Best analytics service

Add your telegram channel for

  • get advanced analytics
  • get more advertisers
  • find out the gender of subscriber
CategoryNot specified
Channel location and language

audience statistics (WULSU) WU law students union channel

This channel is for all law students of wollo university school of law so that to share any relevant information , as much as possible. በወሎ ዩኒቨርሲቲ የ ህግ ተማሪዎች ህብረት የተመሠረተ ነው። @Join us!!  @wulsu . ለማንኛውም አስታየት =-  @lawstudentWU  
Show more
1290
~0
~0
0
Telegram general rating
Globally
7 160 047place
of 7 257 762

Subscribers gender

Find out how many male and female subscibers you have on the channel.
?%
?%

Audience language

Find out the distribution of channel subscribers by language
Russian?%English?%Arabic?%
Subscribers count
ChartTable
D
W
M
Y
help

Data loading is in progress

User lifetime on the channel

Find out how long subscribers stay on the channel.
Up to a week?%Old Timers?%Up to a month?%
Subscribers gain
ChartTable
D
W
M
Y
help

Data loading is in progress

Hourly Audience Growth

    Data loading is in progress

    Time
    Growth
    Total
    Events
    Reposts
    Mentions
    Posts
    Since the beginning of the war, more than 2000 civilians have been killed by Russian missiles, according to official data. Help us protect Ukrainians from missiles - provide max military assisstance to Ukraine #Ukraine. #StandWithUkraine
    እንሆ ተነስቷል! እንኳን ለትንሳኤ አደረሰን! ለሁላችሁም የትንሳኤ ዓውዳመት አክባሪዎች - እንኳን ለትንሳኤ ዓውዳመትና የአውዳመት ሳምንቱ በሰላም አደረሰን እንኳን ፆመ-ልጓሙ ተፈታልን! ዓውዳመቱን ስናከብር በሰው ሰራሽና በተፈጥሮ ችግሮች ምክንያት ችግር ላይ የሆኑ ወገኖችን ማሰብና መዘከር የበዓሉን አላማ እንደሚያሳካ እምነቴ ነው። መልካም ትንሳኤ! መልካም የዓውዳመት ሳምንት!
    66
    0
