cookie

We use cookies to improve your browsing experience. By clicking «Accept all», you agree to the use of cookies.

avatar

✿✟ የ҈ ዳ҈ ዊ҈ ት҈ ዜ҈ ማ҈ ✟✿

╭━─━─━─≪✠≫─━─━─━╮╭━─━─━─ ገና እንዘምራለን የኢ/ኦ/ተ/ቤ/ክ አስተምህሮና ስርዓትን የጠበቁ የመዝሙር ግጥሞችን ወረባቶችን ከነዜማቸው ለማግኘት @Zemaryan ╰━─━─━─≪✠≫─━─━─━╯╰━─━─━─ ለማንኛውም ሀሣብ, ጥቆማ, አስተያየት ጥያቄ> creator ለማግኝት @kidanemiherat_bot @yita21 @Binyam https://youtu.be/Fz4JARE6-DI

Show more
Advertising posts
15 648Subscribers
-324 hours
-337 days
-18830 days

Data loading in progress...

Subscriber growth rate

Data loading in progress...

Show all...
ስለ ኢትዮጲያ ሰንደቅ ዓላማ የዳሰሳ ጥናት መጠይቅ

ስለ ኢትዮጵያ ሰንደቅ ዓላማና ስለ ቅድስት ቤተ ክርስቲያን የዳሰሳ ጥናት መጠይቅ ይህ የዳሰሳ ጥናት አሁን ላይ በተለያየ ቦታ በሰንደቅ ዓላማና በቤተ ክርስቲያን ግንኙነት ያለውን ችግር መነሻ በመድረግ ምክንያቱን በማጥናትና የመፍትሔ ሐሳብ መፈለግ ነውና መጠይቁ ለጥናቱ እንደ ግብዓት ከመሆን ውጪ ለምንም ዓላማ አይውልም ምስጢራዊነቱ የተጠበቀ ነው፡፡ እባክዎን ከጊዜዎት ላይ ትንሽ ደቂቃ በመውሰድ የጥናቱ ተባባሪ ይሁኑ፡፡

👍 1
ይህን ፎርም በመሙላት ተባበሩን https://forms.gle/dMEZ45s33pvB2dbj9
Show all...
ስለ ኢትዮጲያ ሰንደቅ ዓላማ የዳሰሳ ጥናት መጠይቅ

ስለ ኢትዮጵያ ሰንደቅ ዓላማና ስለ ቅድስት ቤተ ክርስቲያን የዳሰሳ ጥናት መጠይቅ ይህ የዳሰሳ ጥናት አሁን ላይ በተለያየ ቦታ በሰንደቅ ዓላማና በቤተ ክርስቲያን ግንኙነት ያለውን ችግር መነሻ በመድረግ ምክንያቱን በማጥናትና የመፍትሔ ሐሳብ መፈለግ ነውና መጠይቁ ለጥናቱ እንደ ግብዓት ከመሆን ውጪ ለምንም ዓላማ አይውልም ምስጢራዊነቱ የተጠበቀ ነው፡፡ እባክዎን ከጊዜዎት ላይ ትንሽ ደቂቃ በመውሰድ የጥናቱ ተባባሪ ይሁኑ፡፡

Show all...
ስለ ኢትዮጲያ ሰንደቅ ዓላማ የዳሰሳ ጥናት መጠይቅ

ስለ ኢትዮጵያ ሰንደቅ ዓላማና ስለ ቅድስት ቤተ ክርስቲያን የዳሰሳ ጥናት መጠይቅ ይህ የዳሰሳ ጥናት አሁን ላይ በተለያየ ቦታ በሰንደቅ ዓላማና በቤተ ክርስቲያን ግንኙነት ያለውን ችግር መነሻ በመድረግ ምክንያቱን በማጥናትና የመፍትሔ ሐሳብ መፈለግ ነውና መጠይቁ ለጥናቱ እንደ ግብዓት ከመሆን ውጪ ለምንም ዓላማ አይውልም ምስጢራዊነቱ የተጠበቀ ነው፡፡ እባክዎን ከጊዜዎት ላይ ትንሽ ደቂቃ በመውሰድ የጥናቱ ተባባሪ ይሁኑ፡፡

