cookie

We use cookies to improve your browsing experience. By clicking «Accept all», you agree to the use of cookies.

avatar

Prophet kaleb Hole spirit Fire

Hole spirit Fire

Show more
The country is not specifiedThe language is not specifiedThe category is not specified
Advertising posts
163Subscribers
No data24 hours
No data7 days
No data30 days
Posts Archive
Follow this link to join my WhatsApp group: https://chat.whatsapp.com/KqtLqTYcJZWG6QQohEaZVx
Show all...
ሻሎም የአባቴ ልጆችዕ ሁሉም መልካም የዛሬ መልክት ፨፨፨ የሞቴ ነገራቹ የተበላሸ ነገራቹ ሀገር ሁሉ የምያወቆ ነገራቹ ሞቶል ብላቹ ለሰዉ ያወራቹ ድንጌ እግዚአብሔር ጣልቃ ስገባ ሞቶል ብላቹ ያወራቹ ነገራቹ ኢየሱስ ህያዉ ያድርገዋል አሜንንንንንንን ሞቶል ብለህ የዘጋዉ ነገር ተበላሸ ብለህ የዘጋዉሆን ነገር ኢየሱስ ህያዉ ያድርገዋል አሜንንንንንንንንንንንንንንንንንንንንንንንንንንን ሉቃስ 7 (Luke) 13፤ ጌታም ባያት ጊዜ አዘነላትና፡— አታልቅሽ፡ አላት። 14፤ ቀርቦም ቃሬዛውን ነካ፥ የተሸከሙትም ቆሙ፤ አለውም፡— አንተ ጐበዝ፥ እልሃለሁ፥ ተነሣ። 15፤ የሞተውም ቀና ብሎ ተቀመጠ ሊናገርም ጀመረ፥ ለእናቱም ሰጣት። 16፤ ሁሉንም ፍርሃት ያዛቸውና፡— ታላቅ ነቢይ በእኛ መካከል ተነሥቶአል፥ ደግሞ፡— እግዚአብሔር ሕዝቡን ጐበኘ፡ እያሉ እግዚአብሔርን አመሰገኑ። 17፤ ይህም ዝና ስለ እርሱ በይሁዳ ሁሉ በዙሪያውም ባለች አገር ሁሉ ወጣ። https://t.me/hxhdhdhdhjdddjxjzhhdndhdhdn
Show all...
ኢሳይያስ 40 (Isaiah) 27፤ ያዕቆብ ሆይ፥ እስራኤልም ሆይ፡— መንገዴ ከእግዚአብሔር ተሰውራለች፥ ፍርዴም ከአምላኬ አልፋለች፡ ለምን ትላለህ? ለምንስ እንዲህ ትናገራለህ? 28፤ አላወቅህምን? አልሰማህምን? እግዚአብሔር የዘላለም አምላክ፥ የምድርም ዳርቻ ፈጣሪ ነው፤ አይደክምም፥ አይታክትም፥ ማስተዋሉም አይመረመርም። 29፤ ለደካማ ኃይልን ይሰጣል፥ ጕልበት ለሌለውም ብርታትን ይጨምራል። 30፤ ብላቴኖች ይደክማሉ ይታክቱማል፥ ጐበዛዝቱም ፈጽሞ ይወድቃሉ፤ 31፤ እግዚአብሔርን በመተማመን የሚጠባበቁ ግን ኃይላቸውን ያድሳሉ፤ እንደ ንስር በክንፍ ይወጣሉ፤ ይሮጣሉ፥ አይታክቱም፤ ይሄዳሉ፥ አይደክሙም። https://t.me/hxhdhdhdhjdddjxjzhhdndhdhdn
Show all...
ዘማሪት ፌናን በፍቃዱ ━━━━━━━━━━━━ ➠ TITLE: "AN GOODOOKEE JALAA" ➠ GENRE: NEW CLIP ➠ Quality: mp3 ➠ SIZE: 7.1 MB ➠ TIME: 9:45 ➠ CHANNEL : @marsilchannel ━━━━━━━━━━ ➠share link:t.me//marsilchannel
Show all...
ሐጌ 2 (Haggai) 5፤ መንፈሴም በመካከላችሁ ይኖራልና አትፍሩ። https://t.me/hxhdhdhdhjdddjxjzhhdndhdhdn