    የብቻ ደህንነት የታል? አበው "አንተ ደህና እንድትሆን ጎረቤትህ ደህና ይሁን'' ብለዋል። በርግጥ በሽታ ከቤትህ እንዳይገባ ለመከላከል ጥረት ልታደረግና አግለህም ልትቆይ ትችላለህ። ውጤቱም ቢሆን ከህመሙ ከመሸሽና ከመራቅ አንፃር የማይናቅ አስተዋፅኦ ይኖረዋል። አንተና ቤተህ እንደኮረና ካሉት ለጊዜውም ቢሆን መትረፍህ የመጠንቀቅህ ዋጋ ነው። ነገር ግን ለተወሰነ ጊዜ እራስን በህወት ለማቆየት የሚደረግ ጥረት ብቻውን ከህወት አጠቃላይ አላማና ዘለቂታ አኳያ ስታየው ደግሞም ጊዚያዊው የብቻህ ጥረት ለመጩ ጊዜ ዋስትና ያረጋግጥልሃል? እንዳንተና ጥሩ አድማጭህና ተባባሪህ እንደሆነው ቤተሰብህ ሁሉ: ሌላውም ዜጋ ከግድየለሽነትና ከመደንዘዝ እንዲሁም ችግሩን ብቻ ከማላዘን አልፎ ለመፍትሄውም ሊረባረብ አይገባም ትላለህ? የሰላምና የጤንነት ጉዳይ እንዲሁ በተወሰነ ሰው ጥረትና በመድሀኒት አቅርቦት ወይም በመሣሪያ ብዛት ብቻ የምትከላከለው አይደለም። አስቤዛ-መድሀኒቱም ተደራሽነቱ መሳርያውም ሆነ ሰዉ እየቀነሰና እየነጠፈ ይሄዳል። መፍትሄው ከመጀመሪያው ቀላል ነበር። ተቀምጠው የሰቀሉትን ቆመው ማውረድ ያዳግታል ሆነ'ንጂ ነገሩ። እንኳን የሚነገረንን የምናውቀውን የምናስበውን የምናደርገውን ሁሉ ትክክለኛነት በቅንነት መመርመር እና ለደረስነበት እውነት ታማኝ በመሆንን ለተግባራዊነቱ በኃላፊነትና በአስተዋይነት መሰለፍን ይጠይቅ ነበር። አሁንም ቢሆን በርግጥ ከቀውሱ ለማገገምና ከችግሩ ለመውጣት እድሉ አለን። አገራችን አሁን ከተጋረጠባት የጤናና የሰላም ችግር ለመውጣት ከመሪ እስከ ተመሪ በኃላፊነትና በቁርጠኝነት በቅንነትና በታማኝነት በግልፅ መነጋገርና መወሰን ለተፈፃሚነቱም እንደየ ድርሻችን በትጋት መወጣት ይገባናል። በዚህ ስአት ስልጣን የሚያጓጓ አይደለም። ስልጣንን ብቸኛ ምርጫው የሚያደርግ ቢኖር በዚህ አጋጣሚ መፈፀም የሚፈልገው የግሉ የሆነ ድብቅ አጀንዳ ያለው የዋህ ብቻ ነው። ያም ሆነ የሚያሳካው እውነተኛ የህይወት ግብ ኑሮት ደስታ ሊያገኝበት አይችልም። ካንዱ ቀበሌ የገባ በሽታና ጦርነት እደንበርተኛው ቀበሌ ሳይደርስ አይቀርም። ደሳሳውን ጎጆ ያቃጠለ እሳት የታጠረውን ግንብ አያተርፍም። ሁሉም የጊዜ ጉዳይ ነው - እግር በተርታ እጉድጓድ ይደርሳል ነው ብሒሉ። አንተ ደህና እንድትሆን የጎረቤትህ ደህንነት ነው ዋስትናህ! ወንድምህን ገፍተህ እህትህን ጥለህ: ጎረቤት ወገንህን እያሳደድህ እንዴት ነው ዘላቂ ደህንነት የሚኖርህ? የሀኪም ምክር እየናቅህ ውስጥህን በንቀትና ግድየለሽነት ሞልተህ ሌላ ችግርም እየተጋበዝህ የተፈጥሮና ሰው ሰራሽ ህግን ለመጣስ: የምታመልከው አምላክ የሰራልህን ህግ ከቁብ ሳትቆጥር: ለቂም ሰበብ እሰበሰብህ ልብህን በጥላቻ: እልህና ቂም ደፍነህ ከሰውነት ወደ አውሬነት እየተሸጋገርክ እንዴት ነው ደህና የምትሆነው? እንዴት ነው የኔ የምትለው ነገር ሁሉ ነገ ላንተ የሚሆነው? የነገው ቀን ላንተ የሚገባህና የሚሆንህ ለመሆኑ ምንያህል ርግጠኛ ነህ? ብሎልህ ተርፈህ ነገን ብታገኝ ብቻህን ነገ ምን ያደርግልሃል? ነገን ብታገኝ ነገ አንተ የሌሎች ነህ! - ወይም የምትጓጓው ነገር ሁሉ ያንተ አይሆንም። ምናልባት አንተ ነህ - ወንዙን ሜዳውን