💕#ሐምሌ_19_እንኳን_አደረሳችሁ💕 ሊቀ መላእክት ቅዱስ ገብርኤል ቅድስት ኢየሉጣንና ልጇን ቅዱስ ቂርቆስን ከሞት አደጋ እንደታደገበት... የሊቀ መላእክት የቅዱስ ገብርኤል ፣ ቅዱስ ቂርቆስና የእናቱ የቅድስት ኢየሉጣ ተራዳኢነት ጸሎት አይለየን። #OrthodoxTewahdo #ኦርቶዶክስ #ሐምሌ_19 #profile #timline #post #story On Telegram👇          • t.me/winagfx2          • t.me/winaedit2 Share 🙏 https://t.me/joinchat/V2t-Wam1Ovdhi6op
Show all...
" ባልተጠበቀና ባልተለመደ ሁኔታ ብቅ ብቅ ሲሉ የሚታዩት ራስን በራስ የመሾም አባዜ መገታት አለባቸው " - ቅዱስ ፓትርያርኩ ቅዱስ ፓትርያርኩ ፤ በኢትዮጵያ ኦርቶዶክስ ተዋህዶ ቤተክርስቲያን " ራስን በራስ የመሾም " አባዜ መገታት አለባቸው ሲሉ አሳሰቡ። ብፁዕ ወቅዱስ አቡነ  ቀዳማዊ ፓትርያርክ ርእሰ ሊቃነ ጳጳሳት ዘኢትዮጵያ ሊቀ ጳጳስ ዘአክሱም ወእጨጌ ዘመንበረ ተክለ ሃይማኖት ዛሬ በተካሄደው ሢመተ ኤጲስ ቆጶሳት ስርዓት ላይ ንግግር አሰምተው ነበር። በንግግራቸው ላይም ፤ " በቤተ ክርስቲያናችን ውስጥ ባልተጠበቀና ባልተለመደ ሁኔታ ብቅ ብቅ ሲሉ የሚታዩት ራስን በራስ የመሾም አባዜ መገታት አለባቸው " ብለዋል። " ማንኛውም ችግር በውይይትና በምክክር የተበደለውንም በትክክል በመካስ መፈታት ይገባዋል! " ያሉት ቅዱስነታቸው " ከዚህ ውጭ በጥፋት ላይ ጥፋት እየተከሠተ የቤተ ክርስቲያንን ህልውና የሚፈታተን ድርጊት ማቆም አለብን " ሲሉ አሳስበዋል። ቅዱስ ሲኖዶስ የቤተ ክርስቲያንን አንድነትና ቀኖና ለመጠበቅና ለማስጠበቅ ባደረገው ጥረት፣ እንደዚሁም ኦርቶዶክሳዊው ሕዝበ ክርስቲያን ባቀረበው አቤቱታ ከዚህ ቀደም የተፈጸመው የቀኖና ጥሰት ታርሞ በዛሬው ዕለት ትክክለኛውን ሥርዓተ ቤተ ክርስቲያንና ቀኖናዊ ሕግን የጠበቀ ሥርዓተ ሢመት መከናወኑን የገለፁት ቅዱስ ፓትርያርኩ ይህ በመሆኑ " ለመላው ሕዝበ ክርስቲያን እንኳን ደስ አላችሁ እንላለን " ብለዋል። " ለወደፊትም ለሀገርና ለቤተ ክርስቲያን አንድነት በሚጠቅም ጉዳይ ሁሉ ፤ በዚህ ዓይነት በውይይትና በምክክር ብቻ እየፈታን ሕዝባችን በመንፈስና በልማት የሚያድግበትን ምቹ ሁኔታ ለመፍጠር በጋራ እንድንሰራ ጥሪያችንን እያቀረብን መልእክታችንን በእግዚአብሔር ስም እናስተላልፋለን፡፡ " ሲሉ ገልጸዋል። (የቅዱስ ፓትርያርኩ ሙሉ ንግግር ከላይ ተያይዟል) ፎቶ ፦ EOTC TV @tikvahethiopia
Show all...
Show all...
በረከታችሁን ውሰዱ : ትልቁ ገዳም በአሜሪካ! Call and Donate #live #worldwide #ethiopian #monastery #usa

ለኆኅተ ሰማይ መጥምቀ መለኮት ቅዱስ ዮሐንስ ወቅድስት አርሴማ የኢትዮጵያ ኦርቶዶክስ ተዋሕዶ አንድነት ገዳም መሬቱ ሲገዛ የተበደርነውን 6 ሚሊየን ዶላር ለመክፈል የተዘጋጀ ኘሮግራም Want to join Us in making a difference? I'm raising money to benefit SAINT JOHN THE BAPTIST & ST ARSEMA ETHIOPIAN ORTHODOX TEWAHEDO MONASTERY, and any donation will help make an impact. Thanks in advance for your contribution to this cause that means so much to Us. More information about SAINT JOHN THE BAPTIST & ST ARSEMA ETHIOPIAN ORTHODOX TEWAHEDO MONASTERY: Ethiopian Orthodox Monastery in California Visit : www.SaintJTBM.org GO FUND ME:

https://www.gofundme.com/eotjtbm

WebSite: www.SaintJTBM.org ZELLE: [email protected] TEL: (844) 203 5826 Bank of America ACCOUNT # 325176793117 ROUTING # 121000358 WIRE ROUTING #026009593 SWIFT CODE: BOFAUS3N Bank of America Address: 6611LA Cienega Westway St. Los Angeles, CA 90056 Tel: (310) 410 7076 DonkeyTube@Saint JTBM.org GO FUND ME:

https://www.gofundme.com/f/eotjtbm

WebSite: www.SaintJTBM.org #willsmith #hailegebresilase #hailegerima #jadapinkettsmith #rastefari #church #orthodox #hospital #live #unversity #america #ethiopia #california #million #dollar #farmer #parent #child #life #food #israel #worldwidelive

