መፅሐፍ ቅዱስ ጥቅሶች
በዚህ ቻናል ላይ ጥቅሶች መዝሙሮች ፎቶ ግጥም እና ለጥሪ ሚሆኑ መዝሙሮች ይለቀቃሉ እራዕይዮሐንስ እየሆነ ያለውን እና ሚሆነውንም እናያለን ወስብሃት ለእግዚአብሔር አሜን አሜን አሜን
Show moreThe country is not specifiedThe language is not specifiedThe category is not specified
286Subscribers
No data24 hours
No data7 days
No data30 days
- Subscribers
- Post coverage
- ER - engagement ratio
Data loading in progress...
Subscriber growth rate
Data loading in progress...
በትናንትናው ዕለት ጥር 12/2014 ዓ.ም የወይብላ ማርያም እና ቅዱስ ሚካኤል በሚመለሱበት ጊዜ ከፀጥታ አካላት ጋር በተፈጠረው ግጭት አስካሁን ሦስት ኦርቶዶካሳውያን ሰማዕትነት ተቀብለዋል። አምላከ ቅዱሳን የሰማዕታቱን ነፍስ ይቀበልልን።
ከዚሁ ጋር ተያይዞ በደብረ ቀራንዮ መድኃኔዓለም አርፋ የነበረችው የወይብላ ማርያም ታቦት በአቡነ መልከ ጸዴቅ፣ እና በአዲስ አበባ ሀገረ ስብከት ሥራ አስኪያጅ ሊቀ ጉባኤ አባ ተክለ ሃይማኖት መሪነት በሕዝበ ክርስቲያኑ ታጅባ በሰላም ወደ መንበረ ክብሯ ተመልሳለች።
ወይብላ ማርያም
++++++++++++++++++++++++++++++++
ብፁዕ አቡነ መልከጼዴቅ የአዲስ አበባ እና የጉራጌ አህጉረ ስብከት ሊቀ ጳጳስ ወደ መቅደሷ ሳትገባ ወደ ኋላ ተመልሳ ቀራንዮ መድኃኔዓለም የቆየችውን ወይብላ ማርያም ታቦትን ለማስገባት ምእመናንንም ለማጽናናት በቀራንዮ መድኃኔ ዓለም ቤተክርስቲያን ተገኝተዋል። ከእርሳቸው ጋር የሀገረ ስብከቱ ዋና ሥራ አስኪያጅ ሊቀ ጉባኤ ቆሞስ አባ ተክለሀይማኖት ወልዱ በስፍራው ተገኝተዋል።
በክስተቱ የደረሰውን ጉዳት አስመልክቶ ጉዳዩ የሚመለከታቸው የአዲስ አበባ ሀገረ ስብከትና ሌሎች የቤተክርስቲያናችን ክፍሎች የሚሰጡትን መረጃ ተከታትለን የምናቀርብ ይሆናል።
© EOTC TV
የታቦት አታስገቡም ፍጥጫው ቀጥሏል።
ታቦቷ ባለችበት እንድታድርም መወሰኑ ተነግሯል።
• #SHARE_SHARE_SHARE ይደረግ።
አዲስ አበባ ጫፍ ቀራንዮ ወይብላ ማርያም #ኦሮሚያ ክልል
"…የወይብላ ማርያም እና የቅዱስ ሚካኤል ታቦታት ወደ ደብራቸው አናስገባም ስላሉ ታቦታቱ ቀራንዮ መድኃኔዓለም ተመልሰው አድረዋል።
ወይብላ ማሪያም ላይ እየተሰራ ያለው ግፍ ይቁም ዛሬ ታቦት አስመለሱ ነገስ እስከመች ነው ኦሮሚያ ክልል አንዲ ሚሆነው
@natiteferi
Show all...
የዝክረ ቅዱሳን ተማሪ።✝️💒💚💛❤️💒✝️ on TikTok
#የኦርቶዶክስተዋህዶ#የተዋህዶ ልጅ #ለናንተገፅ #ቲክ_ቶክ #እውነት____________ይቀጥላል