ኢየሱስ : ምንድነው የሚያስቅህ? ሰይጣን : ይሄ ልጅ የኔ ነው አላልክም ኢየሱስ ፡ የትኛው? ሰይጣን : ይሄ የሚያነበው! ኢየሱስ : አዎ ልጄ ነው ሰይጣን : ያንተ ልጅ ለ 10 ሰው እንኳን አይልክም ኢየሱስ ፡እይ የኔ ልጅ አሁን ለ 20 ሰው ይልካል ሰይጣን : እሺ የኔ ግን ሳይልክ ይተወዋል እስኪ ለስይጣን #እምቢ! በማለት በመላክ አሳዩት @melkaam_wetat_2013 @melkaam_wetat_2013 @melkaam_wetat_2013 @melkaam_wetat_2013 @melkaam_wetat_2013 🗯🗯🗯🗯🗯🗯🗯🗯🗯🗯💭 🔥🔥🔥🔥🔥🔥🔥🔥🔥🔥
Show all...
🌻🌻🌻🌻🌻🌻🌻🌻🌻🌻🌻🌻🌻🌻🌻🌻🌻🌻🌻🌻🌻🌻 የሰላም የጤና የፍቅር የፀጋ ዘመን ይሁንልን 🌼🌼🌼🌼🌼🌼🌼🌼🌼 🌼🌼🌼🌼🌼🌼🌼🌼🌼 🌼🌼🌼🌼🌼🌼🌼🌼🌼 *ለሚወዱትና #ለሚፈልጉት ሰው የሚላክ ስጦታ ጷጉሜ ገባ 🙏🙏🙏🙏🙏🙏 ፈጣሪ በአመት ላይ አመት......365days🌻🌻🌺🌼🌼🌼 በወራት ላይ ወራት .....12months🌓🌹🌷🌺🌺 በሳምንት ላይ ሳምንት.....48weeks🍀🌞❄️🌧⭐️🌟 በቀናት ላይ ቀናት.....365days🌼🌼🌼🌼 በሰዐት ላይ ሰዓት.....8760hours🌃🌃🎈🎀🎈🎀🎈 በደቂቃ ላይ ደቂቃ......21900minutes💌🎊🛍🎁🎈🎀🎁🎀 በሰከንድ ላይ ሰከንድ.....43800seconds🎎🎏📍🎀🎀🎀🎀🎀 ጨምሮ ለዚህ ግዜ ያበቃንን ቸሩ ፈጣሪን ከእግራችን በርከክ ብለን እናመስግነው 🙏🙏🙏 የኔ....ፍቅር💋💋❤️❤️💖🎀🎀 የኔ....ምስኪን😘😘😘😘😘😘😘 የኔ....አሳቢ🤔🤔🤔🤔🤔🤔🤔🤔🤔🤔🤔 የኔ....ህይወት👍👍👍👍👍👍👍 የኔ....ሁሉነገር🙏😱🎀💖☂💞👗💖💗💘 ጓዴ በደስታዬ የተደሰትክ /😄😄 የተደሰትሽ😄😄😄 በሃዘኔ ያዘንክ 😔😔😔😔/ ያዘንሽ😔😔😔😔 ፍቅር 💝💝ስሰጥሽ ፍቅር❤️❤️ የሰጠሽኝ / የሰጠኧኝ ችግሮቼን የተጋራህ / የተጋራሽ💦🌟🌟 ጓደኞቼ 👩‍❤️‍💋‍👩 💏 እህቶቼ👩‍❤️‍💋‍👩 👩‍❤️‍💋‍👩 👩‍❤️‍💋‍👩 ወንድሞቼ👨‍❤️‍💋‍👨 👨‍❤️‍💋‍👨 👨‍❤️‍💋‍👨 ወዳጆቼ👩‍👩‍👦‍👦👨‍👩‍👧👨‍👩‍👧‍👦👨‍👨‍👦👨‍👨 ሳላውቅ በድፍረት አውቄ በስህተት ያስቀየምኩህ👨 ያስቀየምኩሽ👱‍♀ የጎዳውህ👨👨 የጎዳውሽ👱‍♀👱‍♀ ከልቤ❤️❤️❤️❤️ 🙏🙏🙏ይ 🌼🌼🌼🌼ቅ 🎀🎀🎀🎀🎀ር 💝💝💝💝💝💝ታ በመጠየቅ ከጉልበቴ በርከክ ብያልለሁ🙇‍♀🙇 ጷጉሜውን የሰላም💖💖 የፍቅር💝💝 የጤና💞💞 የይቅርታ❤️❤️ ያርግልን በጣምምም ከልቤቤቤቤቤ እወድሃለው👱💋❤️💖 እወድሻለሁ👱‍♀💋❤️💞 🌻🌻🌻🌻🌻🌻🌻🌻🌻🌻🌻🌻🌻🌻🌻🌻🌻🌻🌻🌻🌻🌻 ይህንን ለወዳጆቻችን ሼር በማድረግ ጷጉሜን እናሳልፍ😍🌼🌼🌼🌼🌼🌼🌼🌼🌼🌼🌼🌼🌼🌼🌼🌼🌼🌼🌼🌼🌼🌼🌼💋💋💋💋💋🌼🌼🌼🌼🌼🌼🌼🌼🌼🌼🌼🌼🌼🌼🌼🌼🌼🌼 Share #SHARE @melkaam_wetat_2013
Show all...
