cookie

We use cookies to improve your browsing experience. By clicking «Accept all», you agree to the use of cookies.

avatar

Ethiopia Today

Stay tuned to get fast and reliable news in Ethiopia Contact me @Samuti_k

Show more
The country is not specifiedThe language is not specifiedThe category is not specified
Advertising posts
670Subscribers
No data24 hours
No data7 days
No data30 days

Data loading in progress...

Subscriber growth rate

Data loading in progress...

50 ዶላር ሚያስገኝ ስራ ነው ኦላይን ገንዘብ ለምሰሩ ብቻ 📎 https://t.me/BambooPanda_Airdrop_bot?start=r0453542805 ሊንኩን በመጠቀም Start በሉት
Show all...
❣New Hope 😘 #video🎬 #photo🖼️ #music🎶 #Dance💃 #voice🔊 Birth day #VIP🎂 #cover music #couple pc Bcha bzu nger enante join belu❣️ For cross @fenlol Pls don't live ma channel lv u😘 https://t.me/hopelollllll
Show all...
❣New Hope 😘

#video🎬 #photo🖼️ #music🎶 #Dance💃 #voice🔊 Birth day #VIP🎂 #cover music #couple pc Bcha bzu nger enante join belu❣️ For cross @fenlol Pls don't live ma channel lv u😘

