cookie

We use cookies to improve your browsing experience. By clicking «Accept all», you agree to the use of cookies.

avatar

በስነ ፅሁፍ ይመለካል

Getan እናመልካለን እንዘምርለታለን በስነ ፅሁፍ እናመልካለን ብዙዎችን እንደሚለውጥ እናምናለን

Show more
Advertising posts
528Subscribers
No data24 hours
-37 days
-1130 days
Posts Archive
የመኖር ትርጉም ላልገባዉ ህፃን ስለመኖር አስፈሪነት ገፅ ብታወራው ምናልባት ፈርቶ እንዳይኖርበት ሊፀልይ ይችላል የሰዉ ልጅ የህይወት ገፅ ከመዉጣት ወደ መዉረድ ከመሮጥ ወደ መራመድ ከህፃንነት ወደ አዋቂነት ወይም ደሞ የእዚህ ተቃራኒ ነዉ ለማለት ለመድፈር ምናልባት እስካሁን የኖርኩበትን እድሜ ጠይቀዉ 20ስላቸዉ መግለፄ ሊያስቅብኝ ይችላል የመኖር ትርጉም ግን ምንድነዉ?ለምንስ ተፈጠርን? የኖርኩበትን እድሜ ገልጩ ስለ መኖር ሳወራ ለሳቁብኝ ሰዎች መልሱን ልተዉና ላብቃ ! ሰላም ደጀኔ
Show all...
“እነሆ በደጅ ቆሜ አንኳኳለሁ፤ ማንም ድምፄን ቢሰማ ደጁንም ቢከፍትልኝ፥ ወደ እርሱ እገባለሁ ከእርሱም ጋር እራት እበላለሁ እርሱም ከእኔ ጋር ይበላል።” — ራእይ 3፥20
Show all...
ዘዳግም 32 ¯¯¯¯¯¯¯¯¯¯ ¹² እግዚአብሔር ብቻውን መራው፤ ከእርሱም ጋር ሌላ አምላክ አልነበረም። ¹³ በምድር ከፍታ ላይ አወጣው፤ የእርሻውን ፍሬ በላ፤ ከዓለትም ድንጋይ በሚገኝ ማር፥ ከጭንጫውም ድንጋይ በሚገኝ ዘይት አጠባው፤
Show all...
የበጉ ሰርግ Meskerem Getu sʜᴀʀᴇ◈sʜᴀʀᴇ◈sʜᴀʀᴇ ማርከን ዜማ @Markenzema_bot በዚህ ቻናል የማይደመጥ መዝሙር የለም ብቻ ምን አለፋችሁ join ይበሉ 👇 https://t.me/+S2wsmZMSQp3vcGxp https://t.me/+S2wsmZMSQp3vcGxp
Show all...
“ሕግ ሁሉ በአንድ ቃል ይፈጸማልና፥ እርሱም፦ ባልንጀራህን እንደ ራስህ ውደድ የሚል ነው።” — ገላትያ 5፥14
Show all...
