cookie

We use cookies to improve your browsing experience. By clicking «Accept all», you agree to the use of cookies.

avatar

STUDENTS NEWS CHANNEL (የተማሪዎች ዜና መስኮት)

የተማሪ እና ተማሪ ነክ መረጃዎች ይቀርቡበታል፡

Show more
Advertising posts
41 869Subscribers
-1724 hours
-1467 days
-69230 days
Posts Archive
የኢትዮጵያ ንግድ ባንክ ለአርባ ምንጭ ዩኒቨርስቲ የፃፈው ደብዳቤ ፡ ጉዳዩ፦ ያለአግባብ ገንዘብ ከባንክ ወጭ ያደረጉ ተማሪዎችን ይመለከታል፤ እንደሚታወቀው ባንካችን መጋቢት 06/2016ዓ.ም የሲስተም ማዘመን ስራ እየተሰራ በተፈጠረው የሲስተም ችግር ምክንያት ደንበኞች ያለአግባብ ገንዘብ ሳይኖራቸው ከሂሳባቸው ወጭ ማድረጋቸው ይታወቃል፡፡ በዚህም መሠረት ባንካችን ከአ/ምንጭ ዩኒቨርስቲ ጋር በትብብር በተሰራው የማስመለስ ስራ አብዛኛው ደንበኞች ያለአግባብ የወሰዱትን ገንዘብ መመለስ ችለዋል፡፡ ነገር ግን ጥቂት የሚባሉ ደንበኞች ዕዳቸውን ከፍለው በሚፈለገው ፍጥነት ሊመልሱ አልቻሉም፡፤ በመሆኑም ዩኒቨርስቲው ይህንን የሀገር ሃብት ለማስመለስ እስካሁን ድረስ ለሠራው ሥራ ምስጋናችንን እያቀረብን፣ የቀረውን ገንዘብ ማስመለስ ይቻል ዘንድ ከዚህ ደብዳቤ ጋር ባያያዝነው ሠንጠረዥ ላይ በተመለከተው ዝርዝር መሠረት ልክ እንደዚህ ቀደሙ በተቋሙ ለሚገኙ ተማሪዎች ያለአግባብ የወሰዱትን ገንዘብ #በ48 ሰዓት ጊዜ ውስጥ ያለምንም ቅድመ ሁኔታ ተመላሽ እንዲደረግ ልዩ የሆነ መመሪያ እንዲሰጣቸው በአክብሮት እንጠይቃለን፡፡ [የኢትዮጵያ ንግድ ባንክ] ለጥቆማ 👉 @atc_newsbot ➡️ https://t.me/atc_news
Show all...
ዒድ ሙባረክ ! መጻህፍት ቤት ለመላው የእስልምና እምነት ተከታዮች በሙሉ እንኳን ለ1445 ዓ/ሂ የኢድ አል ፈጥር በዓል በሰላም አደረሳችሁ ይላል። በዓሉ የሰላም፣የመተሳሰብ እና የፍቅር ይሆንላችሁ ዘንድ መልካም ምኞቱን ይገልጻል። ዒድ ሙባረክ
Show all...
👍 19 4
የ8ኛ ክፍል ማጠቃለያ ፈተና የሚሰጥበት ቀን... የ2016 ዓ.ም የ8ኛ ክፍል ማጠናቀቂያ ፈተና ሰኔ 4 - 5/2016 እንዲሰጥ ተወስኗል። ተማሪ ነክ መረጃዎችን ለማግኘት @NATIONALEXAMSRESULT
Show all...
👍 20 2👎 1🥰 1
አዲስ ዓለም የልዩ-ፍላጎት አገልግሎት ዛሬ ማለትም ቅዳሜ ከምሽቱ2:30 ጀምሮ በtiktok አካውንቷ ብቅ ብላ ስለ ኦቲዝም ምንነት  ትተነትናለች። በፕሮግራሙ ዶ/ር ስመኝ ተስፋዬ ስለ ኦቲዝም ምንነት ያዘጋጀችውን ካጋራችን በኋላ የውይይት ጊዜ ይኖረናል። ዶ/ር ስመኝ በሐረማያ ዩኒቨርስቲ መምህርት ስትሆን፣ በማህበራዊ ገጿም ጤና ነክ ጉዳዮችን ለማህበረሰቡ በመልቀቅ ከሚመጡ ችግሮች ቀድመው ይጠነቀቁ ዘንድ ማህበራዊ ግዴታዋንም እየተወጣች ያለች እህታችን ናት። በዚህም በኦቲዝም ዙሪያ ትኩረት አድርጋ ለመስራት የምትሻ በመሆኗ በተለያዩ ማህበራዊ ሚዲያዎች ከኦቲዝም ጋር በተያያዘ ተሳትፎ ታደርጋለች። ዛሬ ምሽት የአዲስ ዓለም የልዩ-ፍላጎት አገልግሎት ታድማ ስለ ኦቲዝም  ከቃረመችው ብሎም ለእናንተ የእውቀት ምንጭ የሚሆን መረጃ ይዛ ስለምትቀርብ በፕሮግራሙ በመታደም ብዙ ታተርፋላችሁ። ወንድምና እህቶቼ ምናልባት እርስዎ በማጋራትዎት አንድ ሰው ሊጠቅሙ ይችላሉና ሳይሰስቱ የሚመለከታቸው ሰዎች ላይ ይደርስ ዘንድ ያጋሩ ፕሮግራም ዛሬ ቅዳሜ ምሽት 2:30 ፕሮግራሙ የሚተላለፍባት ገጽ 👉http://tiktok.com/@belayzgetnet 👉http://tiktok.com/@simegn.tenachin
Show all...
