cookie

We use cookies to improve your browsing experience. By clicking «Accept all», you agree to the use of cookies.

avatar

Tegbar Elias(ተግባር)

🚶እንኳን ወደ ቻናላችን በሰላም መጣችሁ 💔 ♨️መንፈሳዊ ጥቅሶች,ትምህርቶችን እና አጫጭር ቪዲዮ ይለቀቃሉ ♨️ለተማሪዎች በብዙ ሰዎች ጥያቄ መሰረት የተለያዩ ኖቶችን፣pdf፣ማትሪክ፣ሞዴል፣ሚኒስትሪ..በአጠቃላይ ትምህርታዊ ነገሮችን .እና አዳዲስ መረጃዎችን የያዘ ቻናል አዘጋጅተናል። እርስዋ ጓደኞቾን በመጋበዝ የ አገልግሎቱ ተጠቃሚ ያድርጉ። የሁሉም ቤት ❤ official channel name T

Show more
Advertising posts
426Subscribers
No data24 hours
-17 days
+730 days

Data loading in progress...

Subscriber growth rate

Data loading in progress...

የወንጌል አገልግሎት ሶስት (3) ምሶሶዎች:-
1ተሰሎ 1:5
1/ወንጌልን በቃል መናገር ፤ 2/በኑሮ የተገለጠ ሕይወት፤ 3/በመንፈስ ቅዱስ ኃይል
Show all...
የወንጌል አገልግሎት ሶስት (3) ምሶሶዎች:-
1ተሰሎ 1:5
1/ወንጌልን በቃል መናገር ፤ 2/በኑሮ የተገለጠ ሕይወት፤ 3/በመንፈስ ቅዱስ ኃይል
Show all...
Tegbar Elias(ተግባር)

🚶እንኳን ወደ ቻናላችን በሰላም መጣችሁ 💔 ♨️መንፈሳዊ ጥቅሶች,ትምህርቶችን እና አጫጭር ቪዲዮ ይለቀቃሉ ♨️ለተማሪዎች በብዙ ሰዎች ጥያቄ መሰረት የተለያዩ ኖቶችን፣pdf፣ማትሪክ፣ሞዴል፣ሚኒስትሪ..በአጠቃላይ ትምህርታዊ ነገሮችን .እና አዳዲስ መረጃዎችን የያዘ ቻናል አዘጋጅተናል። እርስዋ ጓደኞቾን በመጋበዝ የ አገልግሎቱ ተጠቃሚ ያድርጉ። የሁሉም ቤት ❤ official channel name T

ዘጸአት 12 ¯¯¯¯¯¯¯¯¯¯ ¹¹ ወገቦቻችሁን ታጥቃችሁ፥ ጫማችሁን በእግራችሁ፥ በትራችሁንም በእጃችሁ አድርጋችሁ እንዲህ ብሉት፥ ፈጥናችሁም ትበሉታላችሁ፤ እርሱ የእግዚአብሔር ፋሲካ ነው። ¹² እኔም በዚያች ሌሊት በግብፅ አገር አልፋለሁ፥ በግብፅም አገር ከሰው እስከ እንስሳ ድረስ በኵርን ሁሉ እገድላለሁ፤ በግብፅም አማልክት ሁሉ ላይ እፈርድባቸዋለሁ፤ እኔ እግዚአብሔር ነኝ። ¹³ ደሙም ባላችሁበት ቤቶች ምልክት ይሆንላችኋል፤ ደሙንም ባየሁ ጊዜ ከእናንተ አልፋለሁ፤ እኔም የግብፅን አገር በመታሁ ጊዜ መቅሰፍቱ ለጥፋት አይመጣባችሁም።
Show all...
“ደሙም ባላችሁበት ቤቶች ምልክት ይሆንላችኋል፤ ደሙንም ባየሁ ጊዜ ከእናንተ አልፋለሁ፤ እኔም የግብፅን አገር በመታሁ ጊዜ መቅሰፍቱ ለጥፋት አይመጣባችሁም።” — ዘጸአት 12፥13
Show all...
እግዚአብሔር መጽሐፍ ቅዱስ ተጽፎ ሲጠናቀቅ ሥራ አቁሟል ?
መጽሐፍ ቅዱስ ብዙ ለማመን የሚከብዱ ታሪኮች አሉበት፡፡
♨️ እባብ ከሰው ጋር ሲነጋገር ፣ አህያ ጌታዋን ስትመክር ፣ ♨️ኤልያስ ዝናብን እንደ ቧንቧ ውኃ ሲከፍትና ሲዘጋ ፣ ♨️ቁራ አስተናጋጅ ሲሆን ፣ ኤልያስ በእሳት ሰረገላ ሲሳፈር ፣ ♨️ዮናስ በአሳ ነበሪ ሆድ ውስጥ ሲጸልይ ፣ ♨️የኤልሳዕ አጥንት ሙት ሲያስነሳ ፣ ♨️ የኤልያስ ልብስ ባሕር ሲከፍል ፣ ♨️የሙሴ በትር እባብ ሲሆን ፣ ♨️ጌታ በምራቁ ዓይን ሲፈጥር ፣ ♨️የአራት ቀን ሬሳ በስም ተጠርቶ ሲወጣ ፣ ♨️የጴጥሮስ ጥላ ሲፈውስ ፣ ♨️የጳውሎስ ጨርቅ ሙት ሲያስነሣ ተጽፎ ታገኛለህ፡፡
ይሄንን ሁሉ እግዚአብሔር ሁሉን ማድረግ ይችላል ብለህ በእምነት ካልተቀበልከው በስተቀር እንዴት ታደርገዋለህ?
አንድ አባት ‘
ዮናስን አሣ አንበሪ ዋጠው የሚለውን ታሪክ እንዴት ማመን ይቻላል?’
ተብለው ሲጠየቁ
የምናወራው ስለ እግዚአብሔር ከሆነ
እንኳንስ ዓሣ አንበሪው ዮናስን ዋጠው ተብሎ ይቅርና ዮናስ ዓሣ አንበሪውን ዋጠው ቢባልም አምናለሁ’ ብለዋል፡፡ ‘አይ ይኼ እኮ በመጽሐፍ ቅዱስ ላይ የተጻፈ ነው’ ካልከኝ እግዚአብሔር መጽሐፍ ቅዱስ ተጽፎ ሲጠናቀቅ ሥራ አቁሞአል ማለት ነው? ‘እስከ ዓለም ፍጻሜ ድረስ ከእናንተ ጋር ነኝ’ ሲል አብረን አልሰማነውም? (ማቴ. 28፡19) ዲያቆን ሄኖክ ኃይሌ
Show all...
Tegbar Elias(ተግባር)