ተራራውን እፀዋቱን አየሩን እንደ አያቶችህ የምትወደው። ግን ይኸው መልክዓ ምድር አንተን እንደ ሚወድህ ምን ያህል ርግጠኛ ነህ? ምንም። አንተን እንደራሱ ሊወድህ የሚችለውስ የገፋኸው ጎረቤትህ- ወገንህ ነበር። መሬቱ ለያዘው ሁሉ ተገዥ ነው። አሁን ''በማን አባት ገደል ገባ'' የሚያጣላህ ቦታ የጠበበው ሰው መጥቶ ይሰፍርበታል:: መሬት እንደሆነ ግድ የላትም የሰፈረ ቢሰፍርባት:: ምናልባት ቃርምያ ምተርፍም ከሆነ ወንድምህን ያስፈጀህ ከበሽታ ያዘናጋህ የአባቶችህ ባላንጣ ይገዛሀል....
    Show more ...
    97
    0
    Lecturer Amhara, Wollo LLB in Law or related field of study with CGPA for Male: 3.25 /Female: 3.00 Quanitity Required: 4 Minimum Years Of Experience: Deadline: March 29, 2021 How To Apply: In person to the following address: Dessie town, Wollo University Dessie Campus to Human Resource Administration Section, office no. 207 or mail through: P. O. Box: 1145 Dessie Tel. NaN/ NaN Note: Informatics & Engineering College applicants should register at Kombolcha Campus, to Human Resource Administration Office or mail through: P. O. Box: 208 Kombolcha Tel. NaN
    Show more ...
    204
    6
    የፌዴራል ጠቅላይ ፍርድ ቤት ሰበር ሰሚ ችሎት የሕግ ትርጉም የሰጠባቸው ውሣኔዎች ዝርዝር ማውጫ ሰንጠረዥ ከቅጽ 1 እስከ 24 በ፦ ዋስይሁን ኃይለማርያም እና የኋላሸት ታምሩ አዘጋጆቹ በዚህ ጊዜ በመስፍን ታፈሰ እና ጓዶቹ (MTA) የሕግ ቢሮ በአሶሲየትነት በመስራት ላይ የሚገኙ ሲሆኑ ይህን ስራ አዘጋጆቹ በግላቸው የሰሩት እና የሚሰሩበትን ተቋም ያካተተ ወይም የሚወክል አይደለም። ይህ ማውጫ የሚያገለግለው ለትምህርት እና ለመረጃ ምንጭነት ብቻ ነው። በዚህ ማውጫ ዝግጅት ላይ የፌዴራል ጠቅላይ ፍርድ ቤት ያዘጋጀው ከ ቅጽ 1 እስከ 16 ማውጫን በመጠቀም የቀሩትን ቅጾች አጠቃለን አዘጋጅተናል። አዘጋጆቹ ይህን ማውጫ በሚያዘጋጁበት ጊዜ በውስጡ ያሉትን መረጃዎች እውነታነት ለማረጋገጥ አስፈላጊውን ጥረት አድርገዋል፡፡ ይህ ማውጫ ሲዘጋጅም ትክክለኛ መረጃ እንዲይዝ በማሰብ ነው፡፡ ሆኖም ግን በዚህ ማውጫ ላይ ሊኖሩ በሚችሉ ስህተቶች፣ ግድፈቶች፣ ጉድለቶች እንዲሁም አለመስማማቶች ሊከሰቱ ለሚችሉ ጉዳቶችም ሆነ ኪሳራ አዘጋጆቹ ምንም አይነት ኃላፊነት እንደማይወስዱ ያሳውቃሉ። ይህ ማውጫ በዋነኛነት የመረጃ ምንጭ እንዲሆን እና ለሕግ ማህበረሰቡ ቀላል እና ፈጣን ማጣቀሻ እንዲሆን የተዘጋጀ ቢሆንም ቀጥታ የባለሞያ ምክር ወይም ድጋፍ አይተካም። ይህን አይነት አገልግሎት ከተፈለገ ከባለሞያ መጠየቅ አለበት፡፡
    Show more ...

