cookie

We use cookies to improve your browsing experience. By clicking «Accept all», you agree to the use of cookies.

avatar

Amarai124

Show more
Advertising posts
198Subscribers
No data24 hours
No data7 days
No data30 days

Data loading in progress...

Subscriber growth rate

Data loading in progress...

አሳዛኝ ዜና! በትናንትናው እለት ከቀኑ 10 ሰአት በምእራብ ጎጃም ዞን #ደቡብ አቸፈር ወረዳ መዳበሪያ /ዳፕ ለመከፋፈል በመጠባበቅ ላይ በነበሩ አርሷ አደሮች ላይ ልዩ ቦታው ዝህብስት ቀበሌ ሳንቅ ጎጥ በሚባል ቦታ የወረዳው ፖሊሶች ተኩስ ከፍተው ከ4 በላይ አርሷ አደሮች እንደሞቱ ሰምተናል። የግጭቱ መነሻ፡ ይላል የአይን እማኛችን "ከወረዳው ማዳበሪያ ጭነው የሄዱ የግብርና ባለሙያዎች ለተወሰነ ሰው ሰጥተው ሌሎቹን ነገ ሲሏቸው ልትሸጡብን ነው ብር ከከፈልን በኋላ ነገ ለምን ትቀጥሩናላች ዛሬውኑ ስጡን ብለው አርሷ አደሮች የግብር ባለሙያዎች መኪና እንዳትሄድ ሲጠይቁ የግብርና አመራሮቹ ለወረዳው ፖሊሶች ይደውሉና ፖሊሶቹ እና የመከላከያ ሃይል በፒካፕ መጥተው የተሰበሰበው አርሷ አደር ላይ ተኩስ ከፍተው ከ4 በላይ ገበሬዎችን የሞት ጉዳት ሲያደርሱ ቁጥራቸው በውል ያልታወቁ ላይ የአካል ጉዳት ደርሷል"! በመንግሥት ታጣቂዎች በኩል እስካሁን የሞቱ የፀጥታ አካል የደረሰን መረጃ የለም፣ ነገር ግን ወታደሮችን ይዛ የሄደችው መኪና እንደተቃጠለች ሰምተናል!" @TanaMedia2
Show all...
📚ርዕስ:- ኤቶዮጵ 📝ድርሰት:-ዶክተር ኤልያስ ገብሩ 📜ይዘት:- .... 📆የመጀመሪያ ዕትም:- 2010 📖የገፅ ብዛት:- 387 📌አዘጋጅ:- bemnet_library ማጋራት አይዘንጋ! @ETHIO_PDF_BOOKS @ETHIO_PDF_BOOKS @ETHIO_PDF_BOOKS
Show all...
Show all...
ብሔረ መፃሕፍት ዘ-ኢትዮጵያ📚

📚ርዕስ:- ኤቶዮጵ 📝ድርሰት:-ዶክተር ኤልያስ ገብሩ 📜ይዘት:- .... 📆የመጀመሪያ ዕትም:- 2010 📖የገፅ ብዛት:- 387 📌አዘጋጅ:- bemnet_library ማጋራት አይዘንጋ! @ETHIO_PDF_BOOKS @ETHIO_PDF_BOOKS @ETHIO_PDF_BOOKS