Man edehonk takewalk😉 Lante new❤️❤️ @Luchiyan_17
Show all...
Yne geta🙏🙏🙏 @bekiayele @martina_princes
Show all...
Hey I'm using Membersgram to get Telegram subscribers for channels and groups. You can use this code to get free coins to order members. Invite code: 438113399 Download it here: https://cutt.ly/mmbrs_play
Show all...
#Ethiopia : በከሚሴ፣ በዳውንት፣ በባቲ -ካሳጊታ ግንባር እየደረሰበት ያለውን ጫና መቋቋም ያቃተው ጁንታ ከየአካባቢው ዕቃ ጭኖ ለመውጣት እየሞከረ መሆኑን የአከባቢው ምንጮች ገልጠዋል። የየአካባቢው ወጣቶች፣ ገበሬዎችና ነዋሪዎች የሚሸሸውን ጁንታና ንብረት እንድታስቀሩ ጥሪ ቀርቦላችኋል። ጁንታው ዕቃውን ጠቅልሎ እየወጣ ወረኢሉን ይዣለሁ ይላል። ጉድ በል ወሎ! #share #share
Show all...
አጫጭር መረጃዎች! 1. ህወሓት በአማራ ክልል ወደ 280 ቢሊዮን ብር የሚገመት ንብረትን ማውደሙንና መዘረፉን የአማራ ክልል ፕላን ኮሚሽን አስታወቀ። አብዛኛው ዝርፊያና ውድመት በግብርናው ዘርፍ የተፈፀመ እንደሆነ ኮሚሽኑ አመልክቷል፣ የአማራ ክልል ግብርና ቢሮ በበኩሉ የወደመውንና የተዘረፈውን የግብርና ምርት ለማካካስ 100ሺህ ማሳ በመስኖ በማልማት 4 ነጥብ 6 ሚሊዮን ኩንታል ስንዴ ለማልማት መታቀዱን ገልጧል፣ ጥናቱ የደሴን፣ ኮምቦልቻ አካባቢዎችን እንደማያካትትም ተገልጧል፡፡ 2. በአፋር ክልል የምትገኘውን ሚሌ ከተማ በህዝቡ እና በመንግስት ቁጥጥር ስር እንደምትገኝ የተገለፀ ሲሆን የህወሀት ቡድን አፋር ሚሌ እንደገቡ አድርገው የሚገልጹት የሀሰት መረጃ እንደሆነ የአከባቢው ነዋሪዎች አረጋግጠዋል። 3. የተባበሩት መንግሥታት ድርጅት የሰብአዊ መብቶች ጽ/ቤት ኢትዮጵያ ውስጥ ከአስቸኳይ ጊዜ አዋጁ በኋላ በአብዛኛው የትግራይ ብሔር ተወላጆች የሆኑ ቢያንስ 1,000 ሰዎች መታሰራቸውን ገለጠ። የጽ/ቤቱ ቃል አቀባዪት ሊዝ ትሮሴል፦ የኢትዮጵያ ባለሥልጣናት ሰዎቹን በአብዛኛው የሚያስሩት «ከሕወሓት ጋር ግንኙነት ያላቸው አለያም የሚደግፉ» በሚል እንደሆነ ለጋዜጠኞች መናገራቸውን አሶሺየትድ ፕሬስ ዘግቧል። 4. ወንጪ ሃይቅ የአለም ምርጥ የቱሪዝም መንደር ተብሎ በተባበሩት መንግስታት የቱሪዝም ድርጅት መመረጡ ተገለፀ፡፡ ድርጅቱ በቀጣዩ ወር በዲሴምበር 2፣2021 ስፔን ላይ በሚያካሄደው 24ኛው ጠቅላላ ጉባኤ የውድድሩን አሸናፊ ይፋ እንደሚያደርግ ተነግሯል፡፡ 5. 52 የህወሓት ቡድን ተጠርጣሪዎች በአርሲ ነጌሌ ከተማ በቁጥጥር ሥር ዋሉ።ተጠርጣሪዎቹ የቀድሞ የመከላከያ ሰራዊት አልባሳት፣ ኤስ ኬ ኤስ የጦር መሳሪያ፣ የተለያዩ ፓስፖርቶች እና ሌሎች እቃዎች በቁጥጥር ሥር መዋላቸውን ተገልጿል።
Show all...