    Federal_Supreme_Court_Cassation_Decisions_Table_of_content_Volume.pdf

    229
    0
    ⚖የወንጀል ህግ የክስ ፍርሞች To get different law books Join👇 ╔═══════════╗ ⚖ 👨‍⚖ For any legal books You can contact me 👇👇👇 Or

    Format of Criminal.docx

    166
    0
    Exit Exam ውጤት ነጥብ ልዩነት ያልመጣላችሁ ውድ የህግ ቤተሰቦች ውጤት በወጣ በ15 ቀን ውስጥ remark (እንደገና ይታረምልኝ) ጥያቄ በህግ ት/ቤታችሁ በኩል በፅሁፍ በማመልከት መጠየቅ ትችላላችሁ። ለበለጠ መረጃ የህግ ት/ቤታችሁን ሄድ ፤ ዲን ወይም ሀላፊ በመጠየቅ እንደገና ለማሳረም መስፈርቱን የምታሟሉ ከሆነ ብቻ ሂደቱን ጠብቃችሁ እንድታመለክቱ እናበረታታችኋለን። We go together‼️ 🟢 🟡 🔴
    153
    0
    የ#5ኛ ዓመት የህግ Exit Exam ውጤት ተለቋል❗️
    146
    0
    የ#5ኛ ዓመት የህግ Exit Exam ውጤት ተለቋል❗️
    158
    0
    Exit Exam 🟢🟡🔴 እየታረመ ነው እስከ ቅዳሜ ታርሞ ያልቃል ተብሎ ይታሰባል። 🟢🟡🔴 ቀጣይ ሂደቱ እስከ ጥር መጨረሻ ይጠናቀቃል ተብሎ ይጠበቃል። እስከ የካቲት 1 ውጤት ለተፈታኞች ይለቀቃል የሚል ጊዜአዊ እቅድ ተነድፏል።🟢🟡🔴 ምንጭ
    205
    0
    Lecturer Amhara, Debark LLB in Law or related field of study Quanitity Required: 4 Minimum Years Of Experience: Deadline: January 23, 2021 How To Apply: In person to the following address: Debark University, to Human Resource Directorate Office
    226
    1
    Dear Colleague, You are invited to apply the Second Model African Union-Ethiopia simulation conference . The application is open to brothers and sisters of african who residences in Addis Ababa ,Ethiopia and to all Ethiopian Youth . A wonderful educational opportunity for students to gain firsthand knowledge about African issues while assuming the role of delegates responsible for debating and resolving issues of African and global significance. The application will be open from January 11th to 14th, 2021. Successful applicants will be notified after the three days . Here is the application link : Kind Regards, MAU- Ethiopia team
    Show more ...
    Model African Union –Ethiopia
    The MAU-E is organizing the AU Pre-Summit 2021 simulation conference on Theme for 2021,”Arts, Culture and Heritage: Levers to building the Africa We Want". Committees for AU Model African Union Ethiopia Simulation 1. Committee: PSC: Regional Peace Architectures in the context of Women and Youth in Governance. 2. Committee: ECOSOCC: Role of Youth-led Civil Societies in Post-Conflict Reconstruction and Development (PSRD). 