📚ርዕስ:- መናፍስቱ በሸለቆ ውስጥ 📝ድርሰት:- ታደሰ ፀጋ ወ /ስላሴ 📜ይዘት:- 📆የመጀመሪያ ዕትም:- 2013 📖የገፅ ብዛት:- 256 📌አዘጋጅ:- Thomas m🥰 ማጋራት አይዘንጋ! @ETHIO_PDF_BOOKS @ETHIO_PDF_BOOKS @ETHIO_PDF_BOOKS
Show all...
#ኢትዮጵያ በሕጋዊ እና ሰላማዊ አማራጮች ላይ ያለው ገደብ ዜጎች እና የፖለቲካ ፓርቲዎች መብቶቻቸውን ለማስከበር ሌሎች አማራጮችን እንዲጠቀሙ ሊያደርግ ስለሚችል ችግሩ እንዲቀረፍ የፖለቲካ ፓርቲዎች የጋራ ም/ቤት ጠየቀ፡፡ የኢትዮጵያ የፖለቲካ ፓርቲዎች የጋራ ም/ ቤት ባለፈው ግንቦት 24 ቀን 2014 ዓ.ም. ባካሔደው አስቸኳይ ስብሰባ በሕጋዊ እና ሰላማዊ አማራጮች ላይ ያለው ገደብ፣ ዜጎች እና የፖለቲካ ፓርቲዎች መብቶቻቸውን ለማስከበር ሌሎች አማራጮችን እንዲጠቀሙ የሚያስገድድ እየኾነ እንዳለ አጽንዖት የሰጠ ሲሆን በፖለቲካ ፓርቲዎች ላይ እየተደረገ ነው ያለው ጫና እንዲቆም ጠይቋል፡፡ ምንም እንኳን መንግሥት የፖለቲካ ምኅዳሩ ስለ መስፋቱ ቢገልጽም የጋራ ምክር ቤቱ ነገሩ የተገላቢጦሽ እንደኾነ እንደሚያምን ምክትል ሰብሳቢው ዶክተር አብዱልቃድር አደም ተናግረዋል፡፡ የፖለቲካ ፓርቲዎች የጋራ ም/ቤቱ በዚሁ አስቸኳይ ስብሰባው በተለያዩ የኢትዮጵያ አካባቢዎች ያሉ ግጭቶች እና የፖለቲካ አለመረጋጋቶች በኦሮሚያ ክልል ሸገር ከተማ አስተዳደር እየተፈጸመ ያለውን የቤቶች፣ የአብያተ እምነቶች እና ሌሎች ግንባታዎች ፈረሳ፣ የኑሮ ውድነት፣ የሙስና መንሰራፋት እና ሌሎችንም ልዩ ልዩ ወቅታዊ አገራዊ ጉዳዮች በተመለከተ ውይይት ማድረጉን አስታውቋል፡፡ ገዢውን የብልጽግና ፓርቲን ጨምሮ 61 ሀገር አቀፍ እና ክልላዊ ፓርቲዎችን በሥሩ ማቀፉን የገለጸው ምክር ቤቱ በሰጠው መግለጫ ኢትዮጵያ በዘርፈ ብዙ የጸጥታ፣ የፖለቲካ፣ የኢኮኖሚ እና ማኅበራዊ ችግሮች ውስጥ እንደምትገኝ ገልጾ ባለ12 ነጥብ የአቋም መግለጫ አውጥቷል፡፡ ግጭቶችን በሰላም ከመፍታት አንጻር፣ በትግራይ ክልል አንጻራዊ ለውጥ እንደታየ የጠቀሰው መግለጫ፣ " በአማራ፣ በኦሮሚያ እና በጋምቤላ ክልሎች ያለው የሰላም ኹኔታ ግን፣ እጅግ አሳሳቢ ነው " ብሏል፡፡ በመሆኑም በአገሪቱ ያሉ ግጭቶች ሁሉ፣ በድርድር እና በውይይት እንዲፈቱ ጠይቋል፡፡ ሌላው መግለጫ ከዳሰሳቸው ጉዳዮች መካከል ዜጎችን በኃይል የመሰወር ድርጊት አሳሳቢነት ይገኝበታል፡፡ እጅግ አሳሳቢ ሆኗል ያለው፣ የአፈና እና አስገድዶ የመሰወር ድርጊት እንዲቆም፣ የጋራ ምክር ቤቱ አሳስቧል፡፡ ከጊዜ ወደ ጊዜ እየተባባሰ የመጣው የመሠረታዊ ሸቀጦች የዋጋ ንረትም፣ ዜጎችን ለከፋ ጉዳት መዳረጉን ያብራራው የአቋም መግለጫው፣ ለዚህም ዋና ምክንያት አድርጎ ያስቀመጣቸው፣ የፖሊሲ ችግር እና ሙስና አስቸኳይ እልባት እንዲሰጣቸው ጠይቋል። በሸገር ከተማ ያለው የቤቶች እና የእምነት ተቋማት ፈረሳ ድርጊት ቆሞ፣ ሕጋዊ መንገድን እንዲከተል የጋራ ምክር ቤቱ በአቋም መግለጫው አሳስቧል፡፡ ለሀገሪቱ ውስብስብ ችግሮች መፍትሔ ያመጣል ያለው ሁሉን አቀፍ ብሔራዊ ውይይት ግልጽ እና አሳታፊ በሆነ መንገድ እንዲካሔድም ጠይቋል፡፡ (ሙሉ የአቋም መግለጫው ከላይ ተያይዟል) Credit : የኢትዮጵያ ፖለቲካ ፓርቲዎች ምክር ቤት / ቪኤኤ @tikvahethiopia