Must Watch ቀይ መስመር! አዲስ አበባ የኢትዮጵያ የልብ ትርታ! #Ethiopia : ኢትዮጵያ ተሸንፋ አታውቅም ማሸነፍ በደማችን ያለ እውነት ነው! ሁሌም አሸናፊዎች ነን! የአዲስ አበባ ከተማ ከንቲባ ወ/ሮ አዳነች አበቤ ብርቱና ጠንካራ ሴት!
Show all...
#Ethiopia : ሰሞኑን ሚሌን ለመያዝ ብሎ አሰፍስፎ የመጣው የጁንታ ሀይል በአፋር በተለያየ አካባቢዎች ላይ ጦርነት ቢያደርግም በጀግኖቹ የአፋር ልዩ ሀይልና የሀገር መከላከያ ባደረጉት ተጋድሎ መቼም ሚሌን መያዝ እንደማይሳካለት አሳይተውታል ሆኖም ጁንታው ሚሌን በጦርነት መያዝ እንደማይችል ሲያውቅና ተስፋ ሲቆርጥ በሀሰተኛ ወሬ ሚሌ ተቆጣጥረናል እያለ የውሸት በፕሮፖጋንዳውን መለፍለፍ ጀምሮል እንኳን ሚሌ ሊገባ ይቅርና ቡርቃ መግባት ያቃተው ጁንታው ዛሬም የሞት ሞቱን ከባቲ ተራራዎች ላይ ሁኖ በርቀት በኤሊውሀ እና ካሳጊታ ከተማዎች ላይ የከባድ መሳሪያ በመተኮስ የተስፋ መቁረጥ ሙከራውን እያደረገ ይገኛል፡፡ በአሁን ሰአት ጁንታው የአፋርን መሬቶች እንደማይዝ ስለተረዳ ያለው አማራጭ ወደ ትግራይ ለመመለስ ባገኘው ቦታ በሙሉ የፈሪ ዱላ አይነት ተኩሶችን እየተኮሰ በአፋር ልዩ ሀይል ሚሊሻና መከላክያ እየተደመሰሰ ይገኛል
Show all...
አጭበርባሪዎቹ ራሳቸውን ይፋ አድርገዋል! #Ethiopia : ከሶስት ወር በፊት የኢትዮጵያ ተቆርቋሪዎች ነን የሚሉ አጭበርባሪዎች ራሳቸውን ግልፅ ሳያደርጉ መግለጫ ሰጥተው ነበር። በጊዜው ስማቸውን ያልጠቀሱበትን ምክንያት ሲያስቀምጡ "ሰው ሀሳባችን በደንብ ሳይሰማ ይፈርጀናል" የሚል ውሽልሽል ምክንያት ነበር። ይሁንና እነማን እንደሆኑ ይታወቁ ነበር። ያሰባሰባቸው ስዬ አብርሃ ነው። ልደቱ አያሌው፣ ታምራት ላይኔና ያሬድ ጥበቡ አሉበት። ከሚዲያ የርዕዮቱ ቴዎድሮስ አለ። እነ ኤርሚያስ ለገሰም ያግዛሉ። ይህ ቡድን በወቅቱ የትግሬ ወራሪ ኃይል ወልቃይት ጠገዴ በኩል ኮሪደር ይሰጠው ብሎ ቅድመ ሁኔታ ባለው ዝባዝንኬ አስቀምጧል። የትግሬ ወራሪ ኃይልን ደፍሮ አይተቸውም። "አዲሱ ኢህዴን" በሚል የፃፍኩት በየዩቱዩቡ አለ። እነ ያሬድ አይደለንም ብለው መጥተው ነበር። ቴዎድሮስ ፀጋዬም ክዶ ነበር። ተጨባጭ መረጃ ይዤ "እነሱ ናቸው" ብዬ ለፃፍኩት ፅሁፍ ኢትዮ 360 በፕሮግራሙ መሃል እኔን ተሳድቦ አልፎታል። ታምራትና ያሬድ አንድ ሙሉ ፕሮግራም ላይ ቀርበው ክደዋል። ቴዎድሮስ ሌላ አንድ የስድብ ፕሮግራም አዘጋጅቶበታል። ያሬድ ሌሎች ፕሮግራሞች ላይ ቀርቦ ክዷል። እኔ በተጨባጭ መረጃ ነበር የፃፍኩት። የካዱት ዛሬ ብቅ ብለዋል።ዛሬ እነዛ አጭበርባሪዎች በይፋ መጥተዋል። ያኔ የኢዮጵያ ተቆርቋሪዎች ነበር። ዛሬ መሃሉ ላይ ሕልውና የሚል ሰንቅሮ "የኢትዮጵያ ሕልውና ተቆርቋሪዎች" ብሎ መጥቷል። ከመግለጫው ላይ የታምራት፣ የልደቱና የያሬድ ፎቶ ተለጥፏል። ያኔ ሌላ ሰው ነበር ያነበበው ዛሬ ያሬድ አንብቦታል። ለምንኛውም ጉዳዮች እንዴት ወደዚህ አመሩ? የሚለውን እንመልከት። 