👍 9👌 2
በኢትዮጵያ ለተማሪዎች ዉጤት መቀነስ ምክንያቱ ‹‹ከፍተኛ የሙቀት መጠን ነዉ›› ሲል  የዓለም ባንክ ገለጸ🤔 የዓለም ባንክ አደረግኩት ባለዉ ጥናት በኢትዮጵያ ለተማሪዎች ዉጤት መቀነስ ምክንያቱ ከፍተኛ የሙቀት መጠን መጨመር ነዉ ብሏል፡፡ ከፈረንጆቹ 2003-2019 በኢትዮጵያ የከፍተኛ ትምህርት መግቢያ ፈተና የወሰዱ ወደ 2.5 ሚሊየን የሚጠጉ ተማሪዎችን ዳታ ሰብስቦ ያገኘዉ ዉጤት መሆኑን ነዉ ይፋ ያደረገዉ፡፡ በትምህርት ዓመቱ ለከፍተኛ ሙቀት የተዳረጉ በተለይ ደግሞ በፈተና ወቅት ከባድ ሙቀት የሚያገኛቸዉ ተማሪዎች ፤ቀዝቃዛ አየር ባለባቸዉ ስፍራዎች ከሚማሩ ተማሪዎች ጋር ሲወዳደር ዉጤታቸዉ በእጅጉ ቀንሶ ተገኝቷል ነዉ ያለዉ፡፡ እንደዚህ ዓይነት ተጽዕኖ በተለይ በሰብ-ሰሃራ አፍሪካ አገራት ላይ የበረታ ነዉ የተባለ ሲሆን፤ የአየር ንብረት ለዉጡን ለመቋቋም የሚያስችሉ ቴክኖሎጂዎች በስፋት አለመኖራቸዉ ሁኔታዉን እንደሚያባብሰዉም ነዉ የተገለጸዉ፡፡ የጥናቱ መሰረታዊ ግኝት የሆነዉ በትምህርት ዘመኑ ከፍተኛ ሙቀት የሚስተናገድባቸዉ ቀናት ተማሪዎች ከትምህርት ገበታቸዉ እንዲቀሩ የሚያደርግ መሆኑን ነዉ፡፡ ይህም በኮሌጅ መግቢያ ፈተናዎች ላይ ወደ 2.28 በመቶ ዝቅ ያለ ዉጤት እንዲመዘገብ እንደሚያደርግ ነዉ፡፡ በጥናቱ ይፋ እንደሆነዉ ግልጽ የሆነ ምክንያት ባይቀመጥለትም ወንዶች ከሴቶች በበለጠ በሙቀት መጨመሩ ምክንያት የፈተና ዉጤታቸዉ ዝቅ ያለ ሆኖ ተገኝቷል፡፡ ከወንዶች ጋር ሲነጻጸሩም ሴቶች በተሻለ መልኩ በትምህርት ገበታቸዉ ላይ የሚገኙ እና ለትምህርታቸዉም ከፍተኛ ቦታ ያላቸዉ ሆነዉ ተገኝተዋል፡፡ አሁን ላይ በተለያዩ የአለማችን አገራት ለተማሪዎች ዉጤት መቀነስ የሙቀት መጨመር ምክንያት መሆኑን ማስረጃ አለን ሲሉ በዓለም ባንክ የሪሰርቸሮች ግሩፕ ዋና ተመራማሪ ፓትሪክ ቤህረር ተናግረዋል፡፡ ፓትሪክ ጨምረዉም ከፍተኛ ሙቀት ከተማሪዎቹ በተጨማሪ በመምህራን የስራ እንቅስቃሴ ላይም የራሱ ተጽዕኖ ይኖረዋል ነዉ ያሉት፡፡ ፖሊሲ አዉጪዎች ይህንን ጉዳይ በደንብ ትኩረት ሊሰጡት ይገባል ያሉት ተመራማሪዉ ፤በመማሪያ ክፍሎች ዉስጥ ያለዉን የሙቀት መጠን በማስተካከል ለተማሪዎች ምቹ የመማሪያ ስፍራን መፍጠር አለባቸዉ ብለዋል፡፡ የተሻለዉ አማራጭ እንደየአከባቢዉ የሚለያይ ቢሆንም ግን አንድ ነገር ግልጽ ነዉ ሲሉ የሚጨምሩት ተመራማሪዉ ፤ይህም ተማሪዎች ለከፍተኛ ሙቀት ያልተጋለጡ አከባቢዎች ላይ እጅግ በተሻለ ሁኔታ መማር እንደሚችሉ ነዉ ሲሉ ተናግረዋል፡፡ በ2022 ዘ ጋርዲያን ይዞት በወጣዉ አንድ ጽሁፍ ከፍተኛ የሙቀት መጨመር በጥራት እንዳናስብ በማድረግ ፣ የማሰላሰል እና የማመዛዘን ችሎታችን ላይ ተጽዕኖ ስለሚኖረዉ ስህተት የመስራት ዕድላችንን ከፍ ያደርገዋል ሲል አስታዉቆ ነበር፡፡ @NATIONALEXAMSRESULT
Show all...
😁 73👍 32🤣 17👎 4 4💯 2👏 1
በቅርቡ መክፈል ይጀምራል ተብሎ በብዙዎች ዘንድ እየተጠበቀ ያለውና Bitcoin የተባለውን መገበያያ ይገዳደራል የተባለው notcoin የቴሌግራም bot ይህ ነው። ስንት Coin ሰራችሁ? እውን ይከፍላል ብላችሁ ታስባላችሁ? ቦቱ አሁን ላይ ታብ በማድረግ ብቻ ለተጠቃሚዎች coin እያጠራቀመ ይገኛል። ለመጠቀም 👇 https://t.me/notcoin_bot?start=r_573809_33060966 ከዚያም Start ማለትና የወርቅ ሳንቲሟን ታፕ ታፕ በማድረግ coin ማጠራቀም ይቻላል። ምንም እንኳ ብዙዎች በቅርቡ እንደ ቢትኮይን መገበያያ ይሆናል ቢሉም በዚያው ልክ ደግሞ ተቃራኒውን የሚያነሱ አልጠፉም። በተመሳሳይ ደግሞ ለማንኛውም በሚል ቦቱን አስጀምረው ከ1,000,000 በላይ coin ያጠራቀሙም ብቅ እያሉ ነው። ሩሲያውያን የቦቱ ባለቤቶችም በቅርቡ ጠብቁን ብለዋል። በቅርቡ እናያለን
Show all...
👍 24 12🔥 6
https://t.me/notcoin_bot?start=r_573809_33060966 🎁 +2.5k Notcoin as a first-time gift 🎁🎁🎁 +50k Notcoin if you have Telegram Premium @PremiumBot
Show all...
