cookie

We use cookies to improve your browsing experience. By clicking «Accept all», you agree to the use of cookies.

avatar

✝ወጣትነቴን ለክርስቶስ✝️

#የቻናል #አላማ #በወጣትነትህ #ዘመን #ፈጣሪህን #አስብ" (መክብብ 12፥1) በቻናላችን ውስጥ #መንፈሳዊ ፁፎች #ግጥሞች #በvoice የተዘመሩ መዝሙሮች #አስተማሪ ጥቅሶች ብዙ ወጣቶችን የሚያንፅ እና የሚያስተምሩ ፕሮግራሞች ያገኛሉ። ለማንኛውም ጥያቄ እና አስተያየት channel creator @Hyab_u @james_ya ይቀላቀሉን ያተርፋሉ።

Show more
Advertising posts
720Subscribers
No data24 hours
-37 days
-730 days

Data loading in progress...

Subscriber growth rate

Data loading in progress...

አባት ሆይ እስከ ዛሬ የጠየቋቸውን ጥያቄዎቼን ሁሉ ተዋቸውና ይሄን ጥያቄዬን ብቻ መልስልኝ..እባክህ፤ ክብርህን አሳየኝ” ክብርህን ብቻ😭😭   — ዘጸአት 33፥18 @wetatnetachnnenstew @wetatnetachnnenstew @wetatnetachnnenstew
Show all...
🔥 3😭 1
Join us 🙌
Show all...
የሃጢያት መንፃት ያለዉ በመስቀል ላይ በፈሰሰዉ በክርስቶስ ኢየሱስ ደም ብቻ ነዉ ። #ሃጢያትህን_ብትናዘዝ_በደሙ_ሊያነፃህ_ይቅርም_ሊልህ_የታመነ_ነዉ። ከዚያ ዉጪ #በሌሎች በኩል የሃጢያትን ስርየት መቀበል የለም ብቻዉን ስለ ሰዉ ልጅ ሃጢያት ይቅር በላቸዉ እያለ በአብ ፊት የሚታይ የክርስቶስ ኢየሱስ ደም ብቻ ነዉ።❤🙌 @wetatnetachnnenstew @wetatnetachnnenstew @wetatnetachnnenstew
Show all...
🔥 3
"አንድ ወጣት ዘወትር ስለ ኢየሱስ ፍቅር  ሲወራ😊      ሲሰማ በጣም ይናደዳል😑 እናም አንድ ቀን የበተክርስቴያን አባት ይጠይቃል ወጣቱ__አባ አንድ ጥያቄ ልጠይቆት? "አዛውንቱ__ምድነው ልጄ? "ወጣቱ__ምድነው ሁል ግዜ ኢየሱስ  ኢየሱስ የምትሉት? ኢየሱስ ምን አደረገላችሁ ይህ እኮ ተገቢ አይደለም? 😒 ሲል ተየቃቸው:: "አዛውንቱም__እስኪ ልጄ  ያንን #ብርቱካን ወድህ በልልኝ አሉት    ልጁም ተነስቶ #አቀበላቸው "ወጣቱም__ አባቴ ምነው ዝም አሉኝ  ጥያቄዬን አልመለሱልኝም #አላቸው "አዛውቱም__እንዴት ነው ልጄ ብርቱካኗ ትጥማለች አይደል #አሉት ወጣቱ__እዴ አባቴ እኔ መች #ቀመስኩት? "አዛውቱ__ እግዳውስ አየህ ልጄ   የኢየሱስን ፍቅር ያልቀመሰው #ሰው_የፍቅሩን_ጣዕም #አያውቀውም:: @wetatnetachnnenstew @wetatnetachnnenstew @wetatnetachnnenstew
Show all...
2
