cookie

We use cookies to improve your browsing experience. By clicking «Accept all», you agree to the use of cookies.

avatar

ቅኔ ለጌታ

Worship to God......all days ..... Abenezer (ኤባ)

Show more
The country is not specifiedThe language is not specifiedThe category is not specified
Advertising posts
301Subscribers
No data24 hours
No data7 days
No data30 days

Data loading in progress...

Subscriber growth rate

Data loading in progress...

💵ስልኮን በመጠቀም በወር እስከ 10,000 ብር በላይ ተከፋይ ይሁኑ 😱 🔅የ Acorns ቦት ጋር ልክ እንደገቡ የ 100 ብር ስጦታ ያገኛሉ በተጨማሪም 1 ሰዉ ወደ ቦቱ ሲጋብዙ በየቀኑ የ 50 ብር ቋሚ ክፍያ 🔥ይህ የእርሶ የመጋበዣ link ነው ለወዳጅ ዘመድዎ ያጋሩ 👇👇 https://t.me/FreeEearnMoneyPay_Bot?start=r0429588056
Show all...
. ተወለደ | ቴዲ 🎄🎁Christmas song🎁🎄 sʜᴀʀᴇ◈sʜᴀʀᴇ◈sʜᴀʀᴇ ማርከን ዜማ @Markenzema_bot@Markengeta ◁ ▷ @Markengeta ◁ △Join Us△
Show all...
ይህንን ፀሎት ከአንድ መፀሀፍ ላይ አገኘውት ( የመፀሀፉ ርዕስ አሁን ትዝ አይለኝም) በጊዜው በጣም አስደንቆኝ ማስታወሻዬ ላይ ፅፌው ነበር፡፡ ምንአልባት አንድ ሰው ከጠቀመ ብዬ ላጋራችሁ አሰብኩ፡፡ ፀሎት 🧎ኦ ልበ ትሁትና የዋህ የሆንህ ኢየሱስ ሆይ ስማኝ አጥብቄ መወደድን ከመፈለግ አድነኝ፡፡ ከፍ ከፍ ማለትን ወይም መወደስን ከመፈለግና አድነኝ፡፡ ክብርን ከመፈለግ ምስጋናን ከመፈለግ አድነኝ ከሌሎች ይልቅ ቅድሚያ እንዳልፈልግ ጠብቀኝ ከሌሎች ይልቅ አዋቂ ሆኖ መገኘትን ከመሻት አድነኝ የሰዎችን ይሁንታና አዎንታን ከመፈለግ አድነኝ፡፡ 🧎ኦ ኢየሱስ ሆይ ዝቅ ዝቅ ማለትን ከመፍራት መናቅና መጠላትን ከመፍራት ተግሳፅን ለመቀበል ከመፍራት እንዳይበድሉኝ ከመፍራት ሰዎቸ እንዳይጠረጥሩኝ ከመፍራት ታደገኝ ጌታ ኢየሱስ ሆይ ሌሎች ከእኔ ይልቅ እንዲወደዱ ሌሎች ከእኔ ይልቅ ከብረው እንዲታዩ የመፈለግ ፀጋን ስጠኝ በዓለም ዓይን ሌሎች ከእኔ ይልቅ ልቀው ይታዩ እኔ ግን አንሼ ልገኝ ሌሎች ሲመሰገኑ ኔ ግን አንሼ ልገኝ አስታዋሽ ማጣትን እንድቀበል አስችለኝ መሆን የሚገባኝን ያህል በአንተ ፊት ቅዱስ ሆኜ ከተገኘው ከእኔ ይልቅ ሌሎች ቅዱሳን እንዲባሉ መፈለግን ስጠኝ አሜን🙏
Show all...
ዛሬን መጠቀም! ትናንት ታሪክ ነው፤ ነገ ደግሞ እንቆቅልሽ ነው፤ ዛሬ ግን የፈጣሪ ስጦታ ነው! ስጦታህን መጠቀምም ማባከንም ያንተ ምርጫ ነው። ፈጣሪን አመስግነህ፤ ስለሚያስደስትህ ነገር እያሰብክ ስሜትህን ቀይረህ የሚጠበቅብህን ሁሉ ካደረክ መቼም አይቆጭህም ምክንያቱም ታላቅነት የሚገነባው ዛሬን በመጠቀም ነው። የሚያምር ሀሙስ ተመኘሁላችሁ🙏 መልካም ቀን 🙏🙏🙏🙏🙏
Show all...
ተዓምር! ተኝተህ ማደርህ እኮ ተዓምር ነው ምክንያቱም ዛሬን ማየት ያልቻሉ ብዙ ናቸው፤ መተንፈስ እኮ ተዓምር ነው ምክንያቱም ከማሽን ውጪ የማይተነፍሱ ሞልተዋል። የሚያስጨንቅህ ነገሮች በሞት ፊት ተራ ናቸው! ከጎደለህ ይልቅ የተሰጠህን ተመልከት፤ ከስንቱ ችግር አልፈሀል፤ አበቃልኝ ብለህ ተስፋ የቆረጥክባቸው ጊዜያት እንደ ቀልድ አልፈዋል እኮ፤ ወዳጄ አላስተዋልከውም እንጂ ህይወትህ የተሞላው በተዓምር ነው። #መልካም ቀን 🙏🙏🙏🙏🙏🙏🙏 አቤኔዘር (Ab)........
Show all...
አስተምርሃለሁ፤ በምትሄድበትም መንገድ እመራሃለሁ፤ እመክርሃለሁ፤ በዐይኔም እከታተልሃለሁ። ' መዝሙር 32:8 ዛሬ ይህን ኃይለኛ እውነት አስታውስ፡ እኔ የእውቀት ሁሉ ምንጭ አይደለሁም፣ እግዚአብሔር ነው! ሊያስተምርህና ሊያስተምርህም ቃል ገብቷል። እግዚአብሔር ለእያንዳንዳችን ህይወት እቅድ እንዳለው አምናለሁ። የእርሱን መመሪያ ከተከተልን በትክክለኛው ጊዜ በትክክለኛው ቦታ ላይ እንደርሳለን። #መልካም አዳር😴😴😴😴😴😴😴
Show all...
Share aderegut guys...leyu progeram new
Show all...
Sign in and get access to detailed information

We will reveal these treasures to you after authorization. We promise, it's fast!