cookie

We use cookies to improve your browsing experience. By clicking «Accept all», you agree to the use of cookies.

avatar

መልካም ወጣት 2013

dargaggoo ogeeyyii ta'uun ogummaa hunda caaluudha.ogeessa ta'uuf of qopheessi chaanaaliin kunis ergaawwan gara garaa isin biraan ga'uudhaaf kan hundaa'eedha. yaada qabdan karaa @AAYYOOKOOOOO nuun ga'uu dandeessu.

Show more
The country is not specifiedThe language is not specifiedThe category is not specified
Advertising posts
298Subscribers
No data24 hours
No data7 days
No data30 days

Data loading in progress...

Subscriber growth rate

Data loading in progress...

🪨🪨🍁 .....ሁሌም ዝግጁ ሁነህ ጠብቃት ህይወት ብዙ ታስተምርሃለች።እስከዛሬ የኖራችሁበትን ያለፉ አመታትን አስቡ.......... በቅጽበት አእምሮአቹ የኋሊት ይገሰግስና ጥሩውንም መጥፎውንም ጊዜያት ያሳያችኋል። መምረጥም መማርም ትችላላችሁ መልሱን በልባችሁ ሙሉት ሁሌም ቢሆን ጥሩ ሰው ከመሆን እንዳትቆጠቡ @melkaam_wetat_2013 @melkaam_wetat_2013 @melkaam_wetat_2013 @melkaam_wetat_2013
Show all...
እህቴ፦ አስተሳሰብሽ ካለባበስሽ የበለጠ ሲያምር፤ መልካምነትሽ ከምትቀቢው ሽቶ የበለጠ ሲያውድ፤ ስነ ምግባርሽ ከመልክሽ ይበልጥ ሲገን፤ ፍቅርሽ ወደሰዎች ይበልጥ ካለፈ፤ እግዚአብሔርን መፍራትሽ ከሁሉ ነገርሽ ከበለጠ በእውነት አንቺ በጣም ውብ ነሽ። ወንድሜ፦ ይቅርታህ ከደረትህ ይልቅ ከሰፋ፤ ትዕግስትህ ከጡንቻህ ይልቅ ከወፈረ፤ የጸሎት ሕይወትህ ከኪሎህ ከገዘፈ፤ መንፈሳዊ ሕይወትህ ከፋሽንህ ከበለጠ በእውነት አንተ ውብ ነህ። እግዚአብሔር የሰላሙን ካባ፣ የሞገሱን መጎናጸፊያ፤ የክብሩን ጸዳል ያልብሳችሁ። ✍አዶኒ ቻናላችንን ይቀላቀሉ 👇 @melkaam_wetat_2013 @melkaam_wetat_2013 @melkaam_wetat_2013 @melkaam_wetat_2013 @melkaam_wetat_2013 @melkaam_wetat_2013
Show all...
