cookie

We use cookies to improve your browsing experience. By clicking «Accept all», you agree to the use of cookies.

avatar

Deleted channel

WeCare is Ethiopia’s digital healthcare platform where treatment seekers can discover practitioners to directly book appointments for online consultation or in clinic visits. [email protected] https://play.google.com/store/apps/details?id=com.icare.patient

Show more
Advertising posts
5 069Subscribers
No data24 hours
-17 days
-130 days

Data loading in progress...

Subscriber growth rate

Data loading in progress...

👩‍⚕️👨‍⚕️ Consult our doctors from the comfort of your home !!                                          🔔 በተለያዮ የሕክምና ዘርፎች የጤና ባለሙያዎችን ማማከር ቢያስፈልጎ የ wecare ET መተግበሪያን በመጠቀም ከመረጡት ሐኪም ጋር በኦንላይን ካሉበት ቦታ ሆነው  መወያየት ይችላሉ። መተግበሪያውን ለመጫን ማስፈንጠሪያውን ይጠቀሙ። 👇👇👇👇👇👇👇               https://play.google.com/store/apps/details?id=com.icare.patient 🗣 Join our social media and lets be a family 📌 Facebook https://www.facebook.com/WeCareET/ 📌YouTube: https://tinyurl.com/rv4zjmwk 📌Instagram: https://www.instagram.com/wecareet 📌 Tiktok: https://vm.tiktok.com/ZMLbbyTXr 📌Website: wecare.et #selamdoctor #wecareet #digitalhealth #ethiopian #🇪🇹
Show all...
ከታች በተያያዙት የትዊተር እና የፌስቡክ ገጾች የእኔ ናቸው መልካም ቀን ! ትዊተር https://twitter.com/YohannesMekon ፌስቡክ https://www.facebook.com/archtyohannes?mibextid=ZbWKwL
Show all...
Yohannes Mekonnen ዮሐንስ መኮንን (@YohannesMekon) / Twitter

የኢዜማ ምክትል መሪ Deputy Leader @EthZema

ጤና ይስጥልኝ በዚህ የቴሌግራም ገጽ ላይ 8,000 ያህል ከሚሆኑ ወዳጆቼ ጋር ልዩ ልዩ ሀሳቦች መለዋወጫ መድረክ አድርገን ስንጠቀምበት ቆይተናል። በቀጣዩ አንድ ሳምንት ውስጥ ይህንን ገጽ ስለምዘጋው ከታች በተያያዙት የትዊተር እና የፌስቡክ ገጾች ላይ በወዳጅነት እንድንቀጥል እጋብዛለሁ። መልካም ቀን ! ትዊተር https://twitter.com/YohannesMekon ፌስቡክ https://www.facebook.com/archtyohannes?mibextid=ZbWKwL
Show all...
Yohannes Mekonnen ዮሐንስ መኮንን (@YohannesMekon) / Twitter

የኢዜማ ምክትል መሪ Deputy Leader @EthZema

Dear Professor, You might recall that I didn't present a defense for my dissertation proposal. Simply put, I was looking for a field and subject matter that would be pertinent to both my academic and personal futures. But, looking here and there for potential area and topic distracted me from my studies and absorbed too much of my time. So far, I have been reading Heritage and environment related issues as well as Rural Urban linkage and how it relates to environmental concerns in the interim. In order to research the implications of climate change on rural-urban linkage concerns, I have now made the decision to do so. Along with working at home in the evenings, I also spend three full days in our library. Before diving too deeply into the subject, I just want to hear your thoughts and suggestions for the next steps. I sincerely appreciate your usual advice.
Show all...
ጤና ይስጥልኝ ወዳጆቼ። በዚህ የቴሌግራም ገጽ ላይ 8,000 ያህል ከሚሆኑ ወዳጆቼ ጋር ልዩ ልዩ ሀሳቦች መለዋወጫ መድረክ አድርገን ስንጠቀምበት ቆይተናል። በቀጣዩ አንድ ሳምንት ውስጥ ይህንን ገጽ ስለምዘጋው ከታች በተያያዙት የትዊተር እና የፌስቡክ ገጾች ላይ በወዳጅነት እንድግቀጥል እጋብዛለሁ። መልካም ቀን ! ትዊተር https://twitter.com/YohannesMekon ፌስቡክ https://www.facebook.com/architectyohannesmekonnen?mibextid=ZbWKwL ወይም https://www.facebook.com/archtyohannes?mibextid=ZbWKwL
Show all...
Yohannes Mekonnen ዮሐንስ መኮንን (@YohannesMekon) / Twitter