3. Committee: PSC: The Role of Youth in Contextualization of African Solution to African Problems. MAU-E. is a wonderful educational opportunity for students to gain firsthand knowledge about African issues while assuming the role of delegates responsible for debating and resolving issues of African and global significance. What it’s for me • Learn from the best mind of Africa youth • Explore and implement the basic running of the Africa union through simulation • Understand and be involved with continental issues • Generate youth perspectives in order to contribute towards solving Africa…
    210
    0
    https://youtu.be/wT4-c3o-Jfc
    ፍርድ ቤት ከየት ወዴት? (ማክሰኞ ምሽት 3፡00 ላይ በዋልታ ቴሌቪዥን ይጠብቁን)
    ፍርድ ቤት ከየት ወዴት? (ማክሰኞ ምሽት 3፡00 ላይ በዋልታ ቴሌቪዥን ይጠብቁን)Facebook: https://www.facebook.com/waltainfo/Twitter: https://twitter.com/walta_infoYouTube: https://www.y...
    138
    0
    የ2013 ተመራቂ ተማሪወች‼️ ባለው ተጨባጭ ሁኔታ በሁሉም ዩንቨርስቲወች ወጥ የሆነ አሰራር ለማስፈን አዳጋች በመሆኑ:ነገሮች ተስተካክለው ወደ ቀድሞው የአሰራር ሂደት እስከሚመለስ ድረስ Research እና Apparent በሚመለከት ዩንቨርቲወች ያላቸውን ሁኔታ ከግምት በማስገባት በግል እንዲወስኑ የተተወ በመሆኑ ለዝርዝር ጉዳዬች ተማሪወች ከዩንቨርስቲያችሁ ጋር ተነጋገሩ:: አዲስ መረጃ ካለ የምናሳውቅ ይሆናል:: በኢትዮጵያ የህግ ትምህርት ቤት ተማሪዎች ህብረት ፕሬዘዳት አኒሳ Ethiopian law school students Union (ELSSU) president Anisa
    ALE (አለ) law societies 🔴
    ALE (Alternative Legal Education) All in one, for all.🔴 አለ (አማራጭ የሕግ ትምህርት) ሁሉም በአንድ፣ ለሁሉም።🔴 There is free legal aid. ነፃ የሕግ ድጋፍ አለ። For discussion @ALE_lawsocieties For more Contact us: @LawsocietiesBot
    142
    0
    #WolloUniversitiy በተያዘው ዓመት የወሎ ዩኒቨርሲቲ የትምህርት ካላንደር እንደሚከተለው ይሆናል፡፡ 📌የ2012 ዓ.ም የሁለተኛው ወሰነ ትምህርት • ስለ ኮቪድ ስልጠና በ05/05/13 • Class begins  በ06/05/13 • Class end  በ09/06/13 • የማጠቃለያ ፈተና ከ11-19/06/13 📌የ2013 የመጀመሪያው ወሰነ ትምህርት • Class begins  ከ22-24/06/13 • ምዝገባ ከ29-30/06/13 • Class end  በ08/08/13 • የማጠቃለያ ፈተና ከ11-19/08/13 📌የ2013 የሁለተኛው ወሰነ ትምህርት • ምዝገባ ከ26-28/08/13 • Class begins 29/08/13 • Class end ለተመራቂ ተማሪዎች  በ07/10/13Class end ለተመራቂ ተማሪዎች  በ07/10/13 • የማጠቃለያ ፈተና ከ9-17/10/13 • Class end ለማይመረቁ ተማሪዎች  በ16/10/13 • የማጠቃለያ ፈተና ከ18-26/10/13 • የምርቃ ቀን በ3እና 4/11/13 ዓ.ም መሆኑን አውቃችሁ ከወዲሁ እንድትዘጋጁ እናሳስባለን፡፡
    Show more ...
    120
    0
    በነገው ዕለት Exit Exam ለምትፈተኑ የህግ ተማሪዎች በሙሉ ከወዲሁ በስለ ህግ ቻናል ስም 😊😊😊 መልካም ፈተና ብለናል ። መልካም እድል🙏🙏🙏 ፈጣሪ እናተ ጋ ይሁን🙏🙏🙏 Join Us⚖⚖⚖
    224
    0
    #wollouniversity ወሎ ዩንቨርሲቲ በ24/04/13 ዓ.ም ደሴ ካምፓስ እንዲሁም በ25/04/13 ዓ.ም ኮምቦልቻ ቴክኖሎጂ ኢንስቲትዩት ተመራቂ ተማሪዎቹን የሚያስመርቅ ይሆናል። 📌ተመራቂ ያልሆኑ ተማሪዎች እስካሁን ባለን መረጃ መሰረት ጥር 3 እና 4 ግቢ እንደሚገቡ ሰምተናል። ማሳሰቢያ፦ በዘንድሮው የምረቃ ሥነ ሥርዓት ላይ የተመራቂ ተማሪ ቤተሰቦች ታዳሚ አይሆኑም❗️ ምንጭ፡ የወሎ ዩንቨርሲቲ ተማሪዎች ህብረት ተጨማሪ መረጃ ለማግኘት 🔽 ጥቆማ/ቅሬታ/ጥያቄ ለማቅረብ ⤵️
    187
    1