👉#አገልጋይ ዮናታን እክሊሉ 🔹 #ሠው_ሁን የትኛው ሰው መሆን ትፈልጋላችሁ ?? -በምድራችን ትላልቅ ነገሮች እንዲከናወኑ ያደረጉት 1% የዓለማችን ሰዎች ናቸው የቀሩት 99% ድርጊቱን የሚከተሉ ሰዎች ናቸው -የተለየ ተግባር ከመገንባት በፊት የተለየ ጠንካራ ስብእናን መገንባት ይቀድማል -ጠንካራ ስብእናን በገነባን ቁጥር በቤተክርስቲያን ውስጥ ለረጅም ጊዜ የመቆየት አቅም ይፈጠራል -ፀጋው በጠንካራ ስብእና አይደለም የመጣው ፀጋው ከመጣ በኋላ ግን ጠንካራ ስብእና ያስፈልጋል #5_አይነት_ሰዎች_አሉ 1, አቋራጭ ሰዎች 2, ስህተት ፈላጊ ሰዎች 3, ወላዋይ ሰዎች 4, ጫና ፈጣሪ ሰዎች 5, የመፍትሄ ሰዎች ------------------------------------- 1, አቋራጭ ሰዎች -ሳይጀምሩ ሚሸነፉ እና ሁሌ ሃሳብ የሚያቀርቡ ናቸው -መፍትሄ ያለው አለቃዬ ጋር ነው ብለው ያስባሉ -ፍፃሜያቸው ጋር ለመድረስ ችግሮቻቸውን ከመጋፈጥ ይልቅ የመሸሽ ወይም ደግሞ ሌላ ቀን እንደርስበታለን ብለው የማሰብ ባህሪ አላቸው -ለእነሱ ችግር ሌላ ችግር ያስከትላል እንጂ መፍትሔ አይታያቸውም 2, ስህተት ፈላጊ ሰዎች -በባህሪያቸው ችግር በመተንትን ለምን እንጀማይቻል ለማስረዳት የሚሞክሩ ናቸው -ፍፃሜክ ጋር ስደርስ ከከፈልከው ዋጋ ጋር የማይመጣጠን ቢሆንስ ብለው ያስባሉ -ችግሩ የማይፈታበት መንገድ መዘርዘር ትልቁ ብቃታቸው ነው -እንዴት እንደማይቻል/ችግሩ የማይፈታባቸውን/ ሁኔታ ማስቀመጥ ደስታቸው ነው ምሳሌ የከሰልን ጥቁረት በሳሙና አጥበሽ አስለቅቂው፡፡ አይለቅም የከሰሉ ያለመልቀቅ ከከሰሉ ማንነት የተነሳ እንጂ ሳሙናው የማስለቀቅ አቅም ሳይኖረው ቀርቶ አይደለም #እናንተ የምትብራሩት እግዚአብሔር እናንተን ከሰራበት ዓላማ እንጂ በየፌርማታው ካጋጠማችሁ ነገር አንፃር አይደለም 3, ወላዋይ ሰዎች -በችግሩ እና በችግሩ የመፍትሄ ሀሳብ መካከል እያመሳከሩ የሚኖሩ ሰዎች ናቸው! -ይነሳሳሉ እንጂ አይነሱም!!! -በባህሪያቸው ችግር አካፋዮች ናቸው -ሰዎች ከግባቸው ጋር እንዲደርሱ የጠራ ሃሳብ የላቸውም 4, ጫና ፈጣሪ ሰዎች -በችግራቸው ፊት መቆም አይፈሩም -ይወድቃሉ በመውደቅ አያምኑም ይነሳሉ ነገር ግን ወድቀው የተነሱበት ቦታ መፍትሔ መፈለጋቸው ሁለተኛ ውድቀት ነው -መፍትሄ ሚፈልጉት እዛው የወደቁበት ቦታ ላይ ሆነው ነው -በጣም ጠንካራ ናቸው -በጉልበታቸው ሊጠቀሙ ይሻሉ 5, የመፍትሄ ሰዎች -ይወድቃሉ ነገር ግን ተመለሰው ይነሳሉ ሲነሱ ግን ከወደቁበት ቦታ ሳይሆን አንድ እርምጃ ወደ ኋላ ይመለሱና የወደቁበት ምክንያት አካባቢያቸውን በማጣራት ይጀምራሉ -ግባቸውን ሳይሆን አካሄዳቸውን ለውጠው ወደ ህልማቸው መፍትሄ ሰጥተው