የኢዜማ ምክትል መሪ Deputy Leader @EthZema

ነባር ሀገራዊ ተቋማትን ማፍረስ ሀገርን ማፍረስ ነው !!! ---------------------------- (የግል አስተያየት) ደቡብ ምእራብ ሸዋ ዞን ሶዶ ዳጬ ወረዳ (ከወሊሶ ከተማ 5 ኪሎ ሜትር ርቀት) በምትገኘው ሀሮ በዓለወልድ ቤተክርስቲያን "ኦሮሚያ ቤተክህነት" አቀንቃኞች በቋንቋ እና በብሔር ማንነታቸው ብቻ "ለተመረጡ" 25 "ኤጲስ ጳጳሳት" ከቤተክርስቲያኒቱ ቀኖና ባፈነገጠ መንገድ ተሹመዋል። ከአካባቢው እንደተሰማው ምእመናን ይህንን የቀኖና ጥሰት እና ተቋም የማፍረስ አካሄድ ለማስቆም ሲሄዱ ሿሚና ተሿሚዎቹ ታጣቂዎችን አሰልፈው እንደተገኙ እና ጦርነት ለመክፈት ዝግጁ እንደነበሩ ተገልጿል። ከዚህ ቀደም ለሁለት ተከፍሎ የነበረውን ቅዱስ ሲኖዶስ በእርቅ ወደ አንድነት ለማምጣት ጠቅላይ ሚንስትሩ የሠሩትን በጎ ሥራ እንዳመሠገንነው ሁሉ ዛሬ ደግሞ ቤተክርስቲያኒቱን ለሁለት ሰንጥቆ (ያውም በብሔር አቧድኖ) እንደተቋም ለማፍረስ የተኬደበትን ርቀት በዝምታ ማየቱ፣ የተረከቡትን መንግሥታዊ ሥልጣን ተጠቅመው ከጀርባ ያደራጁ ኃይሎችን አደብ ለማስገዛት ፍላጎት ማጣቱ (ምናልባትም ግፉበት ማለቱ) አሳዛኝም አሳፋሪም ነው። የኢትዮጵያዊ መልክ እና ሥሪት ያላቸው፣ ከዘር እና ከቋንቋ ማንነት ተሻግረው ዜጎችን አሰባሳቢ እና አስተባባሪ የሆኑ የሃይማኖት ተቋማት መሰንጠቅ፣ ማኮሰስ እና ምእመኖቻቸውን ማዋረድ ዳፋው ለሀገር እንደሚተርፍ ለአፍታም ቢሆን መዘንጋት አይገባም። ከሕገመንግሥታዊ ሥርዓት ውጪ "የሽግግር መንግሥት መሥርተናል" የሚሉ ዜጎች በሥውር ካቢኔ ሲያቋቁሙ ቢሰማ መንግሥት ተኝቶ ያድር ነበር? እንደ ሀገር ከምንላቁጥበት የብሔር ፖለቲካ አረንቋ ለመውጣት በምንፍጨረጨርበት ወቅት ሃይማኖትን ያህል ትልቅ ሀገራዊ ተቋም ጎትቶ የብሔር ንትርክ ውስጥ መጨመር አእምሮ ቢስነት ነው። ይህንን የመሰለ ነውር እና ጋጠወጥነትን ለማረም እና ሕገወጦችን ተጠያቂ ለማድረግ ቀዳሚው ኃላፊነት የሕዝብን ሰላም እና አንድነት የማስከበር እና የመጠበቅ ኃላፊነት የተሰጠው መንግሥት ነው።
Show all...
“የኢትዮጵያ” ሕገመንግሥት !!! ኢትዮጵያውያን በተጻፈ የሕገመንግሥት ሰነድ መተዳደር ከጀመርን 92 ዓመታት ተቆጥረዋል። በዚህ የአራት ትውልድ እድሜ ጉዞ አራት የተለያዩ ሕገመንግሥታት በኢትዮጵያ ሰማይ ሥር በሥራ ላይ ቢውሉም አንዳቸውም “የኢትዮጵያ” ተብለው ለመጠራት የሞራል ልዕልና አልነበራቸውም። የቀደሙት ሁለቱ "የንጉሡ"፣ ሦስተኛው "የደርግ" አራተኛው "የሕወሓት" ሕገመንግሥት በመባል ይታወቃሉ። ለማስታወስ ያህል፦ 1) የመጀመሪያው ሕገመንግሥት በ1923 ዓ.ም ከጣልያን ወረራ አስቀድሞ በንጉሠ ነገሥት አጼ ኃይለሥላሴ በሥራ ላይ እንዲውል ተደረገ። 2) ሁለተኛው ሕገ-መንግሥት ኢትዮጵያ ከጣሊያን ወረራ ነፃ ከወጣች በኋላ የ1923ቱን ሕገ- መንግሥት በማሻሻል በ1948 ዓ.ም ጸደቀ፡፡ 3) ሦስተኛውና አጭር እድሜ የነበረው ሕገ-መንግሥት በ1979 ዓ.