ሮሜ 5 ¯¯¯¯¯¯¯¯¯¯ ¹ እንግዲህ በእምነት ከጸደቅን በእግዚአብሔር ዘንድ በጌታችን በኢየሱስ ክርስቶስ ሰላምን እንያዝ፤ ² በእርሱም ደግሞ ወደ ቆምንበት ወደዚህ ጸጋ በእምነት መግባትን አግኝተናል፤ በእግዚአብሔር ክብርም ተስፋ እንመካለን። ³-⁴ ይህም ብቻ አይደለም፥ ነገር ግን መከራ ትዕግሥትን እንዲያደርግ፥ ትዕግሥትም ፈተናን ፈተናም ተስፋን እንዲያደርግ እያወቅን፥ በመከራችን ደግሞ እንመካለን፤ ⁵ በተሰጠንም በመንፈስ ቅዱስ የእግዚአብሔር ፍቅር በልባችን ስለ ፈሰሰ ተስፋ አያሳፍርም። ⁶ ገና ደካሞች ሳለን ክርስቶስ ዘመኑ ሲደርስ ስለ ኃጢአተኞች ሞቶአልና። ⁷ ስለ ጻድቅ የሚሞት በጭንቅ ይገኛልና፤ ስለ ቸር ሰው ግን ሊሞት እንኳ የሚደፍር ምናልባት ይገኝ ይሆናል። ⁸ ነገር ግን ገና ኃጢአተኞች ሳለን ክርስቶስ ስለ እኛ ሞቶአልና እግዚአብሔር ለእኛ ያለውን የራሱን ፍቅር ያስረዳል። ⁹ ይልቁንስ እንግዲህ አሁን በደሙ ከጸደቅን በእርሱ ከቍጣው እንድናለን። ¹⁰ ጠላቶች ሳለን ከእግዚአብሔር ጋር በልጁ ሞት ከታረቅን፥ ይልቁንም ከታረቅን በኋላ በሕይወቱ እንድናለን፤ ¹¹ ይህም ብቻ አይደለም፥ ነገር ግን አሁን መታረቁን ባገኘንበት በጌታችን በኢየሱስ ክርስቶስ በኩል በእግዚአብሔር ደግሞ እንመካለን። ¹² ስለዚህ ምክንያት ኃጢአት በአንድ ሰው ወደ ዓለም ገባ በኃጢአትም ሞት፥ እንደዚሁም ሁሉ ኃጢአትን ስላደረጉ ሞት ለሰው ሁሉ ደረሰ፤ ¹³ ሕግ እስከ መጣ ድረስ ኃጢአት በዓለም ነበረና ነገር ግን ሕግ በሌለበት ጊዜ ኃጢአት አይቈጠርም፤ ¹⁴ ነገር ግን በአዳም መተላለፍ ምሳሌ ኃጢአትን ባልሠሩት ላይ እንኳ፥ ከአዳም ጀምሮ እስከ ሙሴ ድረስ ሞት ነገሠ፤ አዳም ይመጣ ዘንድ ላለው ለእርሱ አምሳሉ ነውና። ¹⁵ ነገር ግን ስጦታው እንደ በደሉ መጠን እንደዚያው አይደለም፤ በአንድ ሰው በደል ብዙዎቹ ሞተዋልና፥ ነገር ግን የእግዚአብሔር ጸጋና በአንድ ሰው በኢየሱስ ክርስቶስ ጸጋ የሆነው ስጦታ ከዚያ ይልቅ ለብዙዎች በዛ። ¹⁶ አንድ ሰውም ኃጢአትን በማድረጉ እንደ ሆነው መጠን እንደዚያው ስጦታው አይደለም፤ ፍርድ ከአንድ ሰው ለኵነኔ መጥቶአልና፥ ስጦታው ግን በብዙ በደል ለማጽደቅ መጣ። ¹⁷ በአንዱም በደል ሞት በአንዱ በኩል ከነገሠ፥ ይልቁን የጸጋን ብዛትና የጽድቅን ስጦታ ብዛት የሚቀበሉ በአንዱ በኢየሱስ ክርስቶስ በኩል በሕይወት ይነግሣሉ። ¹⁸ እንግዲህ በአንድ በደል ምክንያት ፍርድ ለኵነኔ ወደ ሰው ሁሉ እንደ መጣ፥ እንዲሁም በአንድ ጽድቅ ምክንያት ስጦታው ሕይወትን ለማጽደቅ ወደ ሰው ሁሉ መጣ። ¹⁹ በአንዱ ሰው አለመታዘዝ ብዙዎች ኃጢአተኞች እንደ ሆኑ፥ እንዲሁ ደግሞ በአንዱ መታዘዝ ብዙዎች ጻድቃን ይሆናሉ። ²⁰-²¹ በደልም እንዲበዛ ሕግ ጭምር ገባ፤ ዳሩ ግን ኃጢአት በበዛበት፥ ኃጢአት በሞት እንደ ነገሠ፥ እንዲሁ ደግሞ ጸጋ ከጌታችን ከኢየሱስ ክርስቶስ የተነሣ በጽድቅ ምክንያት ለዘላለም ሕይወት ይነግሥ ዘንድ፥ ጸጋ ከመጠን ይልቅ በለጠ።
Show all...
