cookie

We use cookies to improve your browsing experience. By clicking «Accept all», you agree to the use of cookies.

avatar

Salivation by Faith

የሁላችንም ነፃ መድረክ @salivationbyfaith #እምንጸልይበት #ቃሉን እምንካፈልበት #እግዚአብሔርን እምናመልክበት #ግጥም #ትረካ #አስተማሪ ታሪኮችን እመናገኝበት ይህ @salivationbyfaith channel ነው!! JOIN US የናንተን ለናንተ እናደርሳለን 👪ለማገልገል ይፈልጋሉ @Hyeneset in box ላይ ያግኙን 👍!!!

Show more
The country is not specifiedThe language is not specifiedThe category is not specified
Advertising posts
224Subscribers
No data24 hours
No data7 days
No data30 days

Data loading in progress...

Subscriber growth rate

Data loading in progress...

When God promise you something, don't focus on what's stopping the promise, focus only on the promise. That's Faith.Faith doesn't make things easy, it makes things possible. It doesn't give you something so you can believe, it wants you to believe so you can receive something.You must therefore learn to make God's word and not your circumstances your reality.If God tells you He will do it, don't bother about how He will. If He tells you to go, don't ask "where?", If He told you to take, don't ask "What?" If the only thing you see is all you see, you are not seeing with the sight of faith.You can't get God's blessing from the realm of unbelief, you receive them by faith. You can't access His promises by sitting around your obstacles, you must rise in faith.You don't need to bother about where it leads you, if God tells you to go, leap in faith. Whether you have wings or not, if He tells you to fly, just fly. He controls the wind, and he will ensure you land safely.It's not that God can't give you what you want, but do you even believe He can?You can't doubt God in your heart and think your prayers will work. If you can't rise to the realm of Faith, your blessings will never reach your hands.Faith is acting as if it is so, even when it is not so, in order that it might be so simply because God said so. God Bless You Abundantly. 🌠 @Salivationbyfaith🌠 🌠 @Salivationbyfaith🌠 🔺ይ🀄️ላ🀄️ሉን🔻