ይቀጥላሉ!!!! -ከወደቁበት ቦታ ለመጀመር የሚያስቡ ሰዎች ናቸው -የመፍትሔ እንጂ የችግር አካፋዮች አይደሉም -መሪውን ከያዙ በኋላ አካባቢያቸውን ያያሉ -ግባቸው ጋር ለመምጣት ሃይልን ከጥበብ ጋር ይጠቀማሉ -ችግርን የመፍትሔ ሌላ ዘዴን የመፈለጊያ አድርገው ይጠቀሙበታል -ወደ ኀላ መመለስ መሸነፍ አይደለም -ወደ ኋላ መመለስ እና ትዝታም ማስወገድ አንዱ የመፍትሄ አካል ነው ምሳሌ እጮኝነት ጀምሮ የተቋረጠበት ሰው ሌላ ከመጀመሩ በፊት ትውስታን/ትዝታ ማጥፋት አለበት #ግብ ሳይሆን አካሄድ ነው የሚቀየረው #ትናንት የወደቅንበት የህይወት ክፍል መማሪያ እንጂ ግብ መቀየሪያ መሆን የለበትም #ተቃዋሚ ያልገጠማችሁ ትክክል ስለሆናችሁ ሳይሆን ስራ ስላልጀመራችሁ ነው #አስቸጋሪ ነገር ሲገጥማ ችሁ በጉልበት (በስልጣን) ሳይሆን በእውቀት ግጠሙት #እንደገና ማረፍ ከሄዳችሁበት ወደ ኋላ መመለስ ግባችሁ ጋር የምደርሱበት አካሄድ ነው #ጫና ብቻውን ያጋጫችኋል እንጂ አያስኬዳችሁም #መርገጥ ብቻ ሳይሆን መልቀቅም አንዱ የመንዳት ጥበብ ነው #አካባቢን መቃኘት መፍትሄ ነው የሚተኩስብህ ወታደሩ ሳይሆን ያዘዘው ጄኔራሉ ነው ስለዚህ የተኮሰብክ ሳይሆን ያዘዘብህ ነው ጠላት #ህልማቸውን የሚያሳኩ ሰዎች ድርጊታቸውን የሚያከናውኑበት አካሄድ አላቸው #አንተ ውስጥ ያለውን አንተ ታውቀዋለህ ወደ ኋላ መመለስህ ባንተ ውስጥ ያለውን እንዲያወሩ ለማረግ ዕድል መስጠት ነው #ጋሻና ጦር የሆነ ወቅት ሰርቷል ማለት አሁን ላይ ይሰራል ማለት አይደለም #አገልጋዮች ናችሁ በፍጹም እንዳታወላውሉ በወደቃችሁበት ቦታ መፍትሔ እንዳትፈልጉ #አገልጋይ ግቡን እንጂ የማይለውጠው ወደ ግቡ የሚደርሱበትን አካሄድ ይቀይራል #ዮርዳኖስ ስትረግጠው እንጂ አጠገቡ ስለቆምክ አይደለም የሚቆመው #መድረክ ላይ ስትቆም ዓለምን እያየክ ነው ማውራት ያለብክ የዛኔ ነው ትልቅ አገልጋይ የምትሆነው #ችግር ሲፈጠር መጣያ አታድርግ መፍትሔ መፈለጊያ አድርገህ ተጠቀምበት #ስለዚህ በተራ ሰው እና በዋና ሰው መካከል ያለዉ ልዩነት ግብን ጠብቆ መጓዝ እና ግብን ጠብቆ መቅረት ነው #በመጨረሻው እና በሌሎች ሰዎች መካከል ያለው ልዩነት ጥበብ እና የሃይል አጠቃቀም የጭንቀት እና የመፍትሔ ሰዎች የመሆን በቂ ነው። @melkaam_wetat_2013 @melkaam_wetat_2013 @melkaam_wetat_2013 @melkaam_wetat_2013 @melkaam_wetat_2013 🔥🔥🔥🔥🔥🔥🔥🔥🔥🔥🔥🔥🔥 ♨️🚄♨️♨️♨️🚄♨️🚄♨️♨️♨️♨️🚄 🔥♨️🔥♨️🔥♨️♨️♨️🔥♨️♨️♨️🔥♨️🔥🔥🚄♨️♨️🚄🔥🔥🚄🚄🔥🔥🔥♨️
Show all...