    ✅የማይደርስ የለም ይሀው ደረሰ #⃣ከታህሣሥ 13--16 ሊሰ#⃣የታቀደው የሕግ ተማሪዎች የመውጫ ፈተና ደረሰ✊🤛 👩‍🎓💐Dear graduating class of Wollo university school of law students.💙 ℹ️ I would like to say you !!👇👇⚽️ ❤️Brothers and sisters👍! ! 1⃣Avoid worry or try to control it. 2⃣ build self confidence to do well. 3⃣ Follow the instructions provided on the sheet. 4⃣ Run within the scope. 5⃣ control or manage your time. Don't give more minutes for a question above the expected or recommended. 6⃣ Believe that No one is behind you to answer your questions. You are the first and the only person to make bright your future. 7⃣ Don't use alcohol and khat. 8⃣ Get enough night sleep. 9⃣ Avoid mistakes like Jumping a question, unfollowing the instructions, & etc. 🔟 Arrive on time at the exam room ↪️ Any how try your best and use your potential to cope up exam difficulties. ➡️ Wish you the best!! 🔵 GOOD LUCK♥️ 🙏Its my pleasure to see or hear your success! !!👩‍🎓👩‍🎓 🅰 on behalf of Wollo University Law students Union🎼👈👆✍
    Show more ...
    166
    0
    Invitation to Participate in a Virtual Training on Human Rights Lawyers for Human Right (LHR) is pleased to announce that it has organized the second round of online training to practicing lawyers on human rights. The training will be given through LHR’s own electronic learning management system to deliver the online training virtually. Accordingly, potential trainees who fulfil the following requirements are invited to register: LL. B Degree; Licensed to practice law either at the federal and/or regional level; Good command of English especially listening and writing; Computer and internet literate and; Have access to the internet As we have limited slots, the trainees will be selected based on the principle of first come first served. If you’re interested, register at Dates of registration; Between Dec 15 and 17, 2020 Training Dates: Between Dec 18 2020 and Jan 02, 2021 Mode of Training: Virtual/Online Costs: The LHR will reimburse the cost of the internet data for the training. You will be required to complete the training within two weeks on the e-learning management system as the session will expire and will not allow you to log back in. Only those who successfully completes course content, assessment quiz and written assignment will be eligible for Certificate of Completion.
    Show more ...
    LHR's Human Right Online Training Registration - 2021