በሰው ፍቅር እና በመለኮታዊ ፍቅር መካከል ያለው ልዩነት ይህ ነው። የሰው ፍቅር በጣም የሚቀየር (የሚቀር) ነው፡፡ ከጥቂት ዓመታት በፊት ስለእኔ እና ለእርስዎ ጥሩ ስሜት የነበራቸው አንዳንድ ሰዎች አሁን ለእኛ አይጨነቁም፡፡ ከናካቴው የረሱንም አይጠፉም። ፍቅራቸው አልቋል ፡፡ እኛም ብንሆን ከጥቂት አመታት በፍት እንቀርባቸው፣ እንወዳቸው፣ እናስብላቸው የነበሩ ሰዎች አሁን ከትዝታነት ያለፈ ነገር በእኛ ዘንድ የለም። ፍቅራችን አልቋልና። ግን እሱ እንደዚያ አይደለም። ፍቅሩ የማይለወጥ ነው ፡፡ ያኔ ስገረፍ፣ ስንገላታ፣ በመስቀል ላይ ስሰቀል፣ ስጨነቅልን፣ ስጠማ፣ ስሞት ይወደን እንደነበረ አሁንም ይወደናል። ቀን በቀን ብለውጥ፣ አማት በአመት ብተካ፣ ዘመን ዘመንን ብሽር ፍቅሩ እንከን የለበትም፣ አላየሁበትምም ። ፈጽሞ አይለወጥም፣ አልተለወጠምም። ፍቅሩ በግዜ ብዛት አይቀዘቅዝ፥ አልቀዘቀዘምም። ያኔ እንደወደደን ዛሬም ይወደናል። @melkaam_wetat_2013 @melkaam_wetat_2013 @melkaam_wetat_2013
Show all...
አስተውል_ይሄ_እውነታ_ነው 👇ጠንካራ ሰው ሁን ማለት አትወደቅ ማለት አይደለም ወድቀህ መነሳትን ልመድ ማለት እንጂ! 👇ዝም በል ማለት አትናገር ማለት አይደለም ሌሎችን ለመስማትም ጆሮ ስጥ ማለት እንጂ! 👇ሆዳም አትሁን ማለት አትብላ ማለት አይደለም በሰዎች ሃቅ ላይ አትለፍ ማለት እንጂ! 👇ይቅርታ አድርግ ማለት አልተጎዳህም ማለት አይደለም በሆድ ቂም መያዝ ሌላ ጉዳት ስለሆነ እንጂ! 👇ጠላትህን ውደድ ማለት ጠላት ጥሩ ነው ማለት አይደለም ከጥላቻ ይልቅ ፍቅር ስለሚያሸንፍ እንጂ! 👇ደስተኛ ሁን ማለት ሁሉ ይኑርህ ማለት አይደለም ባለህ ነገር ደስ ይበልህ ማለት እንጂ 👇ስራህን ወዳድ ሁን ማለት የምትሰራው ስራ ጥሩ ነው ማለት አይደለም ነገ ጥሩ ስራ እንዲኖርህ ዛሬ የምትሰራውን ውደድ ማለት እንጂ! 👇ወረኛ አትሁን ማለት አታውራ ማለት አይደለም ምንም ስለማታውቀው ነገር አትቀባጥር ማለት እንጂ! 👇ትሞታለህ ማለት አትስራ ማለት አይደለም ምንም ቁም ነገር ሳትሰራ አትሙት ማለት እንጂ! 👇ብቸኛ አትሁን ማለት ሮጠህ ትዳር ያዝ ማለት አይደለም ልብህን ጊዜህን ያለህን ሁሉ አሳልፈህ ለመስጠት ዝግጁ ሁን ማለት እንጂ! 👇እውነተኛ ሁን ማለት ሰዎች ባሉበት ብቻ እውነት ተናገር ማለት አይደለም ለራስህም የእውነት ኑሮ ኑር ማለት እንጂ! 👇አትጣላ ማለት ከሰው ጋር አትጋጭ ማለት አይደለም ቂም ይዘህ አትቆይ ማለት እንጂ! 👇ኩራተኛ አትሁን ማለት አትዘንጥ ማለት አይደለም ሌሎችን አትናቅ ማለት እንጂ! 👇ቆንጆ ነህ ማለት ከሌሎች የተሻልክ ነህ ማለት አይደለም አምሮብሃል ማለት እንጂ! 👇አዋቂ ሁን ማለት እንደገና ት/ቤት ሂድ ማለት አይደለም ብልህ ሁን ማለት እንጂ @melkaam_wetat_2013 @melkaam_wetat_2013 @melkaam_wetat_2013 @melkaam_wetat_2013
Show all...