Show all...
የዓለም ምግብ ፕሮግራም የምግብ ርዳታ ስርጭት አቆመ። የዓለም ምግብ ፕሮግራም (WFP) የኢትዮጵያ የርዳታ ምግብ ሥርጭቱን ማቆሙን አስታውቋል። የተባበሩት መንግሥታት የዓለም የምግብ ፕሮግራም (WFP) ለኢትዮጵያ ተጎጂዎች ሲያሠራጭ የቆየውን የምግብ ርዳታ፣ " #ስርቆት_በመንሰራፋቱ " ምክንያት ለጊዜው ማቆሙን ዛሬ ገልጿል። የዓለም ምግብ ፕሮግራም፣ የርዳታ ምግብ የማቆም ውሳኔውን ይፋ ያደረገው፣ ዩናይትድ ስቴትስ፣ ተመሳሳይ ርምጃ መውሰዷን፣ በዩኤስኤአይዲ በኩል ካሳወቀች ከአንድ ቀን በኋላ መሆኑን ቪኦኤ ዘግቧል። @tikvahethiopia
Show all...
Shocking news‼️ በአፍሪካ ከ 1ሚሊዮን በላይ ሴቶች እንዳይወልዱ(infertile) እንዲሆኑ በማድረግ የአለም ጤና ድርጅት (WHO ) ከፍተኛ ሚና መጫወቱን The " children health defense" የተባለ ተቋም በቲውቲር አካውንቱ አሳውቋል። ይሄን ያደረገው በዋናነት የህዝብ ቁጥር ለመቀነስ ሲሆን በአፍሪካ 1 ሚሊዮን የሚጠጉ ሴቶች በክትባት መልክ እስከመጨረሻው እንዳይወልዱ(infertile) ተደርገዋል ይላል ዶክካንተሪው። በዚህም ላለፉት 10 አመታት በአፍሪካ መካንነት (infertility rate)እና የፅንስ ውርጃ(fetus abortion) በእጅጉ እየጨመረ መምጣቱን የኬንያው ዶክተር ስቴፈን ካንጃራ በጥናት የተደገፈ መረጃ ሰጥተዋል። ለዚህ ደግሞ WHO በአፍሪካ ላይ በክትባት መልክ የሚሰጣቸው የወሊድ መቆጣጠሪያዎች ሙሉ መሃን የሆኑ ሴቶችን እንዲበራከቱ አደርጓል ብሏል። ይህ መረጃ ኢትዮጵያን ይጨምራል(አዩዘሀበሻ)። 👉For more upcoming news please Join this channel and invite to others via the following link👇👇 http://t.me/ayuzehabeshaofficial http://t.me/ayuzehabeshaofficial
Show all...
#ሰበር‼️ ኤርትራ ከኢትዮጵያ እና ከጅቡቲ ጋር የሚያዋስናትን ድንበር ዘጋች ‼️ ኤርትራ ከኢትዮጵያ እና ጅቡቲ ጋር የሚያገናኟትን አካባቢዎች ዘግታለች ሲል የብሪታንያ መንግስት ማስታወቁን ዳጉ ጆርናል ዘግቧል። በኤርትራ የሚገኙ የታላቋ ብሪታንያ አካል የሆኑ ሀገራት ዜጎችም ሀገሪቱን ለቅቀዉ እንዲወጡ አሳስቧል። ኤርትራ ድንበሯን የዘጋችበትን ምክኒያት ያላሳወቀዉ የብሪታንያ መንግስት ፤ ከሱዳን ጋር የሚያዋስናት ድንበር ክፍት መሆኑን እና ወታደራዊ እንቅስቃሴ የሚደረግበት እንደሆነ ገልጿል። ኦም ሀጀር የተሰኘዉ እና ኢትዮጵያን