cookie

We use cookies to improve your browsing experience. By clicking «Accept all», you agree to the use of cookies.

avatar

መፅሐፍ ቅዱስ ጥቅሶች

በዚህ ቻናል ላይ ጥቅሶች መዝሙሮች ፎቶ ግጥም እና ለጥሪ ሚሆኑ መዝሙሮች ይለቀቃሉ እራዕይዮሐንስ እየሆነ ያለውን እና ሚሆነውንም እናያለን ወስብሃት ለእግዚአብሔር አሜን አሜን አሜን

Show more
The country is not specifiedThe language is not specifiedThe category is not specified
Advertising posts
286Subscribers
No data24 hours
No data7 days
No data30 days

Data loading in progress...

Subscriber growth rate

Data loading in progress...

በትናንትናው ዕለት ጥር 12/2014 ዓ.ም የወይብላ ማርያም እና ቅዱስ ሚካኤል በሚመለሱበት ጊዜ ከፀጥታ አካላት ጋር በተፈጠረው ግጭት አስካሁን ሦስት ኦርቶዶካሳውያን ሰማዕትነት ተቀብለዋል። አምላከ ቅዱሳን የሰማዕታቱን ነፍስ ይቀበልልን። ከዚሁ ጋር ተያይዞ በደብረ ቀራንዮ መድኃኔዓለም አርፋ የነበረችው የወይብላ ማርያም ታቦት በአቡነ መልከ ጸዴቅ፣ እና በአዲስ አበባ ሀገረ ስብከት ሥራ አስኪያጅ ሊቀ ጉባኤ አባ ተክለ ሃይማኖት መሪነት በሕዝበ ክርስቲያኑ ታጅባ በሰላም ወደ መንበረ ክብሯ ተመልሳለች።
Show all...
ወይብላ ማርያም ከብዙ ለቅሶ በሁአላ ከደብሯ ገብታለች እግዚአብሔር ይመስገን
Show all...
ወይብላ ማርያም ++++++++++++++++++++++++++++++++ ብፁዕ አቡነ መልከጼዴቅ የአዲስ አበባ እና የጉራጌ አህጉረ ስብከት ሊቀ ጳጳስ ወደ መቅደሷ ሳትገባ ወደ ኋላ ተመልሳ ቀራንዮ መድኃኔዓለም የቆየችውን ወይብላ ማርያም ታቦትን ለማስገባት ምእመናንንም ለማጽናናት በቀራንዮ መድኃኔ ዓለም ቤተክርስቲያን ተገኝተዋል። ከእርሳቸው ጋር የሀገረ ስብከቱ ዋና ሥራ አስኪያጅ ሊቀ ጉባኤ ቆሞስ አባ ተክለሀይማኖት ወልዱ በስፍራው ተገኝተዋል። በክስተቱ የደረሰውን ጉዳት አስመልክቶ ጉዳዩ የሚመለከታቸው የአዲስ አበባ ሀገረ ስብከትና ሌሎች የቤተክርስቲያናችን ክፍሎች የሚሰጡትን መረጃ ተከታትለን የምናቀርብ ይሆናል። © EOTC TV
Show all...
የታቦት አታስገቡም ፍጥጫው ቀጥሏል። ታቦቷ ባለችበት እንድታድርም መወሰኑ ተነግሯል። • #SHARE_SHARE_SHARE ይደረግ። አዲስ አበባ ጫፍ ቀራንዮ ወይብላ ማርያም #ኦሮሚያ ክልል
Show all...
"…የወይብላ ማርያም እና የቅዱስ ሚካኤል ታቦታት ወደ ደብራቸው አናስገባም ስላሉ ታቦታቱ ቀራንዮ መድኃኔዓለም ተመልሰው አድረዋል። ወይብላ ማሪያም ላይ እየተሰራ ያለው ግፍ ይቁም ዛሬ ታቦት አስመለሱ ነገስ እስከመች ነው ኦሮሚያ ክልል አንዲ ሚሆነው @natiteferi
Show all...
ወይ ብላ ወይ ብላ አናስገባም አሏት ከወጣች በዋላ @natiteferi
Show all...
Show all...
የዝክረ ቅዱሳን ተማሪ።✝️💒💚💛❤️💒✝️ on TikTok

#የኦርቶዶክስተዋህዶ#የተዋህዶ ልጅ #ለናንተገፅ #ቲክ_ቶክ #እውነት____________ይቀጥላል