Show all...
ምን እንማራለን እግዜ/ር እንደ መልኩ ሰውን ከአፈር ፈጥሮ ሕይወትን ዘራበት የህይወት እስትንፋስ በአፍንጫው ሰንክሮ ምስራቅ ላይ ሄደና እግዜ/ር በተአምሩ ገነትን ተከለ የሰው ልጅ እንዲኖር ተጠልሎ እስሩ ለመብላት ደስ የሚል ለማየትም ጭምር ለሰው አበቀለ እዛው ከገነት ስር ያው..... ዛፍ ዛፍ ነውና መድረቁ አይቀርም ግን እንዳይደርቅ ሲል መላ ማያልቅበት አበጅቷል ወንዝም ፊሶን እና ግዬን ጤግሮስ ከኤፍራጥስ እየተቀባበሉ የገነትን ዛፎች እጅግ ያረካሉ እግዚአብሔር አምላክም ሕይወት ያለበት ዛፍ በገነት አኖረ እንዳትነካትም ሲል እግዜ/ር ለፈጠረው ትእዛዝ ተናገረ የተፈቀደውን ሁሉ ትበላለህ ይህን ከበላህ ግን ሞትን ትሞታለህ ። ይህን ትእዛዝ ሰምቶ የሰው ልጅ በገነት ኑሮውን ቀጠለ ከእግ/ዜር መነጋገር ሁሉ በዚያ አለ! ጌታም ሰውን አይቶ ጉድለት አስተዋለ ሚመቸው እረዳት እንፍጠር ብሎ አለ። ለሰው ሚመቸውን መፍጠር ያውቃልና ከባድንም እንቅልፍ በአዳም ጣለና በጎን በኩል ገብቶ ስጋ ቀደደና አንድ አጥንት ወሰደ ለአዳም ሚመቸውን ሊፈጥር አሰበና። የጎደለው ጎንም በስጋ ተሞላ ያችን አንዲት አጥንት ሴት አድርጎ ሰራና ወደ አሱ አመጣት ሰርቶ ጨረሰና አዳም በመገረም ሄዋንዬን አይቶ አጥንቷ ካጥንቴ ስጋም ከስጋዬ እስካሁን ከፍጥረት እሷን የሚመስል አላየሁም ከቶ አዳምዬ ሞኙ እንዲህ ተናገረ ሄዋንዬን አይቶ ልቡ ከሷ ቀረ አዳም ልብስ የለውም ሄዋንም እንደዛው መተፋፈር ሚባል ቃልም አያውቃቸው የክብር ልብስ እሱም ጌታችንን ለብሰው ኑሮም ተቀጠለ በገነት ተባብረው። አይመጡ ቀን መቶ ሊፈተን ነው እምነት የሰው ልጅ ፈትኖ ነገር ሚወድበት። አንድ ፍጡር ነበር እባብ የተባለ በተንኮል ከእንስሳት ሁሉ የተሻለ🧐 ሰይጣን መቶ በእባብ ያናግራት ጀመር ጥያቄ ጠይቆ ለቀጣይ ሀሳቡ ጀመረ መንደርደር ሄዋንዬ? ወዬ እግዜ/ር ከእዚህ ፍሬ አትብሉ ብሉዋልን? አዎን እባብዬ ይህን አንነካውም ሁሉ ተፈቅዶልን። ከዚህ ከበላንም ሞትን ነው ምንሞተው ከእግዜ/ር ጋ ጥላቻ ነው የሚፈጠረው። እባብ ደግሞ ጮሌው እረ ሞት አትሞቱም ሄዋን ምን ሆነሽ ነው እንደው ከተበላ ክፋ ደግ እንደ እግዜ/ር ነው የሚያሳውቀው ሄዋንዬ ሞኟ የእባብን ስብከት ትኩረት አድርጋበት ፊት ሁሌ ስታየው የነበረ ፍሬ ዛሬ ግን አማራት ትእዛዙም ተረሰቶ ከእግዜ/ር የተሰጣት ቀጥፋ ስትጎርሰውም ለአፏ ጣፈጣት ባሌም ይብላ እንጂ ብላ አሰበችየና ለሱም ይዛ ሄደች ከሞት ቀጥፋ ቁና ይዛው ሄደችና ወደ አዳም ቀረበች እንካ ብላ ብላ እንደ ቀላል ነገር ለአዳምዬ ሰጠች አዳምዬ ጅሉ ሄዋን የኔ ቆንጆ ከየት አመጣሽው ብሎም ሳይጠይቃት ሀፍረት ተቀብሎ ጉርስ አደረጋት የእግዚአብሔርን ትዛዝ በቀላሉ ጣሱት እራቆትነትን እዛው አስተዋሉት አዳም ሲመለከት ሙዝ የተሸከመ አንድ ዛፍ ይመሰላል ሄዋንም ስታየው ሀፍረት ተሰምቷታል ትዛዝ መጣሳቸው የክብር ልብስ እሱን