ወዳጆቼ       እግዚአብሔር በዛገው በዶለዶመው ይሰራል፤ አመድ አራግፎ የክብር ዕቃ ያደርጋል። እኛ የምንወዳጀው እውቀት አለው የምንለውን ነው እርሱ ግን ያልተማሩትን የገሊላ ሰዎች ወዳጅ ያደርጋል። እኛ ሃብታሙን ጓደኛ እናደርጋለን እርሱ የተናቁ ደሀዎችን ወዳጁ ያደርጋል። እኛ ወጣት መርጠን እንወዳጃለን እርሱ ግን እንደ ጴጥሮስ እርጅና የተጫጫነውንም ወዳጅ ያደርጋል። እኛ ጥሩ ገቢ ያለውን መርጠን እንወዳጃለን እግዚአብሔር ግን ጡረታ የወጡትን እንኳ ሳይንቅ ለብዙ ዓላማ ይሾማቸዋል።        ስለዚህ፦ ሸበትኩ እድሜዬ ገሰገሰ አትበሉ እድሜያችሁ ሳይገድበው የሚወዳችሁ አምላክ አለ፤ አልጠቅምም ለምንም አልሆንም አትበሉ በናንተ ልምድና እውቀት የማይሰራ እግዚአብሔር ለዓላማው ይጠቀምባችኋል፤ ከሰሁ ሁሉ ያነስኩና የተገለልኩ ነኝ አትበሉ ከሁሉ በላይ ትልቅ የሆነው ጌታ ከእናንተ ጋር ነው፤ መልኬ ረግፏል ቆዳዬ ተሸብሽቧል አበቃልኝ አትበሉ ከናንተ ጋር መታየት የማያፍር አባት አብሯችሁ ነው፤ በሁሉ የተገፋሁ ነኝ የማውቀው ባለስልጣን እንኳ የለም አትበሉ ዓለማትን ጠቅልሎ የሚገዛው የሰራዊት ጌታ እግዚአብሔር የሕይወታችሁ ባለስልጣ ነው።       ደስ ይበላችሁ እናንተ የእግዚአብሔር ናችሁ፤ እርሱም የናንተ ነው። አልጠቅምም የሚለውን ሰው እግዚአብሔር ሲሰራበት ውድ ይሆናል። ተባረኩ @melkaam_wetat_2013 @melkaam_wetat_2013 @melkaam_wetat_2013 @melkaam_wetat_2013 @melkaam_wetat_2013 🔥🔥🔥🔥🔥♨️♨️♨️🔥♨️♨️🔥🔥♨️ 🔥🔥🔥🔥🚄🚄🚄🚄♨️♨️♨️♨️♨️♨️♨️🔥🔥♨️🚄🔥🔥♨️♨️♨️🚄🚄🚄🚄
Show all...
#ማር በልቶ የማያውቅን ሰው ስለ ማር ጣእም ልትጠይቀው አትችልም ምክንያቱም መብላት እና ማየት የተለያዩ ናቸው.. ማንኛውም ሰው ስላንተ ምንም ቢያወራ አትጨነቅ የሚያወሩብህ ስለማያቅህ እና ስለምትበልጠው ነው። አንተ ሁሌም በሚቀኑብህ እና በሰው መለወጥ ማደግ ፡ በማይፈልጉ ሰዎች ዘንድ ትታማለህ ወዳጄ መታማትህን ውደደው ለስኬትህ መሰላል ይሆንሀል። ወረኛ እና ሀሜተኛ ሰው አንተን ማማት እንጂ አንተን መሆን አይችልም!! #ፈጣሪ_ሀገራችንን_ሰላም_ያድርግልን♥ @melkaam_wetat_2013 @melkaam_wetat_2013 @melkaam_wetat_2013 @melkaam_wetat_2013 🔥🔥🔥🔥🔥🔥🔥🔥🔥 ♨️🚄🚄♨️♨️♨️♨️♨️♨️♨️
Show all...