👍 2
የእርዳታ ተማጽኖ ዲያቆን ሱራፌል ገረመው መኮንን የ24 ዓመት ወጣት ሲሆን፤ የግራፊክስ ባለሙያ ነው። እንዲሁም በረጲ መካነ ጎልጎታ መድኃኔዓለም ቤተ ክርስቲያን በድቁና አገልጋይ ነው። ባለፉት ስድስት ወራት በገጠመው ከባድ የጉበት ህመም ምክንያት በተለያዩ ሆስፒታሎች የህክምና ክትትል ሲያደርግ ቢቆይም፤ ህመሙ ከፍተኛ ደረጃ ላይ በመድረሱ አስቸኳይ የጉበት ንቅለ ተከላ ማድረግ እንደሚገባው የጥቁር አንበሳ ስፔሻላይዝድ ሆስፒታል የህክምና ቦርድ ወስኗል። የጉበት ንቅለ ተከላ ህክምናው በሀገር ውስጥ የማይሰጥ ሲሆን፤ በውጭ ሀገር ህክምናውን ለማግኘት እስከ ስድስት ሚሊየን ብር እንደሚያስፈልግ ተጠይቋል። ይህ ወጪ ከቤተሰብ አቅም በላይ በመሆኑ የወገኖቻችንን ድጋፍ መጠየቅ ግድ ብሎናል። በመሆኑም በወጣት ሱራፌል ገረመው የህክምና ድጋፍ አስተባባሪዎች፤ መሰረት ፀጋዬ፣ አለልኝ ዋለ እና ሎንያስ ገዛኸኝ ስም በጋራ በተከፈቱ አካውንቶች፤ 1000610015585 የኢትዮጵያ ንግድ ባንክ 2957769765811 ዳሸን ባንክ 177682853 አቢሲኒያ ባንክ የተቻላችሁን ወገናዊ ድጋፍ እንድታደርጉልን እንጠይቃለን። ለተጨማሪ መረጃ +251947328673 ኤልሳቤጥ ገረመው +251946727171 ሎንያስ ገዛኸኝ
Show all...
😢 32👍 21👏 3
#Update የ2016 ዓ.ም የ12ኛ ክፍል ብሔራዊ ፈተና በሰኔ ወር እንደሚሰጥ የትምህርት ምዘናና ፈተናዎች አገልግሎት አሳውቋል። በዚህ ዓመት የሚሰጠውን የ12ኛ ክፍል ሀገር አቀፍ ፈተና ለመውሰድ ከ670 ሺህ በላይ ተማሪዎች ምዝገባ ማድረጋቸውን የአገልግሎቱ ዋና ዳይሬክተር እሸቱ ከበደ (ዶ/ር) በቅርቡ መግለፃቸው ይታወሳል፡፡ የፀጥታ ችግር ካለባቸው አካባቢዎች በስተቀር በአብዛኛው የአገሪቱ አካባቢዎች የተማሪዎች ምዝገባ መጠናቀቁም ተገልጿል። የፈተናው ሕትመት በቀጣይ ቀናት እንደሚጀመር ለኢሳት የገለፁት ዋና ዳይሬክተሩ፤ የ2016 ዓ.ም የ12ኛ ክፍል መልቀቂያ ፈተና በሰኔ ወር እንደሚሰጥም አረጋግጠዋል፡፡ ለ3ኛ ጊዜ በዩኒቨርሲቲዎች ውስጥ የሚሰጠው ብሔራዊ ፈተናው፤ ዘንድሮ ለተፈጥሮ ሳይንስ እና ማኅበራዊ ሳይንስ የትምህርት መስኮች ለእያንዳንዳቸው በስድስት የትምህርት አይነቶች እንዲሰጥ ትምህርት ሚኒስቴር መወሰኑ አይዘነጋም፡፡ ለጥቆማ 👉 @atc_newsbot ➡️ https://t.me/atc_news
Show all...
👍 20 5 2👏 2
👉ለመሆኑ የተማሪዎቹ ጉዳይ ከሕግ አንጻር እንዴት ይታያል❓ በጅማ ዩኒቨርሲቲ የሕግ መምህር የሆኑት ሃብታሙ ለገሰ የማይገባቸውን ገንዘብ ወጪ ያደረጉት ግለሰቦች በወንጀል እንደሚጠየቁ ይናገራሉ። የሕግ መምህሩ፤ “የሲስተም ችግሩን መሠረት በማድረግ ለራስ ወይም ለሌሎች የማይገባን ጥቅም ለማግኘት የተፈጸመው ተግባር የኮምፒዩር ወንጀልን ለመደንገግ በወጣ አዋጅ ሊታይ የሚችል የወንጀል ድርጊት ነው” ይላሉ። ንግድ ባንክ ካጋጠመው ክስተት ጋር በተያያዘ የተፈጸመው ተግባር በዚህ የኮምፒዩር ወንጀልን ለመደንገግ በወጣው አዋጅ ሊታይ አይችልም ቢባል እንኳ ጉዳዩ በመደበኛው የስርቆት ወንጀል ሊዳኝ እንደሚችል ሃብታሙ ይናገራሉ። የሕግ መምህሩ እንደሚሉት የራሳቸው ያልሆነን ገንዘብ ያወጡ ተማሪዎች በ3 ዓመት የቀላል እስራት እና ከ30ሺህ ብር ባልበለጠ የገንዘብ ቅጣት ሊቀጡ ይችላሉ ይላሉ። “ወንጀሉን የተፈጸመበትን ሁኔታ ከግምት በማስገባት ብዙ ርቀት ሄደው ብዙ ገንዘብ የወሰዱ ግለሰቦች ቅጣት ከዚህም በላይ ከባድ ቅጣት ሊጠብቃቸው ይችላል” ከእውቅናቸው ውጪ ገንዘብ ገቢ የተደረገላቸውም ግለሰቦች ቢሆኑ የራሳቸው ያልሆነን ገንዘብ ወይም የወንጀል ድርጊት ውጤት የሆነን ገንዘብ ይዞ በማቆየት በወንጀል ተጠያቂ እንደሚሆኑ ጨምረው አስረድተዋል። የንግድ ባንክ የሲስተም ችግርን እንደ መልካም አጋጣሚ ተጠቅመው ገንዘብ የወሰዱ ተማሪዎች የማይገባቸውን ገንዘብ በአስቸኳይ ተመላሽ እንዲያደርጉ አንዳንድ ዩኒቨርሲቲዎች ማስጠንቀቂያ አዘል ማስታወቂያዎችን ማውጣታቸው ይታወሳል። የሕግ መምህሩ ግን ዩኒቨርሲቲዎች ይህን የወንጀል ጉዳይ የመመልከት ሥልጣን የላቸውም ይላሉ። “ዩኒቨርሲቲዎች መመልከት የሚችሉት የባሕሪ ወይም የዲስፕሊን ግድፈቶችን እንጂ የወንጀል ጉዳዮችን ማየት አይቻላቸውም። ሊያደርጉ የሚችሉት ከሚመለከተው አካል ጋር ትብብር ማድረግ ነው” ይላሉ። ምንም እንኳ ጥሬ ገንዘብን በዩኒቨርሲቲው ቅጥር ጊቢዎች ውስጥ ከሚገኙ ገንዘብ መክፈያ ማሽኖች (ኤቲኤም) ወጪ ቢያደርጉም ተማሪዎች ያለ አግባብ የተጠቀሙት የንግድ ባንክ ሥርዓትን እንጂ የኤቲኤም ማሽኑን አይደለም ይላሉ። [ዘገባው የቢቢሲ አማርኛ ነው] @NATIONALEXAMSRESULT
Show all...