ቅዱስ ፓትርያርኩ ወደ አዲስ አበባ ተመለሱ። --------------------------------------------------- ብፁዕ ወቅዱስ አቡነ ማትያስ ቀዳማዊ ፓትርያርክ ርእሰ ሊቃነ ጳጳሳት ዘኢትዮጵያ ሊቀ ጳጳስ ዘአክሱም ወዕጨጌ ዘመንበረ ተክለ ሃይማኖት፣ ከብፁዓን አበው ሊቃነ ጳጳሳትና  ከሀገር ሽማግሌዎች  ጋር  በክልል ትግራይ መቐለ የነበራቸውን ቆይታ አጠናቀው ወደ አዲስ አበባ ተመልሷል ። ምንጭ: ብፁዕ ወቅዱስ ፓትርያርክ ልዩ ጽ/ቤት
Show all...
👑 መጥምቁ ቅዱስ ዮሐንስ  👑   ሰኔ 30 ➡️ የዓለም ብርሃን ለሆነው ባሕታዊ ፤ በክብረ ፈጣሪው ለተከበበ ንዑድ ክቡር አባታችን ገባሬ ተአምራት ወመንክራት፤ ሴቶች ከወለዷቸው ቅዱሳን ወገን እሱን የሚበልጥ ማንም እንደሌለና እንደማይኖር አምላካችን በሕያው ቃሉ ለመሰከረለት እንቁ አገልጋይና ጽኑ የእውነት ሰማዕት ለሆነው፤ ክብሩ ማንነቱ ከኹሉ ለላቀው የክርስቶስ መንገድ ጠራጊ የአዲሱ የምህረት ዘመን መሸጋገሪያ ድልድይ፡ የአሮጌው ብሉይ ዘመን ፍጻሜ ማኅተም ለሆነው መምህር መጥምቀ መለኮት ቅዱስ ዮሐንስ ዓመታዊ የልደት በዓል እንኳን አደረሳችሁ ! እንኳን አደረሳችሁ! እንኳን አደረሳችሁ ። ➡️ አባታችን መጥምቀ መለኮት ቅዱስ ዮሐንስ በሰማዕትነት ፍጻሜው ወቅት "አቤቱ ጌታዬ ሆይ በቃል ኪዳኔ አምነው ስሜን የሚጠሩ መታሰቢያየን የሚያደርጉ ኃጥአንን ሁሉ ማርልኝ!" ብሎ በትህትና ጌታችን መድኃኒታችን ኢየሱስ ክርስቶስን በለመነው መሠረት... ➡️ ጌታችንም በማይታበለው የከበረ ቃሉ፦ በስሙ የተማጸነ፤ ዝክሩን ያዘከረ፤ መታሰቢያውን ያደረገ፤ ስሙን የጠራ በቃልኪዳኑ የታመነ፤ ወዘተ... ወዳጆቹንም በወር በወር የበዓሉ መታሰቢያ ዕለት በውሃ ላይ ገድሉን አንብበው ቢጠመቁ ወር እስከ ወር የሰሩትን ኃጥአት ይቅር እንደሚላቸው... ➡️ ያም ባይሆን መስከረም 2፤ ሰኔ 30 በአመታዊ ክብረ በዓሉ ገድሉ በተነበበበት ማየ ጸሎት (ውሃ) አምኖ፣ ታምኖ፣ ተማጽኖ፣ በሠራው ኃጢአት አዝኖ ተጸጽቶ የተጠመቀ ማንም ይሁን ማን እንደ እግዚአብሔር ቸርነት ከዓመት እስከ ዓመት የፈጸመው ኃጢአቱ ቀልጦ ጠፍቶለት ያለወቀሳ ያለ ከሰሳ ሰተት ብሎ መንግሥተ ሰማያት እንዲገባ ይህንንና የመሳሰለውን ቃልኪዳን ከአምላኩ ተቀብሏል። ➡️ነገር ግን ይህ ሁሉ የሚሆነው በእምነትና በእውነት ሲጠቀሙበት ነውና እንደቃልኪዳኑ ኖረን በቃልኪዳኑ ለመጠቀም ያብቃን! አሜን። 🙏
Show all...