ጊዜን አለማወቅ ውሃ በተሞላ ድስት አንዲት እንቁራሪት ብንጨምርና ከዛም ውሃውን ማፍላት ብንጀምር ፤ ውሃው እየፈላ በሄደ ቁጥር እንቁራሪቷም የሰውነት ሙቀቷን ማስተካከል ትጀምራለች፡፡ የውሃው ሙቀት ከፍተኛ እየሆነ ሲሄድ እሷም የሰውነቷን ሙቀት በዛው ልክ ማስተካከሉን ትቀጥላለች፡፡ የውሃው ሙቀት ጨምሮ የመፍላት ደረጃ (boiling point) ላይ ሲደርስ ግን ማስተካከል ማትችልበት ደረጃ ስለሚደርስ እሯሷን ለማዳን ከድስቱ ዘላ ለመውጣት ትፈልጋለች፤ ትሞክራለችም፤ ግን ዘላ መውጣት አቅም አይኖራትም አትችልም፡፡ ምክንያቱም ያላትን አቅም ሁሉ ሙቀቷን በማስተካከል የውሃውን ቃጠሎ ለመከላከልና ለመላመድ ባደረገችው ተጋድሎ ጨርሳዋለችና ወድያው ትሞታለች፡፡ እንቁራሪቷን ምን ገደላት ? አብዛኞቻቸችን የፈላ ውሃ እንል ይሆናል፤ እውነታው ግን ይህ አይደለም፡፡ እንቁራሪቷን የገደላት የፈላው ውሃ ሳይሆን መች መዝለል እንዳለባት የመወሰን እቅም ማጣቷ ነው፡፡ አብዛኞቻችን ከሰዎችም ይሁን ከነገሮች ጋር ያለንን ነገር ለማስተካከልና ለመላመድ እንሞክር ይሆናል፤ ግን እስከመች ማስተካከል እንዳለብንና መቼ መወሰን እንዳለብን ማወቅ ይሳነናል፡፡ አንዳንዴ ነገሮችን እንለምዳቸውና ለኛ የማይጎዱ መስለው ይታዩናል፤ በመጨረሻው ቅፅበት ግን እንዳለመድናቸው ቢገባንም ማምለጥና መውጣት የማይቻለን ሰአት ይሆናል፡፡ በኃጢአት መንገድ ውሰጥም ስንሆን እንዲሁ ነው፤ ትንሹን ኃጢአት እንለምደዋለን የሚጎዳን አይመስለንም፤ ደስታ ውስጥ ያለን ይመስለናል፤ ደስታው ሙቀት ይፈጥርልናል፡፡ ሙቀቱ ወደ እሳት የተቀየረ ጊዜ ግን ...........ፍፃሜው ግልፅ ነው፡፡ ከሙቀቱ መውጣት ካልቻልን ከእሳት እንደማንወጣ እውን ነው። ኃጢአት ስንፈፅመው ጊዜያዊ ደስታና ጣፋጭነት አለው መጨረሻው ግን ሞትና ፀፀት ነው። ካነበብኩት @melkaam_wetat_2013 @melkaam_wetat_2013 @melkaam_wetat_2013 @melkaam_wetat_2013 @melkaam_wetat_2013 🔥🔥🔥🔥🔥🔥🔥🔥🔥🔥🔥🔥 ♦️♦️♦️♦️♦️♦️♦️♦️♦️♦️♦️♦️
Show all...
♻️ወዳጄ ሆይ, ይህን አስተዉል!♻️ 📖📖📖📖📖📖📖📖📖📖📖📖 🔆ቁንጅና ለትዳር ዋስትና አይሆንም! 🔆መታመም ማለት ትሞታለህ ማለት አይደለም! 🔆ሃብታም መሆን የጥሩ እድል ትርጉም አይደለም! 🔆ጥሩ ቤት ውስጥ መኖር የድሎት ምንጭ አይሆንም! 🔆ጥሩ መኪና መንዳት ለምትደርስበት ቦታ ዋስትና አይሰጥህም ! 🔆ለቤተሰብህ ዶክተር ብትቀጥር ቋሚ የጤና ዋስትና አይኖርህም! 🔆ብዙ መማር ጥበበኛ አያደርግህም! 🔆ሃብታም ማግባት ለደስተኛ ለህይወት ማረጋገጫ አይሆንም! 🔆 ክርክር ማሸነፍ ትክክል መሆን አይደለም ! 🔆ገነት የማያሸልም ምንም ነገር ብትሰራ ጊዜያዊ እና ውሸት ነው ። 🔆ያለ አምላክ የሚራመድ ሰው በድን ነው፣አንተ በራስህ ላይ ስልጣን የለህም 🔆 አንተ ሰውነትህን ታያለህ እሱ ደምስርህን ያያል ። 🔆ሁሉም ነገር ለርሱ ይቻላል በሁሉም ነገር ውስጥ አምላክህን ጣልቃ አስገባ። ምንጭ➡️ መጋቢ ሃዲስ እሽቱ 📝📝📝📝📝📝📝📝📝📝📝📝⭐️ለሁሉም አንዲደርስ ሼር እናድርግ 🙏 @melkaam_wetat_2013 @melkaam_wetat_2013 @melkaam_wetat_2013 @melkaam_wetat_2013
Show all...