👍 22🤪 7 4😢 2
ሁለት ብልት እና ሁለት ማህፀን ያላት ሴት የ25 ዓመቷ ብሪታናዊት አኒ ሻርሎት ከቢልየን ሰዎች መሀል እንኳን የመከሰት እድሉ ጠባብ በሆነው ዲዴልፊስ ተብሎ በሚጠራው ወጣ ያለ የመራቢያ አካል አቀማመጥ የተጠቃች ሲሆን በዚህም ምክንያት ሁለት ብልት እና ሁለት ማህፀን እንዳላት ተናግራለች። ሁለት የተለያያ የወር አበባ ሂደት በየወሩ እንደምታስታናግድ ገልፃ ብዙዎችን በጣም ያስገረመው ግን እራሴን እንደ ሁለት ስለምቆጥር ሁለት የወንድ ጓደኞች አሉኝ ማለቷ ነው ሲል ዘ ሰን ሰሞኑ አስነብቧል።
Show all...
😁 56👍 26🤔 18 16😎 5😱 4🤨 3🥰 2👎 1
በዘንድሮ ዓመት የ12ኛ ክፍል ሀገር አቀፍ ፈተናን ለመውሰድ ከ670 ሺህ በላይ የተማሪዎች ምዝገባ ተካሂዷል በዘንድሮ ዓመት የ12ኛ ክፍል ሀገር አቀፍ ፈተናን ለመውሰድ ከ670 ሺህ በላይ የተማሪዎች ምዝገባ መካሄዱን የትምህርት ምዘናና ፈተናዎች አገልግሎት ገለጸ። የተቋሙ ዋና ዳይሬክተር እሸቱ ከበደ(ዶ/ር) ለኢዜአ እንደገለጹት፤ ለዘንድሮው ሀገር አቀፍ የ12ኛ ክፍል መልቀቂያ ፈተና የተሳካ ለማድረግ ዝግጅት እየተደረገ ነው። ይህንንም ተከትሎ ተማሪዎች የሚፈተኗቸውን የትምህርት ዓይነቶች አውቀው ዝግጅት እንዲያደርጉ ከባለድርሻ አካላት ጋር በመተባበር መከናወኑን አንስተዋል። ተማሪዎች በሥነ-ልቦና እራሳቸውን እንዲያዘጋጁ የተለያዩ ተግባራት መከናወናቸውንም ጠቅሰዋል። ለሀገር አቀፉ የ12ኛ ክፍል ፈተና የሚቀመጡ የተፈታኝ ተማሪዎች ምዝገባ ከየካቲት 3 እስከ የካቲት 30/2016 ዓ.ም እንደሚያከናውን ተቋሙ መግለጹ ይታወሳል። ይህንንም ተከትሎ ተቋሙ የፀጥታ ችግር ካለባቸው አንዳንድ አካባቢዎች በስተቀር በአብዛኛው ሀገሪቱ አካባቢዎች የተማሪዎች ምዝገባ ተካሂዶ መጠናቀቁን ጠቁመዋል። በዚህም እስካሁን ከ670 ሺህ በላይ ተማሪዎች ፈተናውን ለመውሰድ መመዝገባቸውን ገልፀዋል። የተቀሩት የፀጥታ ችግር ባለባቸው አካባቢዎች የሚገኙ ተፈታኝ ተማሪዎች ምዝገባ ደግሞ በዚህ ሣምንት እንደሚከናወን ነው ያረጋገጡት። የፈተና ዝግጅት ሥራው የሀገሪቱን ሥርዓተ ትምህርት የተከተለና ተማሪዎቹን በአግባቡ መመዘን በሚያስችል መልኩ መዘጋጀቱን ጠቅሰዋል። የፈተናው ዝግጅት እየተገባደደ መሆኑን አንስተው በቀጣይ የፈተናው ሕትመት እንደሚጀመርም ገልፀዋል። የዘንድሮ የ12ኛ ክፍል ሀገር አቀፍ መልቀቂያ ፈተና የመስጫ ሰሌዳ ወደፊት ይፋ እንደሚሆንም ጠቁመዋል። @EthiopianEducationalTelevision
Show all...
👍 29👎 5😁 3
🤣 60👍 24😁 19 7😢 5😐 3👏 1
ማስጠንቀቂያው በተለያዩ ጊቢዎች ቀጥሏል 😁ትናንትና ማታ ከንግድ ባንክ የሌላችሁን ብር ለወሰዳችሁ ተማሪዎች በሙሉ😁 AASTU የተጣሩ ተማሪ ነክ መረጃዎችን ለማግኘት ቻናላችንን ይቀላቀሉን @NATIONALEXAMSRESULT
Show all...
😁 32👍 20 3🤨 2👎 1
ትናንትና ማታ ከንግድ ባንክ የሌላችሁን ብር ለወሰዳችሁ ተማሪዎች በሙሉ😁 የተጣሩ ተማሪ ነክ መረጃዎችን ለማግኘት ቻናላችንን ይቀላቀሉን @NATIONALEXAMSRESULT
Show all...