ም. የወታደራዊው ደርግ የፀደቀው ነው፡፡ ይህ ሕገ-መንግሥት በ1983 ዓ.ም የደርግ አገዛዝ ሲወድቅ ተሻረ፡፡ 4) አራተኛው እና አሁን በሥራ ላይ ያለው የኢፌዴሪ ሕገ-መንግሥት በ1987 ዓ.ም በህወኃት መራሹ ኢህአዴግ የፀደቀው ነው፡፡ በንጉሡ ጊዜ የነበሩት ሁለቱ የሕገ መንግሥት ሠነዶች ንጉሡ እንደ ሙሴ ከፈጣሪ ተቀብለው ለኢትዮጵያውያን እንዳበረከቱ ተደርገው የሚትርኩ ነበሩ። (በዘመኑ ይሳሉ የነበሩ ሥዕሎችም ሆኑ የመጽሐፉ ሽፋን የሚያሳዩት በንጉሡ ዘመን የተጻፉት ሕገመንግሥታት በዜጎች ስምምነት የተጻፈ ሳይሆን ምልኮታዊ ሰጦታ ተደርጎ ነበር) የደርግ መንግሥት በበኩሉ ተምኔታዊውን “የወዝአደሩን መብት” ለማስከበር የተጻፈ ሲሆን አሁን በሥራ ላይ ያለው አራተኛው የህወሓት ሕገመንግሥት ደግሞ ብሔረሰቦችን እንደ ጭራቅ ከተተረከላቸው "የብሔር ጭቆና" ነጻ ለማውጣት በሕወኃት ተጠንስሶ በአጋፋሪዎቿ ጭብጨባ በኢትዮጵያውያን ላይ ተጫነ። እንደ ሀገር ለዘመናት ከምንታመስበትና ከማያባራው የእርስ በእርስ ጦርነት እንድናርፍ፣ በዓለም ሕዝብ ፊት አንገታችንን ከሚያስደፋን፤ አዋራጅ ከሆነው ችግር እና ችጋር እንድንወጣ፣ ዜጎች በነጻነት እና በክብር የሚኖሩበት ሥርዓተ መንግሥት ግንባታ (State Building) በትብብር እና በጋራ መሥራት የጠይቃል፡፡ ኢትዮጵያውያን በአሸናፊዎች ጠመንጃ አፈሙዝ የተጻፉ ሕገመንግሥታት ሳይሆኑ ዜጎቸ በየደረጃው ተሳትፈውበት፣ ለኂቃን እና የፖልቲካ ኃይሎች በሰከነ እና በሠለጠነ ውይይት ተገናዝበው የሚጽፉት (የሚያሻሽሉት) "የኢትዮጵያ" የምንለው ሕገመንግሥት ያስፈልገናል። ይህንን እንደምን ማሳካት ይቻል ይሆን? ሁሉንም የፖለቲካ ኃይሎች እና ሌሎች ሀገራዊ ተዋንያን በጠረጴዛ ዙሪያ የሚያሰባስብ እውነተኛ ሀገራዊ ምክክር ማድረግ ከቻልን በቻ እንደሆነ አምናለሁ፡፡ የልዩነት እና የግጭት መንስኤ የሆኑ የሕገ መንግሥቱ አንቀጾችን ማረም ስንችል፣ የኢትዮጵያውያንን የዘመናት ምጥ የሆነውን “የኢትዮጵያ” የሚባል ሕገመንግሥት ማዋለድ ይቻላል። ሕገ መንግሥቱ ሲሻሻል ዜጎች ያለምንም ስጋት በሀገሪቱ ሉዓላዊ ግዛት እንደልብ የመንቀሳቀስ፣ ሀብት የማፍራት፣ የመኖር መበታችው ይከበርላቸዋል፡፡ ሀብት፣ ጉልበት እና ዕውቀትን በማስተባበር ልሚሊዮኖች የሥራ ዕድል መፍጠር እንችላለን፡፡ ባለሀብቶች በፖለቲካ ወገንተኝነት፣ በሚናግሩት ቋነቋ ወይንም በብሔረሰባዊ ማነንታችው ሳይሆን ለሀገር እድገት እና ለወገን ፍቅር ባላቸው ሀቀኛ ተግባር የማይቋረጥ ድጋፍ የተትረፈረፈ ምርት የማምረት እድል ያገኛሉ፡፡ ከሀገራዊ ፈጆታ የሚተርፈን ምርት ለፋብሪካዎቻቸን ጥሬ ዕቃ እና የወጭ ምንዛሪ ምንጭ ይሆነናል፡፡ ይህ እንዲሳካ መሥራት፣ መወትወት እና በሚችሉት ሁሉ ማገዝ ሀገርን ከሚወዱ ዜጎች ሁሉ የሚጠበቅ የዚህ ትውልድ ዓይነተኛ ኃላፊነት ነው።
Show all...
Sign in and get access to detailed information

We will reveal these treasures to you after authorization. We promise, it's fast!