“ሕፃን ተወልዶልናልና፥ ወንድ ልጅም ተሰጥቶናልና፤ አለቅነትም በጫንቃው ላይ ይሆናል፤ ስሙም ድንቅ መካር፥ ኃያል አምላክ፥ የዘላለም አባት፥ የሰላም አለቃ ተብሎ ይጠራል።” — ኢሳይያስ 9፥6
Show all...
መጽሐፈ መክብብ 11 5፤ የነፋስ መንገድ እንዴት እንደ ሆነች አጥንትም በእርጉዝ ሆድ እንዴት እንድትዋደድ እንደማታውቅ፥ እንዲሁም ሁሉን የሚሠራውን የእግዚአብሔርን ሥራ አታውቅም።
Show all...
Repost from ᗩGᗩᑭE
“ተቆጡ ኃጢአትንም አታድርጉ፤” — ኤፌሶን 4፥26
Show all...
ፊልጵስዩስ 1 ¯¯¯¯¯¯¯¯¯¯ ²⁸ በአንድም ነገር እንኳ በተቃዋሚዎች አትደንግጡ፤ ይህም ለእነርሱ የጥፋት፥ ለእናንተ ግን የመዳን ምልክት ነው፥ ይህም ከእግዚአብሔር ነው፤ ²⁹ ይህ ስለ ክርስቶስ ተሰጥቶአችኋልና፤ ስለ እርሱ መከራ ደግሞ ልትቀበሉ እንጂ በእርሱ ልታምኑ ብቻ አይደለም፤
Show all...
ከኔ በላይ ለኔ | Meklit Girma 😭💔😢
Show all...
https://t.me/JesusLovesYouForEverlasting join and sher for ur friends
Show all...
What a song 🥺🥹🥰
Show all...
🥺🥺💔
Show all...
ለእህታችን መክሊት ጎፈንድሚ ተከፍቷል:: በምንችለው ሁሉ እንደግፋት! https://gofund.me/fd6cc986 https://gofund.me/fd6cc986
Show all...
ማዳን የእግዚአብሔር ነው:: ሰላም ቅዱሳን ፀጋ እና ሰላም ይብዛላችሁ:: ዛሬ ከእኛ አቅም በላይ የሆነን ነገር ላካፍላችሁ:: የምንወዳት እህታችን ዘማሪት መክሊት ግርማ Meklit Girma በደም ካንሰር ህመም በመታመም ላይ ስትሆን ወደ ጥቁር አንበሳ ሆስፒታል ገብታ ህክምና ብትጀምርም ወዲያውኑ ህክምና ማግኘት ባለመቻሏ እና ህመሙ እየካፋ በመምጣቱ በአስቸኳይ ከሀገር ውጭ መታከም እንዳለባት ተብሏል:: ይህ ደግሞ ከቤተሰቦቿ አቅም በላይ ስለሆነ የእህታችንን ሕይወት ለመታደግ የእናንተ ድጋፍ አስፈልጎናል :: ምንችል በፀሎት በገንዘብ Share በማድረግ Gofundme እስኪከፈት 1, በኢትዮጵያ ንግድ ባንክ 1000229767503 መክሊት ግርማ ጊንጆ (ዘማሪት) 2, በኢትዮጵያ ንግድ ባንክ 1000020061457 ግርማ ጊንጆ ሰጠና ( ወላጅአባት) 3, ብርሃን ባንክ 1000675368220 ግርማ ጊንጆ ሰጠና ሼር ይደረግ
Show all...
“በማለዳ ምሕረትህን እንጠግባለን፤ በዘመናችን ሁሉ ደስ ይለናል ሐሤትም እናደርጋለን።” — መዝሙር 90፥14
Show all...
“ታካችን ምኞቱ ትገድለዋለች፥ እጆቹ ይሠሩ ዘንድ አይፈቅዱምና።” — ምሳሌ 21፥25
Show all...
