cookie

We use cookies to improve your browsing experience. By clicking «Accept all», you agree to the use of cookies.

avatar

EᒪKᗩᒪ ᖴEᒪᒪOᗯSᕼIᑭ

እንኳን በደና መጣቹ ይህ ኤል-ቃል የወጣቶች እና የተማሪዎች ህብረት ነው ! “በመጀመሪያው ቃል ነበረ፥ ቃልም በእግዚአብሔር ዘንድ ነበረ፥ ቃልም እግዚአብሔር ነበረ።” — ዮሐንስ 1፥1 ይህም ቃል በልባችን ዙፋን ላይ ፈሶ ወደ ዘላለም ህይወ ት ይመራናል! ከቃሉ ውጪ አናይም! ከቃሉ ውጪ አንሰማም! ከቃሉ ውጪ አናወራም! ሀሳብ ለመስጠት እና መዝሙር ለመላክ ⏩🔽⏪ @geti412

Show more
Advertising posts
590Subscribers
No data24 hours
+37 days
+230 days

Data loading in progress...

Subscriber growth rate

Data loading in progress...

በፊታችን ያለውን ሩጫ በትዕግሥት እንሩጥ እርሱ ነውርን ንቆ በፊቱም ስላለው ደስታ በመስቀል ታግሦ በእግዚአብሔር ዙፋን ቀኝ ተቀምጦአልና ዕብ 12 2 @elkal_fellow
Show all...
2
Repost from N/a
ለእኔ ሕይወት ክርስቶስ፥ ሞትም ጥቅም ነውና።” — ፊልጵስዩስ 1፥21 ውድ የጌታ ቤተሰቦች የጌታ ፀጋ ይብዛላቹ እያልን ጌታ ቢፈቅድ እና ብንኖር ሚያዚያ 12 /08/2016 ማለትም ቅዳሜ በዶዶላ በ3ቱ ሙሉ ወንጌል ወጣቶች 9:00 ላይ የሚጀምር ክርስትና በሚል ርዕስ የተዘጋጀ ልዩ ፕሮግራም ስላለ በጌታ ፍቅር ጋብዘኖታል : : ማሳሰቢያ -ማንም መቅረት አይቻልም አድራሻ - ዶዶላ ሙሉ ወንጌል (ቁ 1)
Show all...
ቆላስይስ 2 ¯¯¯¯¯¯¯¯¯¯ ² ልባቸው እንዲጸናና፥ በፍቅርም ተባብረው በማስተዋል ወደሚገኝበት ወደ መረዳት ባለ ጠግነት ሁሉ እንዲደርሱ የእግዚአብሔርንም ምሥጢር እርሱንም ክርስቶስን እንዲያውቁ እጋደላለሁ፤ ³ የተሰወረ የጥበብና የእውቀት መዝገብ ሁሉ በእርሱ ነውና። @elkal_fellow
Show all...
5
ሰላም ሰላም ኤል ቃሎች እንዴት ናቹ ሁሉ ሰላም ነዋ ያው ዛሬ የተገኘነው በዚ ሳምንት ማለትም ነገ ፕሮግራም እንደማይኖረን ለማሳወቅ ነው ምክንያቱም በቁጥር 1 ኮንፋራንስ ስላለ ነው።እናም ነገ ኮንፍራንስ እንገናኛለን ማለት ነው።ተባረኩ
Show all...
አብ ስለ እኛ ከልጁ ከኢየሱስ ክርስቶስ ምስክርነት በቀር የማንንም ምስክር የማይሰማበት የተቀጠረ አንድ ቀን ከፊታችን አለ ። @elkal_fellow
Show all...
4
ከውቅያኖስ ይልቅ ጥልቅና ሰፊ የሆነውን የምህረትህን ድንበር ጥሶ መውጣት እንዳይቃጣኝ አደብ ገዝቶ መቀመጥን አስተምረኝ:: @elkal_fellow
Show all...
6
.             በስራው ሳሙኤል እና አብርሃም-AMAZING SONG   🕐-9:19Min || 💾-8.7MB      sʜᴀʀᴇ◈sʜᴀʀᴇ◈sʜᴀʀᴇ        ▷ @Zema_Sink ◁        ▷ @zema_Sink ◁             △Join us △
Show all...
🥰 5
እኔም ምሳሌ ነኝ! ”“👉ክርስቶስ ኢየሱስ ኀጢአተኞችን ለማዳን ወደ ዓለም መጣ” የሚለው ቃል እውነተኛና ሰው ሁሉ ሊቀበለው የሚገባ ነው፤ 👉 ከኀጢአተኞችም ዋና እኔ ነኝ። ነገር ግን 👉 ክርስቶስ ኢየሱስ በእርሱ ለሚያምኑና የዘላለምን ሕይወት ለሚቀበሉ 👉 ወሰን የሌለው ትዕግሥቱን ከኀጢአተኞች ዋና በሆንሁት በእኔ 👉 እንደ ምሳሌ አድርጎ ያሳይ ዘንድ ምሕረትን አገኘሁ። እንግዲህ 👉ዘላለማዊ ለሆነው፣ ለማይሞተው፣ ለማይታየውና ብቻውን አምላክ ለሆነው ንጉሥ ከዘላለም እስከ ዘላለም ክብርና ምስጋና ይሁን፤ አሜን።“ 1 ጢሞቴዎስ 1 : 15 - 17 I am an example too, ”The saying is sure and true and worthy of full and universal acceptance, that 👉 Christ Jesus (the Messiah) came into the world to save sinners, of whom I am foremost. But 👉 I obtained mercy for the reason that in me, as the foremost [of sinners], 👉 Jesus Christ might show forth and display all His perfect long-suffering and patience for 👉 an example to [encourage] those who would thereafter believe on Him for [the gaining of] eternal life. Now 👉 to the King of eternity, incorruptible and immortal, invisible, the only God, be honor and glory forever and ever (to the ages of ages). Amen (so be it).“ 1 Timothy 1 : 15 - 17
Show all...
🙏 5 1