😁 47👍 12 1
👍 36 8👎 3🔥 2👏 1
#repost የመውጫ ፈተና ከረቡዕ ጀምሮ መሰጠት ይጀምራል። በዚህ ፈተና ወቅት ከተማሪዎች እና ከፈታኞች ምን እጠበቃል ? [ ከተፈታኞች የሚጠበቅ ] - ተፈታኞች ወደ መፈተኛ ክፍላቸው ሲመጡ ማንኛውም አይነት ስልክ፣ ስማርት ሰዓት ፣ ታብሌት ፣ ላፕቶፕና ... ወዘተ ተመሳሳይ ኤክትሮኒክ ቁሳቁስ መያዝ በፍፁም የተከለከለ ነው።  (ይዞ የተገኘ ፈተናው /ውጤቱ ተሰርዞበት በቀጣይ ጊዜ እንዲቀመጥ ይደርጋል) - ፈተና ከመጀመሩ ከ30 ደቂቃ በፊት መፈተኛ ክፍል መገኘት አለባቸው። - ተፈታኞች ለፈተና ሲመጡ ID መያዝ ያለባቸው ሲሆን User Name እና Password lower-case and upper-case ፊደላትን ለይተው በጥንቃቄ መያዝ አለባቸው። - ተፈታኞች ፈተና ከተጀመረ በኃላ ከ30 ደቂቃ በፊት ከፈተናው ክፍል መውጣት የለባቸውም። - ተፈታኞች ፤ ፈተናውን የሚያስፈትኑ መምህራን በሚያሳዩት ቦታ ብቻ መቀመጥ አለባቸው። - ሁሉም ተፈታኝ እንዲቀመጥ የተመደበበት የራሱ ኮምፒውተር ላይ ብቻ ተቀምጦ መክፈትና መጠቀም አለበት። - በፈተና ክፍል ውስጥ መነጋገርም ሆነ ከቦታ ቦታ መዘዋወር በፍፁም የተከለከለ ነው። እንዲሁም ማንኛውም ተፈታኝ ከጎኑ ያለውን ተማሪ ኮምፒውተር በፍፁም ማየት የለበትም። - ምንም ዓይነት ወረቀት ወደ መፈተኛ ክፍል ይዞ መምጣት አይቻልም። - ተፈታኞች በምንም አይነት ሁኔታ መኮርጅም ሆነ ማስኮርጅ ተግባር ላይ ቢሳተፉ እርምጃ ይወሰድባቸዋል። - ሁሉም ተፈታኝ ተማሪዎች ለፈተናው ፈታኝ መምህራን እና ለአስተባባሪዎች መታዘዝ ያለባቸው ሲሆን የፈተናው ደንብና ስርዓት ተገዢ መሆን ይጠበቅባቸዋል። NB. ሁሉም ተፈታኞች ወደ ፈተና መፈተኛ ክፍል ተፈትሸው እንዲገቡ የሚደረግ ሲሆን ማንኛውም ተፈታኝ ከፀጥታ ኃይሉ ጋር በፍተሻ ወቅት ይሁን ሥርዓት ለማስያዝ በሚደረግ እንቅስቃሴ እንቅፋት ሆኖ ከተገኘ ከመፈተኛ አከባቢ እንዲገለል ተደርጎ በቀጣዩ የመውጫ ፈተና መስጫ ወቅት እንዲቀመጥ ይፈቀድለታል። [ ከፈታኝ መምህራን የሚጠበቅ ] - የተፈታኝ ተማሪዎችን ID በአግባቡ በማረጋገጥ ወደ ክፍል እንዲገቡ ማደረግ ይጠበቅባቸዋል። - ተፈታኝ ተማሪዎችን በሥም ዝርዝራቸው መሠረት ማስቀመጥ ይኖርባቸዋል። - ፈታኝ መምራህን የተፈታኝ ተማሪዎችን አቴንዳንሰ ይወስዳሉ ፤ ተማሪዎችን ፊርማ ያስፈርማሉ። - በፈተና ክፍል ውስጥ ደምጽ እንዳይሰማ፣ ተማሪዎች ከቦታ ቦታ እንዳይዘዋወሩ ተገቢውን ቁጥጥር ማድረግ አለባቸው። - የፈተናው አጠቃለይ ሂደት በትኩረት መከታተል አለባቸው። - በህመም ምክንያት ተማሪዎች ከመተኛ ክፍል መውጣት ቢፈልጉ ከሱፐርቨዘር ጋር በመነጋገር አስፈላጊውን እርዳታ ያደርጋሉ። - ተማሪዎች በጎናቸው ያለውን ሌላ ኮምፒውተር እንዳይመለከቱ መቆጣጠር አለባቸው። - ተማሪዎች ፈተናው ከተጀመረ ከ30 ደቂቃ በፊት እንዳይወጡ መቆጣጠር ይጠበቅባቸዋል። - ሲኮርጅ ወይም ሲያስኮርጅ የተገኘ ማንኛውም ተማሪ ከመፈተኛ ክፍል እንዲወጣ ማድረግ ይጠበቅባቸዋል። - ፈተናው ከጀመረ ከ15 ደቂቃ በኃላ የሚመጣ ተማሪ እንዲገባ ማድረግ የላባቸውም። - የፈተና አፈጻጸም ሪፖርት ለሱፐርቨዘር ማቅረብ ይጠብቅባቸዋል። ቲክቫህ ኢትዮጵያ መረጃውን ከከፍተኛ ትምህርት ተቋማት ነው የሰበሰበው። ለመላው ተፈታኞች መልካም ፈተና ይሆን ዘንድ ቲክቫህ ኢትዮጵያ ይመኛል ! (መልዕክቱ በባለፈው ዓመት የፈተና ወቅት የተዘጋጀ እና በቲክቫህ ዩኒቨርሲቲ ላይ የተለጠፈ ነው) የተጣሩ ተማሪ ነክ መረጃዎችን ለማግኘት ቻናላችንን ይቀላቀሉን @NATIONALEXAMSRESULT Click here for advertisement @studentsnewsadv35bot
Show all...
👍 47 13
#repost የመውጫ ፈተና ከረቡዕ ጀምሮ መሰጠት ይጀምራል። በዚህ ፈተና ወቅት ከተማሪዎች እና ከፈታኞች ምን እጠበቃል ? [ ከተፈታኞች የሚጠበቅ ] - ተፈታኞች ወደ መፈተኛ ክፍላቸው ሲመጡ ማንኛውም አይነት ስልክ፣ ስማርት ሰዓት ፣ ታብሌት ፣ ላፕቶፕና ... ወዘተ ተመሳሳይ ኤክትሮኒክ ቁሳቁስ መያዝ በፍፁም የተከለከለ ነው።  (ይዞ የተገኘ ፈተናው /ውጤቱ ተሰርዞበት በቀጣይ ጊዜ እንዲቀመጥ ይደርጋል) - ፈተና ከመጀመሩ ከ30 ደቂቃ በፊት መፈተኛ ክፍል መገኘት አለባቸው። - ተፈታኞች ለፈተና ሲመጡ ID መያዝ ያለባቸው ሲሆን User Name እና Password lower-case and upper-case ፊደላትን ለይተው በጥንቃቄ መያዝ አለባቸው። - ተፈታኞች ፈተና ከተጀመረ በኃላ ከ30 ደቂቃ በፊት ከፈተናው ክፍል መውጣት የለባቸውም። - ተፈታኞች ፤ ፈተናውን የሚያስፈትኑ መምህራን በሚያሳዩት ቦታ ብቻ መቀመጥ አለባቸው። - ሁሉም ተፈታኝ እንዲቀመጥ የተመደበበት የራሱ ኮምፒውተር ላይ ብቻ ተቀምጦ መክፈትና መጠቀም አለበት። - በፈተና ክፍል ውስጥ መነጋገርም ሆነ ከቦታ ቦታ መዘዋወር በፍፁም የተከለከለ ነው። እንዲሁም ማንኛውም ተፈታኝ ከጎኑ ያለውን ተማሪ ኮምፒውተር በፍፁም ማየት የለበትም። - ምንም ዓይነት ወረቀት ወደ መፈተኛ ክፍል ይዞ መምጣት አይቻልም። - ተፈታኞች በምንም አይነት ሁኔታ መኮርጅም ሆነ ማስኮርጅ ተግባር ላይ ቢሳተፉ እርምጃ ይወሰድባቸዋል። - ሁሉም ተፈታኝ ተማሪዎች ለፈተናው ፈታኝ መምህራን እና ለአስተባባሪዎች መታዘዝ ያለባቸው ሲሆን የፈተናው ደንብና ስርዓት ተገዢ መሆን ይጠበቅባቸዋል። NB. ሁሉም ተፈታኞች ወደ ፈተና መፈተኛ ክፍል ተፈትሸው እንዲገቡ የሚደረግ ሲሆን ማንኛውም ተፈታኝ ከፀጥታ ኃይሉ ጋር በፍተሻ ወቅት ይሁን ሥርዓት ለማስያዝ በሚደረግ እንቅስቃሴ እንቅፋት ሆኖ ከተገኘ ከመፈተኛ አከባቢ እንዲገለል ተደርጎ በቀጣዩ የመውጫ ፈተና መስጫ ወቅት እንዲቀመጥ ይፈቀድለታል። [ ከፈታኝ መምህራን የሚጠበቅ ] - የተፈታኝ ተማሪዎችን ID በአግባቡ በማረጋገጥ ወደ ክፍል እንዲገቡ ማደረግ ይጠበቅባቸዋል። - ተፈታኝ ተማሪዎችን በሥም ዝርዝራቸው መሠረት ማስቀመጥ ይኖርባቸዋል። - ፈታኝ መምራህን የተፈታኝ ተማሪዎችን አቴንዳንሰ ይወስዳሉ ፤ ተማሪዎችን ፊርማ ያስፈርማሉ። - በፈተና ክፍል ውስጥ ደምጽ እንዳይሰማ፣ ተማሪዎች ከቦታ ቦታ እንዳይዘዋወሩ ተገቢውን ቁጥጥር ማድረግ አለባቸው። - የፈተናው አጠቃለይ ሂደት በትኩረት መከታተል አለባቸው። - በህመም ምክንያት ተማሪዎች ከመተኛ ክፍል መውጣት ቢፈልጉ ከሱፐርቨዘር ጋር በመነጋገር አስፈላጊውን እርዳታ ያደርጋሉ። - ተማሪዎች በጎናቸው ያለውን ሌላ ኮምፒውተር እንዳይመለከቱ መቆጣጠር አለባቸው። - ተማሪዎች ፈተናው ከተጀመረ ከ30 ደቂቃ በፊት እንዳይወጡ መቆጣጠር ይጠበቅባቸዋል። - ሲኮርጅ ወይም ሲያስኮርጅ የተገኘ ማንኛውም ተማሪ ከመፈተኛ ክፍል እንዲወጣ ማድረግ ይጠበቅባቸዋል። - ፈተናው ከጀመረ ከ15 ደቂቃ በኃላ የሚመጣ ተማሪ እንዲገባ ማድረግ የላባቸውም። - የፈተና አፈጻጸም ሪፖርት ለሱፐርቨዘር ማቅረብ ይጠብቅባቸዋል። ቲክቫህ ኢትዮጵያ መረጃውን ከከፍተኛ ትምህርት ተቋማት ነው የሰበሰበው። ለመላው ተፈታኞች መልካም ፈተና ይሆን ዘንድ ቲክቫህ ኢትዮጵያ ይመኛል ! (መልዕክቱ በባለፈው ዓመት የፈተና ወቅት የተዘጋጀ እና በቲክቫህ ዩኒቨርሲቲ ላይ የተለጠፈ ነው) @tikvahuniversity
Show all...
👍 4
#ExitExam የ2016 ዓ/ም የመውጫ ፈተና ከረቡዕ የካቲት 6 ጀምሮ መሰጠት ይጀምራል። ቲክቫህ ፤ ከዩኒቨርሲቲዎች ያገኘው የተሻሻለ የፈተናው መርሀ ግብር ከላይ ባለው ፋይል አያይዞታል። መርሀ ግብሩ እንደሚያሳየው ከሆነ በመጀመሪያው የፈተና ቀን የጤና ተማሪዎች ፈታናቸውን ይወስዳሉ። @tikvahuniversity
Show all...
👍 11 6👎 1
የሁለተኛ ወሰነ ትምህርት የካቲት 4/2016 ዓ.ም ይጀምራል፡፡ (ቀን ጥር 30/2016 ዓ.ም) በአዲስ አበባ ከተማ አስተዳደር የሁለተኛ ወሰነ ትምህርት የካቲት 4/2016 ዓ.ም የሚጀምር መሆኑን እናሳውቃለን፡፡ የተጣሩ ተማሪ ነክ መረጃዎችን ለማግኘት ቻናላችንን ይቀላቀሉን @NATIONALEXAMSRESULT Click here for advertisement @studentsnewsadv35bot
Show all...
👍 23😢 6👎 5 4
የሀዋሳ ዩኒቨርሲቲ ምርቁ የሆኑት ዶ/ር መቅደስ ዳባ የጤና ሚኒስትር ሆነው ተሹመዋል። ዶ/ር መቅደስ ከነርሰሪ እስከ 12ኛ ክፍል በአዲስ አበባ ምስካየ ኅዙናን መድኃኔዓለም ገዳም ትምህርት ቤት ተምረዋል። የመጀመሪያ ዲግሪ የህክምና ትምህርታቸውን በሀዋሳ ዩኒቨርሲቲ የተከታተሉ ሲሆን የማህጸንና ጽንስ ስፔሻሊቲ ትምህርታቸውን በአዲስ አበባ ዩኒቨርሲቲ ጥቁር አንበሳ ስፔሻላይዝድ ሆስፒታል ሰርተዋል። በሀዋሳ ዩኒቨርሲቲ ረዳት ፕሮፌሰር ሆነው በማስተማር እንዲሁም በዩኒቨርሲቲው የህክምና ትምህርት ክፍል ኃላፊ ሆነው አገልግለዋል፡፡ ዶ/ር መቅደስ በቅዱስ ጳውሎስ ሆስፒታል በጽንስና ማህጸን ትምህርት ክፍል ውስጥ የሠሩ ሲሆን የኢትዮጵያ የጽንስና ማህጸን ሐኪሞች ማህበር ፕሬዝዳንት ሆነውም ሠርተዋል፡፡ ዶ/ር መቅደስ ዳባ በተለያዩ ዓለም አቀፍ ድርጅቶች ውስጥ በኃላፊነት ያገለገሉ ሲሆን ላለፉት 18 ወራት በዓለም ጤና ድርጅት ዋና መ/ቤት ከፍተኛ አማካሪ በመሆን አገልግለዋል።
Show all...