ኢሳይያስ 53 ¯¯¯¯¯¯¯¯¯¯ ¹ የሰማነውን ነገር ማን አምኖአል? የእግዚአብሔርስ ክንድ ለማን ተገልጦአል? ² በፊቱ እንደ ቡቃያ ከደረቅም መሬት እንደ ሥር አድጎአል፤ መልክና ውበት የለውም፥ ባየነውም ጊዜ እንወድደው ዘንድ ደም ግባት የለውም። ³ የተናቀ ከሰውም የተጠላ፥ የሕማም ሰው ደዌንም የሚያውቅ ነው፤ ሰውም ፊቱን እንደሚሰውርበት የተናቀ ነው፥ እኛም አላከበርነውም። ⁴ በእውነት ደዌያችንን ተቀበለ ሕመማችንንም ተሸክሞአል፤ እኛ ግን እንደ ተመታ በእግዚአብሔርም እንደ ተቀሠፈ እንደ ተቸገረም ቈጠርነው። ⁵ እርሱ ግን ስለ መተላለፋችን ቈሰለ፥ ስለ በደላችንም ደቀቀ፤ የደኅንነታችንም ተግሣጽ በእርሱ ላይ ነበረ፥ በእርሱም ቍስል እኛ ተፈወስን። ⁶ እኛ ሁላችን እንደ በጎች ተቅበዝብዘን ጠፋን፤ ከእኛ እያንዳንዱ ወደ ገዛ መንገዱ አዘነበለ፤ እግዚአብሔርም የሁላችንን በደል በእርሱ ላይ አኖረ። ⁷ ተጨነቀ ተሣቀየም አፉንም አልከፈተም፤ ለመታረድ እንደሚነዳ ጠቦት፥ በሸላቶቹም ፊት ዝም እንደሚል በግ፥ እንዲሁ አፉን አልከፈተም። ⁸ በማስጨነቅና በፍርድ ተወሰደ፤ ስለ ሕዝቤ ኃጢአት ተመትቶ ከሕያዋን ምድር እንደ ተወገደ ከትውልዱ ማን አስተዋለ? ⁹ ከክፉዎችም ጋር መቃብሩን አደረጉ፥ ከባለጠጎችም ጋር በሞቱ፤ ሆኖም ግፍን አላደረገም ነበር፥ በአፉም ተንኮል አልተገኘበትም ነበር። ¹⁰ እግዚአብሔርም በደዌ ያደቅቀው ዘንድ ፈቀደ፤ ነፍሱን ስለ ኃጢአት መሥዋዕት ካደረገ በኋላ ዘሩን ያያል፥ ዕድሜውም ይረዝማል፥ የእግዚአብሔርም ፈቃድ በእጁ ይከናወናል። ¹¹ ከነፍሱ ድካም ብርሃን ያያል ደስም ይለዋል፤ ጻድቅ ባሪያዬም በእውቀቱ ብዙ ሰዎችን ያጸድቃል፥ ኃጢአታቸውን ይሸከማል። ¹² ስለዚህም እርሱ ብዙዎችን ይወርሳል፥ ከኃያላንም ጋር ምርኮን ይከፋፈላል፤ ነፍሱን ለሞት አሳልፎ ሰጥቶአልና፥ ከዓመፀኞችም ጋር ተቈጥሮአልና
Show all...
Repost from ᗩGᗩᑭE
ሰላም ውድ ቤተሰቦቻችን የጌታ ሰለም ከእናንተ ጋር ይሁን የስቅለት ወይም የትንሳኤ በአል ነክ የሆኑ ስነ ፅሁፍ እና መዝሙሮች ካሉአችሁ inbox @Chernetterefe እና @belly261 ላኩልን ዛሬ እና እሁድ የሚለቀቅ ይሆናል
Show all...
ᗩGᗩᑭE "የክርስቶስን ፍቅር ለአለም ማካፈል" ****** ❝ከቅዱሳን ሁሉ ጋር ስፋቱና ርዝመቱ ከፍታውም ጥልቅነቱም ምን ያህል መሆኑን ለማስተዋል፥ ከመታወቅም የሚያልፈውን የክርስቶስን ፍቅር ለማወቅ ትበረቱ ዘንድ፥ እስከ እግዚአብሔርም ፍጹም ሙላት ደርሳችሁ ትሞሉ ዘንድ።❞   —ኤፌሶን 3: 18-19 https://t.me/JesusLovesYouForEverlasting
Show all...