አሳጥቷቸዋል መተፋፈር በዝቶ በኮባ ቅጠል ውስጥ መሸሸግም መቷል ጊዜው ደረሰና እግዝሄሩ መጣ በገነት ሲጣራ የሰው ልጅን አጣ አዳም አዳም ከወዴት ነህ አዳምዬ ጅሉ ተሸሽጊያለሁኝ ድምፅህን ሰምቼ እራቆትነቴን እንዲሁ አይቼ እግዜ/ር ደግሞ ደጉ ማን ነው የነገረህ እራቆትነትን ስፈጥርህ ጀምሮ ጭራሽ ማታውቀውን አትብላ ካልኩህ ዛፍ ከዛ በላህን? አዳምዬ ጅሉ ከእኔጋ እንድትሆን የሰጠህኝ ሚስቴ ከፍሬው ሰጠችኝ እኔም በመቀበል ከእጁዋ በላሁኝ እያለ በማለት ማላከክ ጀመረ ጥሩ እንዳደረገ እንደው ይመስለኛል የተኮሳተረ ሴቲቱን ይህ ያደረግሽው እንደው ምን ሆነሽ ነው የእግዜሩን ትእዛዝ እንዲያው ለምን ጣስሽው ሄዋንዬ ሞኟ እባብ በሽንገላ ወደኔ መጣና ብዪው ብሎኝ በላሁ አሳተኝና አዳምዬ ጅሉ ገራገሩ ብጤ የሚስቱን ቃል ሰምቶ የፈጣሪን ጣለ ለምን በላህ ሲባል ማላከክ ቀጠለ ሄዋንዬ ሞኟ እባብን አዳምጣ ፈጣሪን እረሻች ለም እንዲ ሆነ ብሎ ሲጠይቃ ልታላክ ተነሳች ወዳጄ አድምጠኝ አንድ መልእክት አለኝ ልነግርህ ወድጄ ብዕር ያስጨበጠኝ አዳምን አየህው ትእዛዙን ጥሶ ማላከክ ተያይዞ ሄዋንም እንደዛው ምትለውን አጥታ ልቧ ተገንዞ አዳምና ሄዋን ፈትነው ቢወዱ የሰይጣንን ምክር ሊያደረጉ ባይወዱ ምነኛ መልካም ነው ለእግዜር ዘብ ቢቆሙ በሰይጣን ክፉ ኃሳብ ባይስለመለሙ። ታዲያ እኛ ከሰው ልጅ :ምን እንማራለን ትእዛዙን ጠብቀን እንኑር ለጌታ በእጅጉ ታምነን። By cross✏️ 🌠 @Salivationbyfaith 🌠 🌠 @Salivationbyfaith 🌠 Your number one choice 😊 🔻ይ🀄️ላ🀄️ሉን🔺
Show all...
Salivation is in your way!!
Show all...
ለማንበብ 15 ደቅቃ ብቻ ስጥ ህይወትን ይቀየራል አትሳሳት share አድርገው ።።።።።።።።።።።።።።።።።።።።።።።።።።።። ዓለም ወዴት እየሄደች ነው? 1. - መጽሐፍ ቅዱስን ማቃጠል በኡጋንዳ በይፋ ተረጋግጦአል * በደቡብ አፍሪካ ውስጥ ፣ ወንድ ወይም ሴት በዝሙት ምክንያት ሌላውን የመክሰስ መብት የለውም *በአሜሪካ እየታየ ያለው የወንድ ለወንድና የሴት ለሴት ጋብቻ *ጀርመን ወንድም እህቱን ማግባት እንደሚችል ፣ አባት ልጁን:እናት ልጆአን የማግባት ፍቃድን መስጠቱ ፡፡ *የmiami ከተማበመንገድ ላይ ፣ በቤተ ክርስቲያን ፣ በገቢያ ፣ በእግር ኳስ ሜዳ ወዘተ ውስጥ ወሲባዊ ግንኙነት በማንኛውም መንገድ ማግኘት እንዲችሉ መፍቀዶአ .*ካናዳ (ከእንስሳት ጋር የ sexታ ግንኙነትን መፍቀዶአ * በስፔን ውስጥ-የወሲብ ፊልሞች በሁለተኛ ደረጃ ትምህርት ቤቶች እና በዩኒቨርሲቲዎች መፈቀዱ *- ለአካለ መጠን ያልደረሱ ዝሙት አዳሪዎች ፈቃድ ማሪ ሉክ በህግ መፈቀዱ *በመጨረሻም ዩኤስ አሜሪካ የሰይጣንን ቤተ ክርስቲያን ከፍታለች ፡፡ በይፋ። የተከበራችሁ ወንድሞች እና እህቶች ፣ መጨረሻው ተቃርቧል ፣ ጌታ ኢየሱስ በቅርቡ ይመጣል! ማርታናታ!!! ክርስትያኖች ትኩረታቸው እየተከፋፈሉ ሲሆን ዲያቢሎስ መለኮታዊውን ምህረት ለማስቆም ከፍተኛ ቁጥር ያላቸውን ነፍሳት ከእርሱ ጋር ሊወስድ ይፈልጋል ፡፡ ደቂቃ ካለዎት ... ይህንን መልእክት ያጋሩ ፡፡ ለምን በቤተክርስቲያን ውስጥ እንተኛለን ? ስለ እግዚአብሔር ማውራት ከባድ የሆነው ለምንድነው ሐሜት ለመናገር በጣም ቀላል የሆነው ለምንድነው? የእግዚአብሔርን መልእክት ችላ ማለት ለምን ቀላል ሆነ? ይህንን መልእክት ለጓደኞችዎ ይልካሉ ወይም ችላ ይላሉ? ኢየሱስ “በጓደኞችህ ብትክዱኝ በአባቴ ፊት እክድሃለሁ” አለ ፡፡ ኢየሱስን ከወደዱ ይህንን መልእክት ለምርጥ ጓደኞችዎ እና በቡድን በ 60 ሴኮንድ ውስጥ ያጋሩ ፡፡ እግዚአብሔር ይባርኮት. ኣሜን የአለም መጨረሻ ተቃርቧል አትዘናጉ አሁን ያለንበት 2012 ዓም + 5500 ዘመን=7512 ስለዚህ ከ 8ኛው ሽ ላይ ከንሱት ። 