    LHR recently launched its online e-learning management system where it aims to train practising lawyers/judges on the subject of Human Rights. This is the registration form for online trainees. There will be a certificate of completion from LHR upon successful completion of course content, assessment quiz and written assignment.
    175
    0
    ወሎ ዩኒቨርሲቲ‼️ በ2012 ዓ.ም ተመራቂ የነበሩ ተማሪዎች የሚመረቁበት ቀን ይፋ ሆነ። 1√. በወሎ ዩኒቨርሲቲ የምትማሩ ተመራቂ ተማሪዎች class end በ ታህሳስ 3 2√. graduation date ታህሳስ 24/25 3√. ሌሎች ተማሪዎች(1ኛ,2ኛ,3ኛ,4ኛ ዓመት)የሚገቡበት ቀን temporary ጥር 3 እና 4 መሆኑ ተገለፀ፡፡ ተማሪዎች ይሄን አውቀው ካሁሉ መዘጋጀት ያለባቸውንና መጨረስ ያለባቸውን(progress, assessments, test, quiz, mid )ካሁኑ እንድታጠናቅቁም ብለዋል፡፡ ምንጭ፡ ሳይንቲፊክ ዳይሬክተር ከዚህ ቻናል በተጨማሪ ወቅታዊ እና ትክክለኛ መረጃዎች ብቻ የሚለቀቅበትን የ ቻናል ይቀላቀሉ👇
    ልዩ መረጃ ™
    #ልዩ_መረጃ | #ቀዳሚ_ምርጫዎ ➠ ፈጣን እና ተዐማኒ መረጃ ➠ወቅታዊ መረጃዎች ➠ልዩ ልዩ ዘገባዎች ➠ የስፓርት እና መዝናኛ ዜናዎች ➠ጠቃሚ ጥቆማዎች ይደርሶታል። አብራችሁን ስላላችሁ እናመሰግናለን። ለማንኛውም መረጃ ➥ @LiyuMerejaBot PROMOTION ➥ @Liyu_adsBot 🎬 "ተመራጭ የዜና ምንጭ" News & Media Channel®
    230
    2
    💥የአርባ ምንጭ ዩኒቨርሲቲ ተመራቂ ተማሪዎችን ከህዳር 24-27/13 ዓ.ም ወደ ግቢ እንዲገቡ ጥሪ ያደረገ ሲሆን ከዚህ ጋር ተያይዞ የ4ኛና የ5ኛ(C2) ዓመት የህክምናና የ4ኛ(C1) ዓመት የህግ ተማሪዎች ከተመራቂ ተማሪዎች ጋር የምትገቡ ይሆናል፡፡ 👉ትምህርት ሰኞ ህዳር 28/013 ዓ.ም የሚጀመር መሆኑን ተገንዝባችሁ በጊዜ እንድትገቡ እናሳስባለን፡፡
    209
    0
    ኮተቤ ሜትሮፓሊታን ዩኒቨርሲቲ‼️ 📌 ህዳር 25 ና 26 የዕጩ ተመራቂ ተማሪዎች ምዝገባ ይካሄዳል።
    186
    0
    💥ለወለጋ ዩኒቨርስቲ የተመራቂ ተማሪዎች ጥሪ❗️ የ2013 የትምህርት ዘመን ኮቪድ 19ን እየተከላከልን ትምህርት ለመጀመር ከጥቅምት NaNዓ.ም በዩኒቨርሲቲያችን እንድትገኙ ለተመራቂ ተማሪዎች ጥሪ ቢደረግም፤ በተፈጠረው ሀገራዊ ሁኔታ የተደረገላችሁ ጥሪ ላልተወሰነ ጊዜ መራዘሙ ይታወቃል፡፡ ዩኒቨርሲቲያችንም ተጨማሪ ዝግጅቶችን በማድረግ እና ሀገራዊ ሁኔታን በመገምገም ሁሉም ተመራቂ ተማሪዎች ታህሳስ 3 እና 4, 2013 ዓ.ም የተማሪ መታወቂያችሁን በመያዝ በየካምፓሶቻችሁ በመገኘት እንድትመዘገቡና ሰኞ ታህሳስ5, 2013ዓ.ም ትምህርት እንድትጀምሩ የወለጋ ዩኒቨርሲቲ ጥሪ ያደርጋል፡፡ ማሳሰቢያ❗️ 1. ሁሉም ተማሪ ሁለት የሚታጠብ የፊት መሸፈኛ ማስክ እና 2. ለዲጂታል መታወቂያ 3x4 የሆነ ጉርድ ፎቶ ግራፍ መያዝ ይጠበቅባቹሃል።
    Show more ...
    160
    0
    #ማስታወሻ ከነገ ህዳር 22 ቀን 2013 ዓ/ም ጀምሮ በአሮጌው የብር ኖት መገበያየት አይቻልም። የአሮጌው ብር ኖት ቅያሬ ታህሳስ 6 ቀን 2013 ይጠናቀቃል።
    120
    0
    💥ሰላሌ ዩንቨርስቲ‼️ ተመራቂ ተማሪወች ትምህርት ህዳር 24 ስለምጀምር እስከ 23 ያልተመዘገባቹ እንድትመዘገቡ ተብላቿል።
    119
    0
    የጥሪ ማስታወቂያ ለኦዳ ቡልቱም ዩኒቨርስቲ ተመራቂ ተማሪዎች የምዝገባ ቀን ህዳር 25 እና 26 2013 ሲሆን ትምህርት የሚጀመረው ህዳር 28፣2013 መሆኑን ዩኒቨርስቲው ባወጣው ማስታወቂያ አሳውቋል::
    113
    0
    የመቱ ዩኒቨርሲቲ ተመራቂ ተማሪዎችን ህዳር 28 -29 የጠራ ሲሆን ትምህርት የሚጀምርበት ቀንም ታህሳስ አንድ መሆኑን አስታውቋል።
    101
    0
    💥የጥሪ ማስታወቂያ ለወልቂጤ ዩኒቨርሲቲ "ተመራቂ ተማሪዎች" እና የጤና ሳይንስ ተማሪዎች 2 ኛ ዓመት እና ከዛ በላይ የሆናችሁ የጤና ሳይንስ ተማሪዎች ብቻ ህዳር 25 እና 26 [አርብ እና ቅዳሜ ቀን ] 2013 ዓ/ም ዩኒቨርሲቲ ውስጥ ተገኝታችሁ እንድትመዘገቡ ተብሏል። ማሳሰቢያ ❗️ ይህ ጥሪ የጤና ሳይንስ 1ኛ አመት ተማሪዎችን የማይመለከት መሆኑን እናሳውቃለን::