ካነበቡ በኋላ ሼር ኣይዘነጉ። """"""""""""""""""""""""""""""""""""" √•ከእንቅልፍ ስትነሡ ተመስገን በሉ;እዛው ሳይነሱ የቀሩ ኣሉና √•ከኣልጋችሁ ስትነሱ ተመስገን በሉ;ስንት የኣልጋ ቁረኛ የሆነ ኣለና •ሰትስቁ ተመስገን በሉ በችግር አንገቱን የደፉ ኣለና √• ስትራመዱ ተመስገን በሉ መራመድ ያቃታቸው ኣሉና ወዳጄ ሆይ √• ስትወጣ ተመስገን በል √•ስትገባም ተመስገን በል እንደወጣክ ባለመቅረትህ √• ቅያሪ ልብስ ካለህ ተመስገን በል ስንት እራቁቱን የሚሄድ ኣለና √•ስታወራ ተመስገን በል ስንት ማውራት የማይችሉ ኣሉና √•ስትሰማ ተመስገን በል ስንት የሰው ድምፅ መስማት የናፈቃቸው ኣሉና . የሞቀ ቤትህ ለይ በመሆንህ አመሥግን ቤት አጥተው ጎዳና ለይ ወድቀው የሚያድሩ አሉና √• ይሄን ፅሑፍ ስታነብ ተመስገን በል ስንት መልካምን መልዕክት ለማንበብ ያቃታቸው ኣሉና ~~~~~~~~~~~~~~~~~ በቃ ኣንከፈልበትም ተመስገን እንበል ....................................................... መልካም ምሽት ደግ ደጉ ሁሉ ለናንተ ይሁን! ........... ጥያቄ ና አስተያየት ለመስጠት    ለበለጠ መረጃ ቻናላችንን ይቀላቀሉ @melkaam_wetat_2013 @melkaam_wetat_2013 @melkaam_wetat_2013 @melkaam_wetat_2013
Show all...
ትላንት አልፏል ነገ ደግሞ አልመጣም።ዛሬን ከተጠቀምክበት ደግሞ ነገ ጥሩ እንደሚሆን አትጠራጠር። 3.ስለሌለህ ነገር አትጨነቅ ሁሌም ቢሆን ስዎች ካንተ የተሻለ ነገር ሊኖራቸው ይችላል። ከቻልክ ከነሱ የትሻልክ ለመሆን ጠንክረህ ስራ ያልቻልከውን ደግሞ ባለህ ነገር ደስተኛ ሁን። 4.ስለ ገንዘብ መጨነቅ ገንዘብ እቃዎች መግዛት ይችላል።እውነተኛ ደስታን ግን ሊገዛ በፍፁም አይችልም። ደስታ የሚገኘው ለሰዎች ከምናደርገው በጎ ነገር እና ለህይወት ካለን አመለካከት ነው። ለተጨማሪ መረጃ👇👇👇👇 @melkaam_wetat_2013
Show all...
አመስጋኝ ስትሆን የፈጣሪ መንፈስ ወደ አንተ ይቀርባል፤ ጥሩ ስሜት ውስጥ ከሆንክ በህይወትህ ምንም ነገር ታሳካለህ፤ የተደረገልህን ለማሰብ ሁሉም ነገር እስኪሟላ አትጠብቅ! ወዳጄ በዚህ አለም ትልቁ እርካታ በምንም ሁኔታ ውስጥ ሆነህ ፈጣሪን ማመስገን ነው ፤ ለዚህ ደግሞ የዛሬው ቀን ልዩ ምስክር ነው። ©Inspire in Ethiopia @melkaam_wetat_2013 l ❇️
Show all...
Sign in and get access to detailed information

We will reveal these treasures to you after authorization. We promise, it's fast!