ከኤርትራ ጋር የሚያዋስነዉ ቦታ ከተዘጉት አካባቢዎች አንዱ ሲሆን በሰሜኑ ጦርነት ወቅትም ሆነ ከጦርነቱ በኋላ ክፍት የነበረ መሆኑ ይታወቃል። የብሪታንያ መንግስት እንዳስታወቀዉ ከሆነ ግን ኤርትራ በዚሁ በኩል ከኢትዮጵያ ጋር የሚያዋስናትን ድንበር ጨምሮ በባድመ እና አዲ ክዋህላ የተሰኙ አዋሳኝ ቦታዎችም ዘግታለች ብሏል። የብሪታንያ መንግስት ዜጎቹ ከኤርትራ ድንበር 25 ኪሎሜትር ርቀት ባላቸዉ ማንኛቸዉም አካባቢዎች እንዳይንቀሳቀሱ መክሯል። በኤርትራ የሚገኙ ዜጎቹም ሀገሪቱን በአፋጣኝ ለቅቀዉ እንዲወጡ ፤ ወደ ሀገሪቱ ለመጓዝ ያሰቡም ጉዟቸዉን እንዳያደርጉ መምከሩን ዳጉ ጆርናል ከመግለጫው ተመልክቷል። የብሪታንያ መንግስት ክልከላዉን ለማድረጉ ያስቀመጠው ምክኒያት ባይኖርም በኤርትራ ግን የሽብር ጥቃት ሊፈጸም ይችላል የሚል ስጋት እንደሌለዉ ባወጣዉ መግለጫ ተናግሯል።
Show all...
በአማራ ክልል የ8ኛ ክፍል ፈተና ከሰኔ 26 እስከ 27/2015 ድረስ ይሰጣል‼️ በአማራ ክልል የ2015 የትምህርት ዘመን ክልላዊ የ8ኛ ክፍል ፈተና ከሰኔ 26 እስከ 27/2015 ድረስ እንደሚሰጥ የክልሉ ትምህርት ቢሮ አስታውቋል፡፡ የትምህርት ቢሮው ኃላፊ ማተብ ታፈረ (ዶ/ር) ፈተናው ከሰኔ 26 እስከ 27/2015 ድረስ እንደሚሰጥ የገለጹ ሲሆን፤ ፈተናው እንደ ከዚህ ቀደሙ ኹሉ በክልል ደረጃ የሚዘጋጅ እንደሆነና የፈተና ጥያቄዎች የሚወጡትም በአዲሱ የስርዓተ ትምህርት ለውጥ ምክንያት 8ኛ ክፍል የተማሩትን ብቻ መሆኑን ገልጸዋል፡፡ ተፈታኝ ተማሪዎች የማለፊያ ነጥቡ 50 በመቶና ከዛ በላይ መሆኑን አውቀው ጥሩ ውጤት ለማስመዝገብ ቀሪ ጊዜያቸውን በአግባቡ መጠቀም እንደሚገባቸውም ኃላፊው ጠቁመዋል፡፡ የ6ኛ ክፍል ፈተና እንደከዚህ ቀደሙ ኹሉ በየትምህርት ቤቶች ተዘጋጅቶ የሚሰጥ መሆኑ ተገልጿል፡፡ ከሰኔ 26 እስከ 27/2015 በሚሰጠው የ8ኛ ክፍል ክልላዊ ፈተና፤ 347 ሺሕ 966 ተማሪዎች በ5 ሺሕ 752 ትምህርት ቤቶች እንደሚወስዱ ከክልሉ ትምህርት ቢሮ ያገኘነው መረጃ ያመላክታል፡፡ በተያያዘ የአዲስ አበባ ከተማ አስተዳደር ትምህርት ቢሮ፤ የ2015 የትምህርት ዘመን የ8ኛ ክፍል ፈተና ሰኔ 19 እና 20/2015 እንደሚሰጥ የገለጸ ሲሆን፤ የ6ኛ ክፍል ፈተና ደግሞ ሰኔ 26 እና 27/2015 እንደሚሰጥ ማስታወቁ ይታወሳል። ከተማ አቀፍ ፈተናውን 75 ሺሕ 100 የ8ኛ እንዲሁም፤ 75 ሺሕ 78 የ 6ኛ ክፍል ተማሪዎች እንደሚወስዱትም ቢሮው ገልጿል። 👉For more upcoming news please Join this channel and invite to others via the following link👇👇 http://t.me/ayuzehabeshaofficial http://t.me/ayuzehabeshaofficial http://t.me/ayuzehabeshaofficial
Show all...
Ayu ZeHabesha-Official (አዩ ዘሀበሻ)