8000 – 7512= 488 ዓም ይቀራል። ነገር ግን ሰምታችሁ ከሆነ ዘንዶ 400 ዓመት ገዝቷል ይባላል እስኪ ጠይቁ። እና የዘንዶው ሲቆጠር 488 – 400 =88 አመት ቀረው።ትንቢቱም እየተፈፀመ ነው። ሌላው ይህ በንዲህ እንዳለ ደሞ 666 አሁን እዚህ በደጃችን ነው፡፡ አጠንክረን እንፀልይ፡፡ የአውሬው ቁጥር 6 6 6 የሚፈፀምበት የትንቢት ጊዜ አልቋል/ተፈፅሟል፡፡ የአሜሪካ የህግ መወሰኛ ምክር ቤት ባስተላለፈው የኦባማን የጤና ሽፋን ረቂቅ በህግ እንዲካተት ተደርጓል፡፡ የህግ ተግባሩ በቅርቡ ይጀምራል፡፡ ይህን የጤና ሽፋን ረቂቅ በእያንዳንዱ የአሜሪካ ዜጋ የሰውነት ክፍል ላይ ግላዊ የሬዲዬ ፍሪኩዌንሲ ቺፕስ መልክ (RFID CHIPS) እንዲተከል ታዟል፡፡ ይህ ቺፕስ በግንባር ወይም በክንድ ላይ ይደረጋል፡፡ ይህ ደግሞ በመጽሐፍ ቅዱስ እንደሚናገረው በራዕይ 13 : 15 -18 የተቀመጠውን የአውሬው ምልክት ይፈፀም ዘንድ ነው፡፡ እና አሁንም ስለ ፍፃሜው ትጠራጠራለህ? ታውቃለህ ለኦባማ የተለየ መኪና እንደተሰራ አውሬው የሚባል? ተዘጋጅ ንጥቀት አሁን ይጀምራል፡፡ ራዕይ 13ን ቀድመው ተጫውተውታል፡፡ ብዙዎች ግን ይህን አልተገነዘቡትም፡፡ 1. ለምንድን ነው ይህ ችፕስ ከባንክ አካውንት ጋር የተቆራኘው ወይም የተገናኘው? አስታውሱ መጽሐፍ ቅዱስ እንደሚለው ካለ አውሬው ቁጥር 666 ልትገዙም ወይም ልትሸጡም አትችሉም ስለሚል፡፡ እስኪ ገምቱ ይህ ቺፕስ ከገንዘብ ዝርዝር መረጃ ጋር ለምን ተገናኘ? እንዲያውም በጣም ያሳዘነኝ በቤተክርስቲያን ያሉ ብዙዎች ሰዎች ጌታ ሲመጣ ይህን ሁኔታ ሊያልፉት አይችሉም፡፡ ደግሞም ብዙዎቹ መጨረሻው እንደቀረበ አያውቁም፡፡ የቴክኖሎጂ በጣም መራቀቅ ምክንያት ነው ብላችሁ መልስ እንዳትሰጡኝ፡፡ በማንኛውም የህይወት ጎዳናችሁ ከእግዚአብሔር ጋር ካልተስማማ አሁኑኑ ንሰሀ ግቡና ተለወጡ፡፡ ካለበለዚያ መንግስተ ሰማያትን ካጣችሁት ገሀነምን አታጡትም፡፡ ስለዚህ አስቡበት፡፡ ገሀነም መልካም ስፍራ አይደለም በጣም አስከፊው ክፍሉ እንደ መንግስተ ሰማያት ዘላለማዊነት እንዳለበት እዚህም እንደዛው ነው፡፡ ጆሮ ያለው ይስማ መንፈስ ለአብያተ ክርስቲያናት የሚለውን ይስማ፡፡ ጠቃሚ ያልሆነ ነገር ከምትልኩ ይህን ለሌላው ብታስተላልፉ መልካም ነው፡፡ ለምታውቋቸው ቅርብ ለሆኗችሁ ሰዎች ላኩላቸው፡፡ እስኪ የወንጌላዊ ስራ እንስራ፡፡ እባካችሁ ለምታውቋቸው ለእያንዳንዳቸው በየስማቸው ላኩላቸው፡፡ ለሞባይል እንደምንጠነቀቅ ያክል ለእግዚአብሔር ቃል ብንጠነቀቅ ምን እንደሚሆን ልትገምቱ ትችላላችሁ፡፡ ከዚህ ደግሞ በጭራሽ ልንላቀቅ ነፃ ልንሆን አንችል፡፡ ስለዚህ የቻልነውን ያክል እንትጋ እንጋደል፡፡ 7% የሚሆኑቱ ናቸው መልዕክቱን የላኩት በድጋሚ 93%ቱ ግን አልላኩም አላወቁም ስለዚህ ጠንክረን እንስራ፡፡ ሰይጣን እንዲህ ይላል፡- " የሚገርመኝ ሰው እግዚአብሔርን እወዳለሁ እያለ አይታዘዝም እኔን ይጠላኛል ግን ይታዘዘኛል፡፡" ይህን መልዕክት በኋላ እንዳትልኩት አሁኑኑ ላኩት!!! ቢያንስ ለ #15 ሰው ✅ @salivationbyfaith
