cookie

We use cookies to improve your browsing experience. By clicking «Accept all», you agree to the use of cookies.

avatar

Fast newes

Fast news about ethiopia

Show more
The country is not specifiedThe language is not specifiedThe category is not specified
Advertising posts
491Subscribers
No data24 hours
No data7 days
No data30 days

Data loading in progress...

Subscriber growth rate

Data loading in progress...

በኢትዮጵያ ለምትገኙ የመንግስትም የግልም ሚዲያዎች እንዳትቀሩ ስንል በቀድሞ የሰራዊታችን አባሎች ስም እንጠይቃለን! #Ethiopia : እንደ ቀልድ እኔና ጏደኞቼ በኢንስታግራም አማካኝነት ጧሪ ቀባሪ ለበአል አስታዋሽ የሌላቸውን ከ150 በላይ የቀድሞ ሰራዊት አባላትን ለአበአል እንኳን አደረሳችሁ ብለን ለማስታወስ እስካሁን በሁለት ቀን ከሀገር ውጪ ከ5 ሺህ ዶላር በላይ ስናሰባስብ በሀገር ውስጥም አርቲስቶች ባለሀብቶች የቻሉትን ሰተውናል እየሰጡም ከሀገር ቤት ነው ማን ም ሰጠ ስማቸውን በዝርዝር እንገልጻለን በዚህ በጎ ተግባር መካፈል መርዳት የምትፈልጉ አርቲስቶች ባለሀብቶች በውስጥ መስመር አናግሩኝ ዝግጅቱን የፊታችን እሁድ ነው የምናደርገው! ገንዘብ የምሰባሰብ ስራው ዛሬም ይቀጥላል
Show all...
ሰበር ዜና‼️ የ3ኛ መብረቅ ኮማንዶ ሻለቃ የግዳጅ ውሎ ‼️ #Ethiopia : የጁንታው ብርጌድ አዛዥ ኮ/ል በህረ ተበጄ እና የሻለቃው ዋና አዛዥ ሻምበል ተክለወይኒ ታረቀኝን ጨምሮ 100 ታጣቂ ማርኳል ቀሪዎቹ በተደረገው ውጊያ ሙሉ በሙሉ ተደምስሰዋል:: 103 ዘመናዊና አዲስ ሞቶሬላ ወታደራዊ መገናኛ ከእና ሙሉ አክሰሰሪና ቅያሪ ባትሪ 01 አይኮም ፤ ቶሪያ ስልክ 01 ፣ አለም አቀፍ ጥሪ ተቀባይ ሳምሰንግ ስልክ 02 ፣ ብሬን 01 ፣ ክላሽ 05 ፣ ማካሮቭ ሽጉጥ 01 ፣ በርካታ ጥይቶችና የህክምና ቁሳቁሶች በቁጥጥር ስር አውሏል::
Show all...
#Ethiopia : Breaking news loading….
Show all...
#Ethiopia : የወያኔን የውሸት ዜና እየሰማችሁ አታደንቁሩን እባካችሁ አንዳንዱ ጦርነት ላይ ያለንም አይመስለውም:: ጁመዓ እና ሀይቅ መስተጋብራቸው የተለየ ነው !!! የገበያ ቀን በመሆኑ ገበያተኛውም ፍፁም ሠላማዊ በሆነ መንገድ የተለመደ ገበያውን እየተገበያየ ነው ። ሀይቅ ምንም የተፈጠረ ነገር የለም! ወደ ተሁለድሬ እና ወረባቦ እየተምዘገዘገ የሚሄደውን ጀት ቤተሰብ ደውላችሁ ጠይቁ:: በተረፈ ህወሓት ተሁለድሬ እና ወረባቦ እየዋጀጀ ነው!
Show all...
መከላከያ ሰራዊቱ ደብረ ዘቢጥን አልፎ ኮኪትን ተቆጣጠረ! የአገር መከላከያ ሰራዊት ደብረ ዘቢጥን አልፎ ኮኪትን ሙሉ ለሙሉ በቁጥጥር ስር ማዋሉን አስታወቀ፡፡ በሰሜን ምዕራብ እዝ የኮር አንድ አዛዥ ብርጋዴል ጄኔራል ብርሀኑ ጥላሁን፤ የአሸባሪው ሕወሓት ቡድን ታጣቂዎች በአውደ ውግያ የሞቱባቸውን ህጻናት አስክሬን እንኳን ሳያነሱ፣ ትጥቅና መሳሪያቸውን ጥለው እየፈረጠጡም "እያሸነፍን ነው" ብለው የትግራይን ሕዝብ እያታለሉ ነው ሲሉ ገልፀዋል፡፡ በደብረ ዘቢጥ ግንባር ያለው የኢትዮጵያ ሠራዊት መልከዓምድሩና የአየር ጸባይ ሳይበግረው ድል እየተቀዳጀ ወደ ፊት እየገሰገሰ ይገኛልም ብለዋል፡፡ በአሁኑ ወቅትም ደብረ ዘቢጥን አልፎ ኮኪትን ሙሉ ለሙሉ በቁጥጥር ስር አውሏል ነው ያሉት፡፡ የሽብር ቡድኑ መሪዎች “እያሸነፍን ነው ካሉ ደብረ ዘቢጥ ሆነው መግለጫ መስጠት በቻሉ ነበር” በማለትም ሕዝቡ በአሸባሪው የሀሰት ወሬ መደናገር እንደሌለበት ስለመጠየቃቸው ኢፕድ ዘግቧል፡፡