#የድል_መንገድ 〰〰〰〰 #የድል የሚገኘው #በእምነት ውስጥ ነው። እምነት ደግሞ ተስፋ ያደረግነው ነገር እንደሚፈጸም ርግጠኛ የምንሆንበት፣ የማናየውም ነገር እውን መሆኑን የምንረዳበት ነው። አባቶች እነ አቤል፥ ሄኖክ፥ ኖህ፥ ይስሃቅ፥ ያዕቆብ፥ዮሴፍ፥ሙሴ፥ ኢየሱ፥ ጌዴዎን፣  ባርቅ፣ ሳምሶን፣ ዮፍታሔ፣ ዳዊት፣ ሳሙኤል፣ ሌሎችም የተመሰከረላቸው በዚሁ  #በእምነት ነው። እንግዲህ እነዚህን የመሳሰሉ ብዙ ምስክሮች እንደ ደመና በዙሪያችን ካሉልን፣ ሸክም የሚሆንብንን ሁሉ፣ በቀላሉም ተብትቦ የሚይዘንን ኀጢአት አስወግደን በፊታችን ያለውን ሩጫ በጽናት እንሩጥ።
Show all...
ለክብር ነው እግዚአብሄር እንደ ዳዊት ሊያነግስህ ሲፈልግ ጎልያድን የሚያክል ችግር ይሰጥሀል። የሚገርመው ግን ችግሩን ሲሰጥህ እስኪ አቅሙን አየዋለው ካሸነፈ የኔ ይሆናል ካላሸነፈ ግን አልፈልገውም ብሎ አይደለም። ችግሩን የምታልፍበት አቅም እና አሸናፊ የሚያደርግህን አቅም ይሰጥሀል ሲቀጥል አብሮህ መሆኑን ይነግርሀል። ዳዊት ጎልያድን ያሸነፈው አቅም ኖሮት ወይም የወረወራት ጠጠር የምትገል ሆና አይደለም ነገር ግን የጌታ አብሮነት እና መንፈስ ከሱ ጋር ስለነበረ ነው ሞገስ ስለሆነው ነው። እስከዛሬ በህይወታችን የመጡብንን ብዙ መከራዎች ልንሸከማቸው አንችልም ነበር አቅም የለንም ነበር ግን ያሳለፈን የኛ ሀይል ሳይሆን የጌታ አብሮነት ነው። በህይወታችን የመጣ የሚያስፈራ እና የማይታለፍ የሚመስል ማንኛውም ችግር ጌታ ካሳለፈን በኋላ የሚመጣው ትልቅ ክብር ነው። ያልተፈተነ አያልፍም! የሚደርስብህ የትኛውም ፈተና ጌታ ካንተ ጋር ስላለ ታልፈዋለህ። ስታልፈው ግን አስተምሮህ አጠንክሮህ ለሚመጣው ክብር አዘጋጅቶህ ነው የሚያልፈው። ስለዚህ በየትኛው ትልቅ በሚመስል ፈተና አትሸበር ከኋላው ትልቅ ክብር አለና። ✝ @melkaam_wetat_2013 ✝ ✝ @melkaam_wetat-_2013✝
Show all...