ቀኜ ትርሳኝ የዝማሬ ግጥም👉 እግዚአብሔር ሁላችንን የሚናገርበት መንገድ አለው። የትኛው ስንኝ ለነፍሳችሁ መፅናናት እና የምስጋና ቃል ሆኖላችሁ ይሆን ? አካፍሉት ለሌሎችም እስኪ! ዝማሬው በAudio በቴሌግራም ቻናላችን ላይ ዛሬ ተለቋል 👉 👉 📖መሰንቆዬን በአሃያ ዛፎች ላይ ሰቅዬ የእንቢልታዬ ቅኝት ዜማው ቀርቶ ከኌላዬ በአደባባዩ በደርቡ ዜማዬ ባይወጣ ቢታቀብ አንደበቴ ቃል ከአፌ ሲታጣ የምስጋናን ቃል የፈለጉብኝ አመስግን እንጂ ዘምር ቢሉኝ ልቤ ተነሳ ሊያዜምልህ ቅኔዬ ነቃ እንዲህ ሊልህ🗣 🌎ቀኜ ትርሳኝ ብረሳህ ምላሴ ይጣበቅ ባላስብህ የምወድህ ደስታዬ ገነቴ ነህ መኖሪያዬ🌅 🌌አንተ አይደለህም ወይ የኪዳን ሃገሬ ሞት እንዳያገኘኝ ከለላ የሆንኸኝ የሕይወት ድንበሬ አንተ አይደለህም ወይ ያዘመትኸኝ መሪ በጸናች እጅ እና በተዘረጋች ክንድ ሆነህ ፊት አውራሪ አንተ አይደለህም ወይ እንዴት ይዘነጋል ውለታህ ልቤ ውስጥ ዘለአለም ላይጠፋ በጣትህ ተፅፏል✒️ 🌏ቀኜ ትርሳኝ ብረሳህ ምላሴ ይጣበቅ ባላስብህ የምወድህ ደስታዬ ገነቴ ነህ መኖሪያዬ🏞 🌄ክንድህ አይደለም ወይ ትላንቴን የረታ ዛሬን የሚያኖረኝ የነገ ተስፋዬ የነፍሴ መከታ እጅህ አይደለም ወይ ያጎረሰኝ ቆርሶ ያጠጣኝ ስጠማ ከልዑላን ማዕድ በክብር አቋድሶ እጅህ አይደለም ወይ ያከመኝ ታምሜ አቅፎ ያባበለኝ እንባዬን ያበሰው ጣትህ ነው ሰላሜ 🌅 🌎ቀኜ ትርሳኝ ብረሳህ ምላሴ ይጣበቅ ባላስብህ የምወድህ ደስታዬ ገነቴ ነህ መኖሪያዬ🏞 🎙አንተ እኮ ነህ ጌታ የዜማዬ ቃና የቃላቴ ሞገስ የስብከቴ ርዕስ የንግግሬ አርማ አንተ እኮ ነህ ጌታ የልጅነት ሕልሜ የጉብዝና ሃሳቤ የምኞቴ አልፋ ርስቴ አለሜ በአንተ እኮ ነው ጌታ መሻገር መትረፌ የጭንቄን ማለዳ የእንባዬን ሌሊቶች የቆምኩት አልፌ🌅 🌏ቀኜ ትርሳኝ ብረሳህ ምላሴ ይጣበቅ ባላስብህ የምወድህ ደስታዬ ገነቴ ነህ መኖሪያዬ🌅 🌎ላምጣ በገናዬን መወድሱን ላንሳ የልሳኔን ጩኸት ሳልገድብ ሳልሳሳ ታጥቄያለሁ ቅኔ ስምህ ነው ዜማዬ ለክብርህ እኖራለሁ መዝሙር ነው ስራዬ ዜማን በልቤ አርገህ ፈጥረኸኛልና ማምለክ ነው ስራዬ አንተን በምስጋና 🗣 🙏 ኸረ እኔስ አለኝ ምስጋና ለሕይወቴ ጀግና ኸረ እኔስ አለኝ ምስጋና ለሕይወቴ ጀግና ቀኜ ትርሳኝ ብረሳህ ምላሴ ይጣበቅ ባላስብህ የምወድህ ደስታዬ ገነቴ ነህ መኖሪያዬ📖 ግጥም እና ዜማ ሐዋዝ ተገኝ @Elolam_the_Everlasting_God
Show all...