#ፍቅር 💓👈       #የሚገርማችሁ ከአንድ አካል በጣም የሚገርም ፍቅር ይዞኛል ፍቅሩ ሁለመናዬን ህይወቴን በሙሉ ተቆጣጥሮኛል። እውነት ስቀመጥ ስነሳ ለእኔ ያደረገልኝ ሁሉ ትዝ ይለኛል ስሙን ካልጠራሁ ያመኛል እውነት ድብን ያለ ፍቅር ይዞኛል። ከመላእክት ይልቅ እጅጉን ከፍ ያለ ከሰማይ ዙፋኑ ላይ ለእኔ ለኃጢአተኛው ወርዶ በውርደት ስፍራ ተወልዶ በውርደት ሞት ስለእኔ ሞቶ የእኔን ማንነት ለራሱ ለብሶ የራሱን የፅድቅ ማንነት እኔን አልብሶኝ የእኔ ኃጢያአት በእሱ ሆኖ ኃጢያአተኛ ብቻ ሳይሆን ስለ እኔ ኃጢያአት ሆኖ ከአባቱ ጋር ልያስታርቀኝ ነፍሱንና ደሙን አፍስሶ ካዳነኝ ከኢየሱስ ፍቅር በልጦ የሚታይ ሌላ ፍቅር የለኝም። ለሌላው የማካፍለው ከኢየሱስ የቀረኝ ፍቅር የለም ከልበ ከማንነቴ ከነፍሴ አፈቅረዋለሁ ኢየሱስን💓ሰው መውደዱን ሲገልፅ በከንፈሩ ቃል ይገልፃል ..🥺🥺😢ኢየሱስ🥺ለእኔ ሞቷል 💓🥺 ....ለአለም የቀረኝ ቦታ የለኝም ከፈለገ አለም ከአለመኞች ጋር "ሞኝ ነህ" ልሉኝ ይችላሉ የእኔና የኢየሱስ🥺 ፍቅር ላልገባቸው ሞኝነት ነው ለእኔ ግን የእግዚአብሔር ኃይል ነው ።     #አፈቅርሃለሁ🥺❤ @wetatnetachnnenstew @wetatnetachnnenstew @wetatnetachnnenstew
Show all...
🔥 7 1
#ማቴዎስ 4:8 ደግሞ ዲያቢሎስ እጅግ ረጅም ወደ ሆነ ተራራ ወሰደው፥ የዓለምንም መንግሥታት ሁሉ ክብራቸውንም አሳይቶ። 9 ወድቀህ ብትሰግድልኝ ይህን ሁሉ እሰጥሃለሁ አለው። 10 ያን ጊዜ ኢየሱስ። ሂድ፥ አንተ ሰይጣን ለጌታህ ለአምላክህ ስገድ እርሱንም ብቻ አምልክ ተብሎ ተጽፎአልና አለው። 11 ያን ጊዜ ዲያቢሎስ ተወው፥ እነሆም፥ መላእክት ቀርበው ያገለግሉት ነበር። #ለማን #መስገድ #ያወጣል ??🤔🤔 ✍️ #ዛሬም አለም ብዙ ነገር ልታሳያችሁ ትችላለች 🏦ገንዘብ ቤት መኪና ብዙ ነገር አሟልታ ልትሰጣቹ ትችላለች ሰላምም ትሰጣችኋለች ደስታም ትሰጣችኋለች እንደ ምታሳርፍ ትነግራችኋለች ያለውንም ክብር ሁሉ ተሳየለች ይሄን ሁሉ ልትሰጠችሁ አንድ ነገር ትጠይቃለች የእናንተን ፍቃድ ይሄ ሁሉ ግን ጊዜያዊ እንደሆነ መልሳ እንደ ምትወስደው ውርደት እንጂ ክብር እንደሌለ ጭንቀት እንጂ ሰላም እንደሌለ 😭ማልቀስ እንጂ 😃ደስታ እንደሌለ መራብ እንጅ መጥገብ እንደሌለ አትነግርም ውሸት እንጂ አውነት የለም ። ይሄን ሁሉ ግን የእናንተ ፈቀድ ይወስነዋል። ✍️ #ከእየሱስ መሆን ግን ሁሉ ነገር የዘለአለም ነዉ ጊዜያዊ ሆኖ የምሰጥ ሰይሆ ዘላለማዊ ሆኖ የምኖር ነዉ። እየሱስ የምሰጣችሁ ሰላም ደስታ እረፍት የዘለአለም እንጅ ጊዜያዊ አይደለም በእየሱስ እረፍት እንጅ ጭንቀት የለም በእየሱስ ክብር እንጅ ውርደት የለም በእየሱስ ጊዜያዊ እንጀራ ሰይሆን ዘላለማዊ የሆነው ከአፉ የምወጣው የህይወት ቃሉ ነዉ እንጀራችን ኑነ #የዘለአለምን እረፍት አግኙ #በእየሱስ ። #ስለዝህ ይሄ ነዉ እውነቱ ።✝️🛐🤷‍♀️🤷‍♂️ ፈቅደችሁ መግባት የራሳችሁ ነዉ ። #ለዲያብሎስ ወይስ #ለእየሱስ?? #ጊዜያዊ >>> #ዘላለማዊ??   ተባረኩ🙌🙌❤️ ❤️ @wetatnetachnnenstew @wetatnetachnnenstew @wetatnetachnnenstew