🚶እንኳን ወደ ቻናላችን በሰላም መጣችሁ 💔 ♨️መንፈሳዊ ጥቅሶች,ትምህርቶችን እና አጫጭር ቪዲዮ ይለቀቃሉ ♨️ለተማሪዎች በብዙ ሰዎች ጥያቄ መሰረት የተለያዩ ኖቶችን፣pdf፣ማትሪክ፣ሞዴል፣ሚኒስትሪ..በአጠቃላይ ትምህርታዊ ነገሮችን .እና አዳዲስ መረጃዎችን የያዘ ቻናል አዘጋጅተናል። እርስዋ ጓደኞቾን በመጋበዝ የ አገልግሎቱ ተጠቃሚ ያድርጉ። የሁሉም ቤት ❤ official channel name T

3
የመጋቢነትን ዋና ዋና ሥራዎች የሚገልጡ 3ቱ መዎች:- 1ኛ/መ=#መመገብ :- በየደረጃው ያሉ አማኞችን በቃለ እግዚአብሔር መመገብ የሚችል የተመገበ መጋቢ 2ኛ/መ=#መጠበቅ :- መንጋው ለጨካኝ የስኅተት አስተማሪ ተኩላዎች ተጋላጭ እንዳይሆኑ የሚጠብቅ በእረኞች አለቃ ሥር ያደረ እረኛ 3ኛ/መ=#መንከባከብ:-ከታናሽ እስከ ታላቅ ማንንም በመደብ ሳይለይ የሚጎበኝ፣ የጠፋ የባዘነውን የሚፈልግ ነው። #በአጠቃላይ:-ግልገሎችን የሚሸከም =ጠቦቶችን የሚጠብቅ =በጎችን የሚያሰማራ እንጂ በበጎች ላይ የሚሰማራ፣ ያልተመገበ መጋቢ፣ ፕሮግራም መዳቢ መጋቢ፣አስመጋቢ መጋቢ አይደለም !
Show all...
ማቴዎስ 24 ¯¯¯¯¯¯¯¯¯¯ ⁴⁴ ስለዚህ እናንተ ደግሞ ተዘጋጅታችሁ ኑሩ፥ የሰው ልጅ በማታስቡበት ሰዓት ይመጣልና። ⁴⁵ እንኪያስ ምግባቸውን በጊዜው ይሰጣቸው ዘንድ ጌታው በቤተ ሰዎች ላይ የሾመው ታማኝና ልባም ባሪያ ማን ነው? ⁴⁶ ጌታው መጥቶ እንዲህ ሲያደርግ የሚያገኘው ያ ባሪያ ብፁዕ ነው፤
Show all...
Repost from N/a
የዒድ አልፈጥር በዓል ረቡዕ ነው።
ዛሬ የሸዋል ወር ጨረቃ አልታየችም ፤ በመሆኑም የዒድ አልፈጥር በዓል ረቡዕ ይከበራል። ነገ ማክሰኞ የረመዷን #የመጨረሻው ሰላሳኛ ቀን ይሆናል።
t.me/great_mission1
Show all...
ማቴዎስ 2 ¯¯¯¯¯¯¯¯¯¯ ⁸ ወደ ቤተ ልሔምም እነርሱን ሰድዶ፦ ሂዱ፥ ስለ ሕፃኑ በጥንቃቄ መርምሩ፤ ባገኛችሁትም ጊዜ እኔ ደግሞ መጥቼ እንድሰግድለት ንገሩኝ አላቸው። ⁹ እነርሱም ንጉሡን ሰምተው ሄዱ፤ እነሆም፥ በምሥራቅ ያዩት ኮከብ ሕፃኑ ባለበት ላይ መጥቶ እስኪቆም ድረስ ይመራቸው ነበር። ¹⁰ ኮከቡንም ባዩ ጊዜ በታላቅ ደስታ እጅግ ደስ አላቸው። ¹¹ ወደ ቤትም ገብተው ሕፃኑን ከእናቱ ከማርያም ጋር አዩት፥ ወድቀውም ሰገዱለት፥ ሣጥኖቻቸውንም ከፍተው እጅ መንሻ ወርቅና ዕጣን ከርቤም አቀረቡለት።
Show all...