Show all...
#አስደሳች_ዜና 😍 ጌታ ቢፈቅድ እና ብንኖር 50,000!!!! ሃምሳ ሺህ!!!! ወጣቶችን በዘንድሮ መልካም ወጣት ይታደማሉ!!! አገልጋይ ዮናታን አክሊሉ ✍ ሀሳብ አስተያየት ካላችሁ👉 @Marsil_worldwide_tv_bot @marsilchannel ❇️
Show all...
👉መዳንም በሌላ በማንም የለም እንድንበት ዘንድ የሚገባን ለሰዎች የተሰጠ ስም ከሰማይ በታች ሌላ የለምና ።(ሐዋ4:12) 👉ቀኒቱንና ሰዓቲቱን አታቁምና እንግዲህ ንቁ።(ማቴ25:13) 👉ለሰዉ ቅን የምትመስል መንገድ አለች ፍጻሜዋ ግን የሞት መንገድ ነው(ምሳ 14:12) 👉ኢየሱስም እኔ መንገድና እውነት ሕይወትም ነኝ በእኔ በቀር ወደ አብ የሚመጣ የለም።(ዮሐ 14:6) 💯Share💯 💯 share💯 💯 share 💯 it minimum for two person ናናና ጌታ ይወድኃል ናናና ደጅ ላይ ቆሞ ይጠራሀል ✅ @salivationbyfaith ✅ ✅ @salivationbyfaith ✅ 💯 Join us 💯 ♦️ይ🀄️ላ🀄️ሉን♦️
Show all...
❌❌❌❌❌💢❌❌❌❌ ተጠንንቅቀዉ ያንቡት!!!! እንደምን ናችሁ ቅዱሳን በሙሉ የእግዚአብሔር ቃል እንደሚናገር (በ1ጢሞ 4:6 ) ስለዚ ወንድሞችን ብታሳስብ በእምነትና በተከተልኸዉ በመልካም ትምህርት ቃል የምትመገብ የኢየሱስ ክርስቶስ መልካም አገልጋይ ትሆናለህ ። ብሎ ቃሉ እንደሚነግረን! እናም ኢየሱስ ክርስቶስ መልካም አገልጋዬ ነው የሚለው ሰዉ ሰዎችን እሚያሳስብ እናም ስለ ልጁ እሚናገረውን መሆኑን ያስረዳናል ዛሬም እኛ ይህን መልካም ስራ እንድንሰራ ቢያንስ ለሁለት (2) ሰዎች እንዲደርስ በቻልነው መጠን ከታች👇👇👇የሚደርሳችሁን መልእክት አሳስቡዋቸው በsocial mideam ኢየሱስን በማስተጋባት መልካም አገልጋይነታችንን እናስመስክር!!! በዛውም channel =አችንን join እንዲሉት ማሳሰቡንም አንርሳ ✅ @salivationbyfaith ✅ ✅ @salivationbyfaith ✅ 💯Join💯 and 💯share💯 it ♦️ ይ🀄️ላ🀄️ሉን♦️
Show all...
እንደምን ናችሁ ቅዱሳን በሙሉ የእግዚአብሔር ቃል እንደሚናገር (በ1ጢሞ 4:6 ) ስለዚ ወንድሞችን ብታሳስብ በእምነትና በተከተልኸዉ በመልካም ትምህርት ቃል የምትመገብ የኢየሱስ ክርስቶስ መልካም አገልጋይ ትሆናለህ ። ብሎ ቃሉ እንደሚነግረን! እናም ኢየሱስ ክርስቶስ መልካም አገልጋዬ ነው የሚለው ሰዉ ሰዎችን እሚያሳስብ እናም ስለ ልጁ እሚናገረውን መሆኑን የስረዳናል ዛሬም እኛ ይህን መልካም ስራ እንድንሰራ ቢያንስ ለሁለት (2) ሰዎች እንዲደርስ በቻልነው መጠን ከታች👇👇👇የሚደርሳችሁን መልእክት አሳስቡዋቸው በsocial mideam ኢየሱስን በማስተጋባት መልካም አገልጋይነታችንን እናስመስክር!!! በዛውም channel =አችንን join እንዲሉት ማሳሰቡንም አንርሳ ✅ @salivationbyfaith ✅ ✅ @salivationbyfaith ✅ 💯Join💯 and 💯share💯 it
Show all...
@salivationbyfaith back too his place
Show all...