ETHIO ≈ SCHOOL
ይህ ለተማሪዎች እና ለትምህርት ፈላጊዎች ተብሎ የተዘጋጀ ፈጣን የሆነ መረጃ የሚያገኙበት ቻናል ነው። እንዲሁም በተጨማሪ መረጃወችን በመሰብሰብ በሁሉም የ ት/ት ደረጃ ተማሪን የሚመለከት መረጃ በፍጥነት እናደርሳለን። ለCross ፦ 👇👇👇 👍 @Gashushu 👍 @Gashtiman25 ❤Join❤ 👇👇👇 @merejamnch
Show more- Subscribers
- Post coverage
- ER - engagement ratio
Data loading in progress...
Data loading in progress...
አዝናኝ እና አስገራሚ ንግግሮች እና አባባሎች ይለቀቃሉ .........እንዲሁም የተለያዩ ጥቅሶች ይፖሰቱበታል። ለ cross @gashtiman25
አዝናኝ እና አስገራሚ ንግግሮች እና አባባሎች ይለቀቃሉ .........እንዲሁም የተለያዩ ጥቅሶች ይፖሰቱበታል። ለ cross @gashtiman25
ባህር ዳር ዩኒቨርሲቲ ከገና በዓል በኋላ ባሉት ቀናት ለተማሪዎቹ ጥሪ ያደርጋል፡፡ - የባህር ዳር ዩኒቨርሲቲ ፕሬዝዳንትበአማራ ክልል የሚገኙ አሥር የመንግሥት ዩኒቨርሲቲዎች ከጥር 1/2016 ዓ.ም ጀምሮ ባሉት ሁለት ሳምንታት መደበኛ የመማር ማስተማር ሥራ እንደሚጀምሩ ትምህርት ሚኒስቴር ባወጣው መግለጫ መግለፁ ይታወቃል። በአማራ ክልል ባለው የፀጥታ ችግር ምክንያት በክልሉ የሚገኙ ዩኒቨርሲቲዎች የዘንድሮውን የመጀመሪያ ወሰነ ትምህርት ተማሪዎቻቸውን መጥራትና መደበኛ ትምህርት መስጠት አልቻሉም። ባህር ዳር ዩኒቨርሲቲ ከመስከረም 21/2016 ዓ.ም ጀምሮ ተማሪዎችን ለመቀበል ተዘጋጅቶ የነበረ ቢሆንም በክልሉ ባለው የፀጥታ ችግር ምክንያት ሳይሳካ መቅረቱን የዩኒቨርሲቲው ፕሬዝዳንት ፍሬው ተገኝ (ዶ/ር) ለሪፖርተር ጋዜጣ ተናግረዋል፡፡ የትምህርት ሚኒስቴር ከክልሉ ኮማንድ ፖስት፣ የፀጥታ አደረጃጀቶች፣ የአማራ ክልል ርዕሰ መስተዳድር አረጋ ከበደ፣ የአሥሩ ዩኒቨርሲቲዎች ፕሬዝዳንቶች እና ጉዳዩ የሚመለከታቸው የክልሉ ፀጥታ አካላት ተከታታይ ውይይቶችን ሲያደርግ መቆየቱ ታውቋል። ሐሙስ ታህሳስ 18/2016 ዓ.ም በተደረገ ውይይት በክልሉ ባለው አንፃራዊ ሰላም ዩኒቨርሲቲዎቹ ለመደበኛ ትምህርት ክፍት እንዲሆኑ መወሰኑ ተገልጿል፡፡ ተማሪዎች ወደ ዩኒቨርሲቲው ተጠርተው ሲመጡ ታሳቢ ማድረግ ያለባቸውን ጉዳዮች ያብራሩት ፕሬዝዳንቱ ፤ "ሁሉም የዩኒቨርሲቲው ተማሪዎች ሊያጋጥሙ የሚችሉ ዕክሎችን ከግምት በማስገባት ኃላፊነት መውሰድ አለባቸው" ብለዋል፡፡ ባህር ዳር ዩኒቨርሲቲ ከገና በዓል በኋላ ባሉት ቀናት ለተማሪዎቹ ጥሪ እንደሚያደርግም ገልፀዋል። #ሪፖርተር 📌Share&forward📌 📌Join📌 👇👇👇 💯 @merejamnch 💯 💯 @merejamnch 💯
አዝናኝ እና አስገራሚ ንግግሮች እና አባባሎች ይለቀቃሉ .........እንዲሁም የተለያዩ ጥቅሶች ይፖሰቱበታል። ለ cross @gashtiman25
አዝናኝ እና አስገራሚ ንግግሮች እና አባባሎች ይለቀቃሉ .........እንዲሁም የተለያዩ ጥቅሶች ይፖሰቱበታል። ለ cross @gashtiman25
We will reveal these treasures to you after authorization. We promise, it's fast!