👍 32👏 6 4
#Update የ2016 ዓ.ም አጋማሽ ዓመት የመውጫ ፈተና የሚሰጥበት ጊዜ ተራዝሟል። የመውጫ ፈተናው ከጥር 27 እስከ የካቲት 01/2016 ዓ.ም ይሰጣል ተብሎ እንደነበር አይዘነጋም። ትምህርት ሚኒስቴር አዲስ ይፋ ባደረገው መርሐግብር ፈተናው ከየካቲት 06 እስከ 09/2016 ዓ.ም እንደሚሰጥ ታውቋል። ለአዲስ ተፈታኞች ሞዴል ፈተና ከጥር 27 እስከ 30/2016 ዓ.ም እንደሚሰጥ ቲክቫህ ከትምህርት ሚኒስቴር ያገኘው መረጃ ያሳያል። የተፈታኞች ዝርዝር ለከፍተኛ ትምህርት ተቋማቱ በቀጣይ ቀናት እንደሚላክም ተገልጿል። HU_GC https://t.me/+vajm7ZnKWQk3OGFk
Show all...
👍 45 10
🎉Good News for Ethiopian Undergraduate Program Students ! Study in USA! 🇺🇸 ⭐️ከፍተኛ ትምህርቶን በአሜሪካ ሀገር እየተከታተሉ የሚሰሩበት ትልቅ ዕድል ! ✅ No Prepayment ! ✨ Bachelor Degree ✈️ ⭐Fast ProcessQuality Service High Visa Ratio Limited Spot ! Take your spot early live your dream ! 🟡🟡Contact us : 🔵 @Gossa07 ☎️ +251935343325 / +393444355194 ✅ ቴሌግራም ገፅዓችንን መቀላቀል እንዳይረሱ 👇👇👇: @Ethiogenuine1 @Ethiogenuine1 📍 Address : Addis Ababa, 22, Tsega Business Center, 7th Floor, Office No - H04 . 🌐 Www.Ethio-Genuine-Consultancy.com
Show all...
👍 8
መቱ ዩኒቨርሲቲ ተወካይ ፕሬዝዳንት ተመድቦለታል። የዩኒቨርሲቲው የአካዳሚክ፣ ምርምር፣ ቴክኖሎጂ ሽግግርና ማህበረሰብ አገልግሎት ምክትል ፕሬዝዳንት የሆኑት በድሉ ተካ (ዶ/ር) ከጥር 20 ቀን 2016 ዓ.ም ጀምሮ ከያዙት ኃላፊነት በተጨማሪ የመቱ ዩኒቨርሲቲ ተወካይ ፕሬዝዳንት ሆነው እንዲሠሩ በትምህርት ሚኒስትሩ ብርሃኑ ነጋ (ፕ/ር) መመደባቸው ታውቋል። ዩኒቨርሲቲውን ላለፉት አምስት ዓመታት በፕሬዝዳንትነት ሲያገለግሉ የቆዩት እንደገና አበበ (ዶ/ር) በፌደራል ደረጃ ለአመራርነት መመረጣቸውን ከዩኒቨርሲቲው የተገኘ መረጃ ያሳያል። የተጣሩ ተማሪ ነክ መረጃዎችን ለማግኘት ቻናላችንን ይቀላቀሉን @NATIONALEXAMSRESULT Click here for advertisement @studentsnewsadv35bot
Show all...
👍 10 2👎 1
ለከፍተኛ የትምህርት ተቋማት ተማሪዎች የሬሚዲያል ፈተና መዘጋጀቱ ተማሪዎቹን ሊያዘናጋ እንደሚችል ተገለጸ። የዩኒቨርስቲ መግቢያ ፈታናን ማለፍ ላልቻሉ ተማሪዎች በዩኒቨርስቲዎች ውስጥ የሬሚዲያል ፈተና መዘጋጀቱ ተማሪዎች አማራጭ እንዳላቸው እንዲያስቡ እንደሚያደርጋቸው እና እንደሚያዘናጋቸው የትምህርት ባለሙያዎች ለመናኸሪያ ሬዲዮ አስታውቀዋል፡፡ የ12ኛ ክፍል መልቀቂያ ፈታናን ወስደው ወደ ከፍተኛ የትምህርት ተቋማት መግቢያ ውጤት ማምጣት ላልቻሉ ተማሪዎች በዩንቨርስቲዎቹ ውስጥ የሬሚዲያል ፈተና መዘጋጀቱ ተማሪዎቹን እንደሚያዘናጋቸው የትምህርት ባለሙያው አቶ ቢኒያም ገ/እየሱስ ተናግረዋል፡፡ ሌላኛው የትምህርት ባለሙያ ዶ/ር አለማየሁ ከበደ የአቶ ቢንያምን ሃሳብ በማጠናከር ተማሪዎቹ አሁን ላይ #ባናልፍም ሬሚዲያል እንወስዳለን በሚል ተስፋ ትምህርታቸው ላይ ትኩረት አያደርጉም ብለዋል፡፡ በድጋሚ ለመፈተን በዩንቨርስቲዎች ውስጥ የሚቆዩት አንድ አመት ቢሆንም መንግስትን ላልተገባ ወጪ የሚዳርግ በመሆኑ ትኩረት ተደርጎበት ከስር ከመሰረቱ ሊሰራ እንደሚገባ ባለሞያዎቹ አመላክተዋል፡፡ የተጣሩ ተማሪ ነክ መረጃዎችን ለማግኘት ቻናላችንን ይቀላቀሉን @NATIONALEXAMSRESULT Click here for advertisement @studentsnewsadv35bot
Show all...