Show all...
🔥 3
#አትሙቱ🙌     ...ዛሬ በዚህች አጭር ፖስት የሆነ እውነት ልነግራችሁ ፈልጌ ነው የመጣሁት እና #አትሙቱ 👈 በሚል መሪ ቃል ልፅፍላችሁ ተገደድኩ።      ➡ በዚህ አለም ለሰው ሁሉ ለድሀው ለሃብታሙ የማይቀር ለሰው ዘር ሁሉ የሚደርስ ነገር ሞትና ሞት ብቻ ነው። ሰውን በተለያዬ ነገር የሚያስፈራራ ሰው ሁሉ ስሙ ሲጠራ የሚፈራው ሞት ነው።        ➡ እንግዲህ ከመሞታችን በፊት አንድ ነገር ማስቀደም አለብን። ሰው ባልጠበቀው ባልቀጠረው ይሆናል ብሎ ባላሰበ ነገር እየሞተ ይገኛል።     ➡ የሰው ልጅ ሁሉ እንደሚሞት እርግጠኛ ነው ግን ሁለት ሰው የማያውቃቸው ነገሮች አሉ👇    1 መቼ እንደምንሞት    2 በምን (እንዴት) እንደምንሞት አናውቅም።     🙌የምነግራችሁ ዋና ነገር ቢኖር እንዴትም👈 በምንም👈መቼም👈 ሙቱ ብቻ ግን 👇      ዮሐንስ 3 ¯¯¯¯¯¯¯¯¯¯ ¹⁶ በእርሱ የሚያምን ሁሉ የዘላለም ሕይወት እንዲኖረው እንጂ እንዳይጠፋ እግዚአብሔር አንድያ ልጁን እስኪሰጥ ድረስ ዓለሙን እንዲሁ ወዶአልና። ¹⁷ ዓለም በልጁ እንዲድን ነው እንጂ፥ በዓለም እንዲፈርድ እግዚአብሔር ወደ ዓለም አልላከውምና። ¹⁸ በእርሱ በሚያምን አይፈረድበትም፤ በማያምን ግን በአንዱ በእግዚአብሔር ልጅ ስም ስላላመነ አሁን ተፈርዶበታል።    #በስጋ መሞት የዘላለም ፍርድ ሳይሆን ለሰው ሁሉ የሚደርስ ጊዚያው እንቅልፍ ሲሆን በመጨረሻ ጊዜ የሞቱ ሙታኖች ተነስተው ከእግዚአብሔር ዘንድ ፍርዳቸውን ይቀበላሉ። በዚህ ጊዜ በኢየሱስ ያመኑ #ወደ_ዘላለም_ህይወት ስሄዱ #በልጁ ያላመኑ ወደ #ዘላለም_ሞት ይሄዳሉ።👇 “ዳሩ ግን የሚፈሩና የማያምኑ የርኵሳንም የነፍሰ ገዳዮችም የሴሰኛዎችም የአስማተኛዎችም ጣዖትንም የሚያመልኩ የሐሰተኛዎችም ሁሉ ዕድላቸው በዲንና በእሳት በሚቃጠል ባሕር ነው፤ ይኸውም ሁለተኛው ሞት ነው።”   — ራእይ 21፥8       ➡ ኢየሱስን የህይወታችሁ ብቼኛ አዳኝ አድርጋችሁ ሳትቀበሉ አትሙቱ🙌 ላላመኑ  ጓደኞቻችሁ share❤️ @wetatnetachnnenstew @wetatnetachnnenstew @wetatnetachnnenstew    
Show all...
🔥 4👍 1
#ልመርቃችሁ🙌🔥 _ሰዎች እናንተን ሲያዩ "ይሄማ ከኢየሱስ ጋር ነበር ንግግሩ የእርሱን ይመስላል ይበሏችሁ።" _ፀልያችሁ ተሰሙ። _መከራ ቢገጥማችሁ ለከፍታ ይሁንላችሁ። _የእኔ የምትሉት ሰው በክፉ አይፈትናችሁ በናዝሬቱ በኢየሱስ ክርሰቶስ ስም ሆነባችሁ❤️ @wetatnetachnnenstew @wetatnetachnnenstew @Wetatnetachnnenstew
Show all...
🙏 8