1) ርዕዮት ሚዲያና ኢትዮ 360 አንድ ላይ ሆነው በሕዝባችን ላይ ሲዘምቱ፣ በግልፅ ሕዝባችን ላይ የሚዘምተው ቴዎድሮው የ360 ሰዎችን ሲጋብዝ "እረፉ" ብለን አጋለጥን። ለጊዜው በይፋ በጋራ መስራታቸውን አቆሙ። ርዕዮት በግልፅ የትግሬ ወራሪ ኃይልን አላማ ሲያራምድ እነ ኤርሚያስ ሰበብ ፈልገው የትህነግን አላማ ማስተጋባት ቀጠሉበት። እየተገባበዙ ፕሮግራም መስራታቸውን ግን አቆሙ። 2) ልደቱ አያሌው ተደብቆ ከርሞ ነበር። አንድ ፅሁፉ በኢትዮ 360 አስነብቦ ወደ መድረኩ መመለሱን አሳወቀ። ወዲያውኑ ቃለ መጠይቅ አደረጉለት። በኢትዮ 360 ቃለ መጠይቅ ከተደረገለት ጥቂት ቀናት በኋላ፣ በጓድነታቸው መሰረት ርዕዮት ሚዲያ ቃለ መጠይቅ አደረገለት። በቀጥታ ርዕዮት ሚዲያ ላይ ያልወጣው፣ በርዕዮትም ያልተዋወቀው ወያኔን እየደገፈ ነው እንዳይባል አስቦ ነው። 3) ይህ ቡድን በትንሹ 3 ሚዲያ አለው። ኢትዮ 360 ውስጥ ያለው አባላቸው ስልታዊ በሆነ መንገድ ያግዛል። ርዕዮት በደንብ ይሄድበታል። በጣም የደፈረ ደግሞ TMH ድረስ ይሄዳል። ያሬድ ጥበቡ TMH ድረስ ሄዶ ቃለ መጠይቅ አድርጓል። ሰሞኑን አበበ ተክለሀይማኖት ጋር ሆኖ ለአለቆቹ ታማኝነቱን አሳይቷል። የሕዝብን ሙቀትም መለኪያ ነው። የትግሬ ወራሪ ኃይልን ሰበር ዜና ሲያጋራ ይውላል። ገፁ ገብታችሁ ማየት ትችላላችሁ። 4) በተለያዩ መድረኮች፣ በማሕበራዊ ሚዲያ፣ በተገኘው አጋጣሚ ሁሉ ድርድር ወዘተ የሚለውን ሊያስለምዱን ይጥራሉ። አሁን በይፋ መጥተውበታል። 5) ነገሮች ቀርበዋል ብለው ሲያስቡ ደግሞ በግልፅ መጥተዋል። ዛሬ ደብረፅዮን መቀሌ ላይ ስለ ሽግግር መግለጫ ሰጠ። ከደብረፅዮን መግለጫ ሁለት ሰዓት ብቻ ዘግይቶ የእነ ልደቱ (አሰባሳቢው ስዬ አብርሃ ነው) መግለጫ ወጣ። በደንብ ተናብበው ነው። የግድ የአለቆቻቸው መግለጫ ከመቀሌ መቅደም ነበረበት። ኢትዮ 360 ከደብረፅዮን መግለጫ አራት ሰዓት፣ ከእነ ልደቱ ሁለት ሰዓት ዘግይቶ የእነ ደብረፅዮን መግለጫን ሰበብ አድርጎ ወጣ ገባ እያለ የምናውቀውን ስራውን ቀጥሏል። 6) ደብረፅዮን በመግለጫው አማራ ክልልን የማይወክሉ አማራ ኢሊቶች አብረውን ይሰራሉ ብሏል። የትግራይን ጀኖሳይድ እውቅና የሚሰጥ አብሮን ይሰራል ብሏል። ታምራትም፣ ልደቱም፣ ያሬድም ለትግሬ ወራሪ ሲያደገድጉ ነው የከረሙት። ኢሳያስን ሲረግሙ፣ የሀሰት ሰብአዊ መብት ሪፖርትን ሲያመነዥኩ ነው የከረሙት። አሁን ግልፅ ሆኗል። ከሶስት ወር በፊት ጠርጥር አዲሱ ኢህዴን መጣልህ ስል ብዙ ሰው ውሸት መስሎት ነበር። እንሆ ራሳቸው አምነዋል። ……………………………………… ለተያያዘው መረጃ ግንዛቤ:_ ~ስለ አዲሱ ኢህዴን ይፋ ያደረኩት ከሶስት ወር በፊት ~ደብረፅዩን ስለ ሽግግር መንግስት መግለጫ የሰጠው ከ7 ሰዓታት በፊት ~የስዬው ቡድን (እነ ልደቱ) ደብረፅዮንን ተከትሎ ስለ ሽግግር መንግስት መግለጫ ሰ ቶ ራሱን ይፋ ያደረገው ደብረፅዩን መግለጫ ከሰጠ ከ2 ሰዓት በኃላ ( ከ5 ሰዓት በፊት) ~ስለ ሽግግር መንግስት ሲቀባጥር የከረመው ኤርሚያስ በእነ ደብረፅዮን ፕሮግራም የሰራው ከደብረፅዮን መግለጫ አምስት ሰዓት በኋላ ~የሁሉም አላማ ተመሳሳይ‼ ጌታቸው ሽፈራው
Show all...