👍 9 2
የሀዋሳ ዩኒቨርሲቲ ህከምናና ጤና ሳይንስ ኮሌጅ ኮምፐሬሄንሲቭ ስፔሻላይዝድ ሆስፒታል ለተለያዩ የትምህርት ከፍሎች በህከምና ሙያና ለሌሎች ትምህርት ከፍሎች መምህራንን ምስሉ ላይ ለተዘረዘሩት ከፍት የስራ ቦታ ዝቅተኛ ተፈላጊ ችሎታ የሚያሟሉ ስራ ፈላጊዎችን አወዳድሮ ለመቅጠር ይፈልጋል። ፨ ለተዘረዘሩ የሥራ መደቦች የምታሟሉ የትምህርት ማስረችሁን ይዛችሁ በመቅረብ ይህ ማስታወቂያ ከወጣበት ቀን ጀምሮ ባሉት 10 ተከታታይ የስራ ቀናት ውስጥ የኮሌጁ ሰው ሀብት አስተዳደርና ልማት ቡድን በአካል በመቅረብ መመዝገብ የምትችሉ መሆኑን እንገልፃለን። ማሳሰቢያ :- ተመዝጋቢዎች የትምህርትና የስራ ልምድ ማስረጃዎቻችሁን ከማይመለስ ፎቶ ኮፒ ጋር አብሮ ማቅረብ ይኖርባቸዋል፤ የተሰረዙ ወይንም የተደለዙ ማስረጃዎች ተቀባይነት የላቸውም። 1. ለሥራ መደቡ የተጠየቀው ተፈላጊ ችሎታ ለሥራ መደቡ ተመሳሳይ መሆን አለበት። 2. የፈተና ጊዜ በሀዋሳ ዩኒቨርሲቲ ዩኒቨርሲቲ ህክምናና ጤና ሳይንስ ኮሌጅና በሀዋሳ ዩኒቨርሲቲ ዩኒቨርሲቲ ግብርና ኮሌጅ ባሉ የውስጥ ማስታወቂያ ሰሌዳዎች ይገለፃል። 3. የስራ ቦታ ሀዋሳ ዩኒቨርሲቲ ህክምናና ጤና ሳይንስ ኮሌጅ። የተጣሩ ተማሪ ነክ መረጃዎችን ለማግኘት ቻናላችንን ይቀላቀሉን @NATIONALEXAMSRESULT Click here for advertisement @studentsnewsadv35bot
Show all...
👍 7 2👏 2
#ወለጋ_ዩኒቨርሲቲ በወለጋ ዩኒቨርሲቲ ነቀምት ካምፓስ ከትላንት ጀምሮ የመማር ማስተማር ሂደት ሙሉ ለሙሉ መቋረጡን ዋዜማ ራዲዮ ከምንጮቼ አረጋግጫልምሁ ብላለች። ዩኒቨርሲቲው ሦስት ካምፓሶች ያሉት ሲኾን፣ ከዋናው ግቢ ነቀምት ካምፓስ በስተቀር በሻምቡና ጊምቢ ካምፓሶች መደበኛው የመማር ማስተማር ሂደት እየተካሄደ እንደኾነና በነቀምት ካምፓስ ግን የመማር ማስተማር ሂደቱ መቋረጡን ዘግባለች። የመማር ማስተማር ሂደቱ የተቋረጠው፣ ሰሞኑን የኦሮሞ ነጻነት ሠራዊት በመላው ኦሮሚያ ጠርቶታል የተባለውን የተሽከርካሪዎች እንቅስቃሴ የማስቆም አድማን ተከትሎ ተማሪዎች አንማርም ብለው በማመጻቸው እንደኾነም ዋዜማ ጨምራ ዘግባለች። የተጣሩ ተማሪ ነክ መረጃዎችን ለማግኘት ቻናላችንን ይቀላቀሉን @NATIONALEXAMSRESULT Click here for advertisement @studentsnewsadv35bot
Show all...
👍 11
እስከ የካቲት 30/2016 ዓ.ም በሶፍት እና በሃርድ ኮፒ እንዲልኩ የትምህርትና ስልጠና ባለሥልጣን ሁሉም የግል ከፍተኛ ትምህርት የተማሪዎቻቸውን ዝርዝር መረጃ እንዲልኩ ጠይቋል፡፡ ፈቃድ በተሰጣቸው የትምህርት መስኮች በ2016 ዓ.ም ተመዝግብው እየተማሩ ያሉ ተማሪዎችን ዝርዝር መረጃ እና በ2015 ዓ.ም የተመረቁ ተማሪዎች (የመውጫ ፈተና ያለፉ የመጀመሪያ ዲግሪ ተመራቂዎች) ዝርዝር መረጃን እስከ የካቲት 30/2016 ዓ.ም በሶፍት እና በሃርድ ኮፒ እንዲልኩ ባለሥልጣኑ አሳስቧል፡፡ ይህም የትምህርት ጥራትና አግባብነት ለማስጠብቅ እንዲሁም የተመረቁ ተማሪዎች መጉላላት እንዳይገጥማቸው ባለሥልጣኑ ለሚያከናውናቸው ተግባራት አስፈላጊ መሆኑ ተገልጿል፡፡ #ETA የተጣሩ ተማሪ ነክ መረጃዎችን ለማግኘት ቻናላችንን ይቀላቀሉን @NATIONALEXAMSRESULT Click here for advertisement @studentsnewsadv35bot
Show all...
👍 13 5👎 1👏 1
🎉Good News for Ethiopian Undergraduate Program Students ! Study in USA! 🇺🇸 ⭐️ከፍተኛ ትምህርቶን በአሜሪካ ሀገር እየተከታተሉ የሚሰሩበት ትልቅ ዕድል ! ✅ No Prepayment ! ✨ Bachelor Degree ✈️ ⭐Fast ProcessQuality Service High Visa Ratio Limited Spot ! Take your spot early live your dream ! 🟡🟡Contact us : 🔵 @Gossa07 ☎️ +251935343325 / +393444355194 ✅ ቴሌግራም ገፅዓችንን መቀላቀል እንዳይረሱ 👇👇👇: @Ethiogenuine1 @Ethiogenuine1 📍 Address : Addis Ababa, 22, Tsega Business Center, 7th Floor, Office No - H04 . 🌐 Www.Ethio-Genuine-Consultancy.com
Show all...
👍 14 3
መቱ ዩኒቨርሲቲ በ2016 ዓ.ም በትምህርት ሚኒስቴር የተመደቡለትን የሪሚዲያል መርሐግብር ተማሪዎች መቀበል ጀምሯል፡፡ ዩኒቨርሲቲው በ2016 ዓ.ም ለሪሚዲያል ፕሮግራም የተመደቡ ተማሪዎች ጥር 20 እና 21/2016 ዓ.ም ሪፖርት እንዲያደርጉ ጥሪ ማስተላልፉ ይታወቃል፡፡ Remedial ትቶሪያል Maths እና Physics መማር የምትፈልጉ በውስጥ አናግሩኝ። @Euads ለ 12ኛ, ለ Remedial እና ለ Freshman ተማሪዎች 🔻  ቻናል👇 https://t.me/+s5S2h_gcBlY0Y2U0               Share share🙏🙏 ለተጨማሪ መረጃ👇👇👇👇 ╔═══════════╗ ♨️ ♦️ @ethiouniversity1  ♨️ ♨️ ♦️ @ethiouniversity1  ♨️ ♨️ ♦️ @ethiouniversity1  ♨️ ╚═══════════╝
Show all...
👍 10👎 2