በዚህ ቻናል ወቅታዊ፣ታማኝ እና ፈጣን መረጃ ያገኛሉ፣️‼️ትክክለኛው የአዩዘሀበሻ ቻናል ይሄ ብቻ ነው። ይህን ቻናሌን ለሌሎች ሰዎች ሸር አድርጉ። #አመሰግናለሁ🙏 ሀሳብ፣አስተያየት፣ጥቆማ እና ማስታወቂያ ለማሰራት ከስር ባለው ሊንክ ይጻፉልን👇👇👇 http://t.me/ayulaw http://t.me/ayulaw Telegram bot👇👇 @ayuzehabeshabot

* 801 ነጥብ 6 ቢሊየን ብር * የሚኒስትሮች ምክር ቤት ዛሬ ባካሄደው 21ኛ መደበኛ ስብሰባ የ2016 በጀት ዓመት የፌዴራል መንግስት ረቂቅ የበጀት አዋጅ ላይ ተወያይቶ ውሳኔ አሳልፏል፡፡ - ለፌደራል መንግስት መደበኛ ወጪዎች ብር 369 ነጥብ 6 ቢሊየን ብር፣ - ለካፒታል ወጪዎች ብር 203 ነጥብ 9 ቢሊየን ብር፣ - ለክልሎች የሚሰጥ ድጋፍ ብር 214 ነጥብ 07 ቢሊየን ብር፣ - ለዘላቂ የልማት ግቦች ማስፈጸሚያ ድጋፍ 14 ቢሊየን ብር በጠቅላላው 801 ነጥብ 65 ቢሊየን ብር ሆኖ ለምክር ቤቱ ቀርቧል፡፡  ምክር ቤቱም በቀረበው የፌዴራል መንግሥት የ2016 በጀት ረቂቅ አዋጅ ላይ በስፋት ከተወያየ በኋላ ግብዓቶችን በማከል  ወደ ህዝብ ተወካዮች ምክር ቤት እንዲተላለፍ በሙሉ ድምጽ ወስኗል፡፡ @tikvahethiopia
Show all...