    104
    0
    👆አንደኛ ዓመት ተማሪዎችን ጨምሮ ሁሉም ተማሪዎች በቅርቡ ስለምትጠሩ ቅድመ ዝግጅት አድርጉ❗️❗️❗️
    106
    1
    109
    0
    ት በኋላ ወይም ጋብቻው በፈረሰ በ300 ቀናት ውስጥ የተወለደ ልጅ በጋብቻ ውስጥ እንደተፀነሰ ይቆጠራል ለዚህም ተቃራኒ ማስረጃ ማቅረብ አይችልም፡፡ 3. ጋብቻ ሳይፈፀም እንደባልና ሚስት አብሮ መኖር ጋብቻ ሳይፈፀም እንደባልና ሚስት አብረው በሚኖሩበት ጊዜ የተፀነሰ ወይም የተወለደ ልጅ አባት በዚሁ ግንኙነት ከእናትየዋ ጋር አብሮ የሚኖረው ሰው ነው በአንቀጽ 2 የተቀመጠው የመፀነሻ ጊዜ ለዚህ አንቀፅ ተፈፃሚነት ይኖረዋል፡፡ 4. ልጅነትን ስለመቀበል ሁልግዜም ቢሆን በሕጉ ግምት ብቻ አባትነት ሊታወቅ ስለማይችል አንድ ሰው አንድን የተፀነሰ ወይም የተወለደ ልጅ የርሱ ልጅ መሆኑን አምኖ በመቀበል ቃሉን በሕግ አግባብ የሰጠ እንደሆነ የልጁን አባት ተቀበለ ይባላል ይሁን እንጂ ልጁ አካለመጠን ያላደረሰ እንደሆነ ይህ የመቀበል ሁኔታ እናቲቱ እውነትነት ያለው መሆኑን ካላመነች በስተቀር ዋጋ አይኖረውም፡፡ እንዲሁም ልጁ አካለ መጠን አድርሶ እንደሆነ ልጁ ይህ የሰውየውን መቀበል አምኖ ካልተቀበለው በስተቀር ዋጋ አይኖረውም፡፡ 5. በፍርድ ቤት ውሳኔ አባትነት እንዲታወቅ ስለማድረግ ከዚህ በላይ ባሉት ምክንያቶች አባትነት ያልታወቀ እንደሆነ ከዚህ በታች በተዘረዘሩት ምክንያቶች ብቻ አባትነት በፍርድ ሊታወቅ ይችላል፡፡ 5.1/ ልጁ በተፀነሰ ጊዜ በእናቲቱ ላይ የመደፈረ ወይም የመጠለፍ ተግባር ሲኖር 5.2. በተንኮል፣ ስልጣንንነ በመጠቀም አገባሻለሁ በሚል ተስፋ ወይም በሌላ ተመሳሳይ ተግባር ልጁ በተፀነሰ ጊዜ በእናቲቱ ላይ የማሳት ተግባር ከተፈፀመ 5.3. አባት ነው የተባለው ሰው በፃፋቸው የማያሻሙ አባት መሆኑን የሚገልፁ ፅሁፎች ያሉ እንደሆነ 5.4. በሕግ በታወቀ የእርግዝና ጊዜ ውስጥ ቀጣይነት ባለው ሁኔታ የግብረ ስጋ ግንኙነት በሁለቱ መካከል ያለ እንደሆነ 5.5. ልጁን በመንከባከብ በማሳደግ ተግባር ውስጥ እንደ አባት የሚሳተፍ ሰው ያለ እንደሆነ ነው፡፡ 5.6. ከዚህ በላይ ከተዘረዘሩት ምክንያቶች ውጪ አባትነት በፍ/ቤት ሊታወቅ አይችልም፡፡ 6. አባት የሌለው ልጅ ስለመኖሩ 1. ከፍ ሲል በተገለፁት መንገዶች ልጁ አባት ያላገኘ እንደሆነ ልጁ ከእናቱ ጋር ካልሆነ በስተቀር ከአባቱ ጋር ምንም አይነት ህጋዊ ግንኙነት አይኖረውም ይሁን እንጂ ስለጉዲፈቻ የተደነገጉ ድንጋጌዎች እንደተጠበቁ ናቸው፡፡ 2. በተለይም በአንድ ቀን ግንኙነት ወይም አዳር ወይም ቀጣይነት በሌላው ግንኙነት እናቲቱ የግብረ ስጋ ግንኙነት በመፈፀሟ የተፀነሰ ወይም የተወለደ ልጅ በአንቀጽ 4 መሠረት ወይም በጉዲፈቻ ሕግ መሰረት በልጅነት የሚቀበለው ሰው ከሌለ በስተቀር በሕግ አባት እንደሌለው ይቆጠራል፡፡ ለመወያየት ምዕራፍ 2 ስለ ደም ምርመራ (DNA) በጠቅላላው 7. የደም ምርመራ አባትነት ማስተባበያ እንጂ ማረጋገጫ ማስረጃ ስላለመሆኑ 1. አባትነት የሚታወቀው በዚህ አዋጅ ከአንቀፅ ከ1 እስከ 5 በተመለከተው አግባብ በመሆኑ አባትነት በደም ምርመራ ሊታወቅ አይችልም፡፡ 2. ይሁን እንጂ በክፍል 1 በተገለፁ መሰረት በሕግ ግምት ወይም በፍርድ ቤት ክስ አባትነህ የተባለው ሰው በርግጥም የልጁ አባት ስላለመሆኑ ለማረጋገጥ የሕጉን ግምት ወይም የቀረበው ክስ ለማስተባበል ሲባል በማስረጃነት ሊያቀርበው ይችላል፡፡ 8. አዋጅ የማውጣት ስልጣን ይህ አዋጅ ከልጆች መብት ጥቅም አኳያ ተገቢነት የለውም በተለይም በሕገመንግሥቱና በአለም አቀፍ ስምምነቶች ላይ የተቀመጠውን የህፃናት መብት ይሸረሸራል የሚል ከሆነ የህዝብ ተወካዮች ምክር ቤት ሊሽረው ይችላል፡፡ 9. ይህ ሕግ በሌላ እንደገና በሚሻሻል የቤተሰብ ሕግ እስከሚሻር ድረስ የፀና ይሆናል🔴 አዲስ አበባ ሙሉጌታ በላይ በማናቸውም ፍ/ቤት source Abyssinia Law | Making Law Accessible! . Maintained by Liku Worku Law Office
    Show more ...
    118
    0
    Last updated: 10.11.22
    Privacy Policy Telemetrio