Show all...
#Ethiopia : እነሱ ይዋሹ ያውሩ ውሸት ተወልደው ያደጉበት ነው እኛ ጀግኖች ሰራዊቶቻችን ጎን ነን ድል ለሀገሬ ኢትዮጵያ! ኢትዮጵያ ታሸንፋለች‼️
Show all...
አባገዳዎች፣የአገር ሽማግሌዎችና የሃይማኖት አባቶች ማንኛውም የዉጭ ጣልቃ ገብነትና አገር ለማፍረስ የሚደረገዉን ጥምረት እናወግዛለን አሉ። አባገዳዎቹ፣የአገር ሽማግሌዎችና የሃይማኖት አባቶች ይህን ያሉት በወቅታዊ ጉዳይ ላይ በኦሮሞ ባህል ማዕከል ዉይይት እያደረጉ ባሉበት ነዉ። ዉይይቱ በአባገዳዎች፣የአገር ሽማግሌዎችና የሃይማኖት አባቶች ተነሳሽነት ስለአገራችን ያገባናል በማለት የተደረገ መሆኑም ተነግሯል። የዉይይቱ ተሳታፊዎች ማንኛውም የዉጭ ጣልቃ ገብነትና አገር ለማፍረስ የሚደረገዉ ጥምረት እናወግዛለን ብለዋል። ተሳታፊዎቹ በመካከላችን ያለዉን ልዩነቶችን በማጥበብ ስለአገራችን ሉዓላዊነት መታገል አለብን ብለዋል። ከአሸባሪዉ ህወሃት ጋር ጥምረት የፈጠረዉ ሸኔም ኦሮሞን ነፃ ለማዉጣት ሳይሆን ህዝቡን ወደ ወጣበት የባርነት አረንቋ ልመልስ መሆኑን ተናግረዋ። ተሳታፊዎቹ ባለን አቅም ሁሉ ከመከላከያ ጎን በመቆም የአገራችን ሉዓላዊነት እናስከብራለን ብለዋል። በዉይይቱ ላይ የተገኙት በኦሮሚያ ብልፅግና ፓርቲ ጽ/ ቤት የህዝብ ግንኙነት ኃላፊ አቶ ታዬ ደንደኣ አባገዳዎች፣የአገር ሽማግሌዎችና የሃይማኖት አባቶች ብዙ ተከታዮች ስላላቸው ስለአገራቸው መምከር እንዳለባቸው ጠይቀዋል።
Show all...
ሰበር ዜና‼️ #Ethiopia : ጀግናው የአየር ሀይላችን ዘረፊውን እና አሸባሪውን ቡድን ትላንት በከተመበት ተሁለደሬ ወረዳ ሠግለን ቀበሌ ሸበሬ አካባቢ በሰማይም በምድርም የሚገባውን ዋጋ እየሠጠው ነው ። ኢትዬጵያ ታሸንፍለች !!!
Show all...
የኢትዮጵያ መድን ድርጅት በተጠናቀቀው 2013 በጀት ዓመት ከታክስ በፊት 1.12 ቢሊዮን ብር ትርፍ አገኘ ! የኢትዮጲያ መድን ድርጅት በ2013 በጀት ዓመት 13.8 ቢሊዮን የዓረቦን ገቢ ሲያገኝ ካለፈው በጀት ዓመት ጋር ሲነፃፀር የ24.7 በመቶ ብልጫ ማሳየቱን በዓመታዊ ጉባኤው ላይ ድርጅቱ አስታውቋል፡፡ በዓመቱ የተከፈለው የካሳ ክፍያ 1.3 ቢሊየን ሲሆን ይህም የእቅዱን 81 በመቶ መሆኑን እና ከአምናው ተመሳሳይ ወቅት ጋር ሲነፃፀረ የ18 በመቶ ቅናሽ መኖሩን የኢትዮጵያ መድን ድርጅት ዋና ስራ አስፈጻሚ አቶ ነፃነት ለሜሳ ለብስራት ሬድዮ ተናግረዋል።ይህም የሆነው የኮቪድ 19 ከአንድ ዓመት በላይ በፈጠረው ጫና ነው ብለዋል፡፡ ድርጅቱ በበጀት ዓመቱ 1.12 ቢሊየን ብር ትርፍ ከታክስ በፊት ያስመዘገበ ሲሆን የእቅዱን የ5.5 በመቶ ብልጫ አለው። የተገኘው ትርፍ ካለፈው በጀት ዓመት ጋር ሲነፃፀር የ13.3 በመቶ ብልጫ አስመዝግቧል። አቶ ነፃነት በበጀት ዓመቱ ኮቪድ፣በኢትዮጲያ ያለው የኢኮኖሚያ አለመረጋጋት በተለይ በትግራይ ክልል የተፈጠረው ቀውስ፣ የምንዛሬ እጥረት የነበሩ ዋና ዋና ችግሮች መሆናቸውን ገልፀዋል፡፡ አስተማማኝ የመድን ሽፋን እየሰጠ እንደሆነ ያስታወቀው ድርጅቱ በበጀት ዓመቱ የ162 በላይ ውሎችን ሽያጭ እና እድሳት መከናወኑን አስታውቃል፡፡ [Bisrat FM]
Show all...