Show all...
መልካም እረኛ ኢየሱስ ነዉ ይህን ድምፅ ለላዉ ሽር አድርጉ https://t.me/hxhdhdhdhjdddjxjzhhdndhdhdn
Show all...
🔴 ዘመን መጣ መጣ ዘመን መጣልኝ እንደ ጠዋት ፀሐይ ሙቀት ተሰማኝ ይታወቀኝ ጀመር ለሊቱ እንዳበቃ በመሞቴ ፈንታ ነፍሴ ወጣች ደምቃ አሀ እንዲም አለ ለካ እግዚአብሔር ሲረዳ አሀ ዘመናት ቆጥሮ ያወጣል ከጓዳ 👇👇👇🔥🔥🔥👇👇👇https://youtu.be/LhyB3HlGqpI
Show all...
ሻሎም ቅዱሳን ሰላም እና ፀጋ ይብዛላቹ ድንቅ የፀሎት አዋጅ በእምነት አሜን ይበሉ ይቀበሉ የዩታባችዕን ስብስክራብ ያድርጉ ሽር https://youtu.be/LhyB3HlGqpI
Show all...
በቃ በቃ ነው ውድ የክርስቶስ ቤተሰቦች ከግንቦት 2 – 29 ድረስ የሚቆይ በየቀኑ ከሐዋርያ ዘላለም ጌታቸው ጋር የፀሎት ፕሮግራም ተዘጋጀ፡፡ በዕለቱ ከማለዳ 12፡00 - ጠዋት 4፡00 ድረስ የሚቆይ የፀሎት ጊዜ እንዲሁም ምሽት ከ10፡00 – 1፡00 ድረስ ሁሉንም ቀን ከሐዋርያ ዘላለም ጌታቸው ጋር የጸሎት ጊዜ ይደረጋል፡፡ እንዳይቀሩ
Show all...
Watch "ተባረኩቤትእሽይ ዛሬ በአንድ ሰዉ ላይ የእግዚአብሔር ፍቃድ ያገኛቸዋል አሜንንንን" on YouTube https://youtube.com/shorts/3w4ISE2lCKQ?feature=share
Show all...
🔥ያባት ልጆች የመጨረሻው ዘመን ክብርር ገላጮች ከባድ ክብርርር እየመጣ ነው ተዘጋጁ🔥🔥🌧🌧 👉 ከብርርር #የተራበ ብቻ ይህንን መልእት አሁን ይሳማው🔥🔥🌧🌧 👉 ሰማይ ልጆቹ ላይ መንፈሱን ሊያፈስ ወስኗል🔥🔥🌧🌧 @Binarevivalist @Binarevivalist @Binarevivalist
Show all...
የሞገስ መንፈስ ያገኛቾል ወድ የአባተ ልጆችዕ አሜንንን 1 ሳሙኤል 2 (1 Samuel) 22፤ ዔሊም እጅግ አረጀ፤ ልጆቹም በእስራኤል ሁሉ ላይ ያደረጉትን ሁሉ፥ በመገናኛውም ድንኳን ደጅ ከሚያገለግሉት ሴቶች ጋር እንደ ተኙ ሰማ። 23፤ እርሱም አላቸው፡— ስለ ክፉ ሥራችሁ ከዚህ ሕዝብ ሁሉ ሰምቻለሁና ስለምን እንዲህ ያለ ነገር ታደርጋላችሁ? 24፤ ልጆቼ ሆይ፥ የእግዚአብሔርን ሕዝብ ኃጢአተኛ በማድረጋችሁ ስለ እናንተ የደረሰኝ ወሬ መልካም አይደለምና ይህ አይሆንም። 25፤ ሰውስ ሰውን ቢበድል እግዚአብሔር ይፈርድበታል፤ ሰው ግን እግዚአብሔርን ቢበድል ስለ እርሱ የሚለምን ማን ነው? እነርሱ ግን እግዚአብሔር ሊገድላቸው ወድዶአልና የአባታቸውን ቃል አልሰሙም። 26፤ ብላቴናውም ሳሙኤል እያደገ ሄደ፤ በእግዚአብሔርም በሰውም ፊት ሞገስ እያገኘ ሄደ። https://t.me/hxhdhdhdhjdddjxjzhhdndhdhdn ነብይ ካለብ ማርቆስ
Show all...
ሻሎም የአባቴ ልጆችዕ ድንቅ የፀሎት እና የቃል ግዜ ርዕስ በአመፀኞች ፍትዕ ሞገስ ታገኛለህ https://t.me/hxhdhdhdhjdddjxjzhhdndhdhdn የሞገስ መንፈስ ያገኛቾል ወድ የአባተ ልጆችዕ አሜንንን 1 ሳሙኤል 2 (1 Samuel) 22፤ ዔሊም እጅግ አረጀ፤ ልጆቹም በእስራኤል ሁሉ ላይ ያደረጉትን ሁሉ፥ በመገናኛውም ድንኳን ደጅ ከሚያገለግሉት ሴቶች ጋር እንደ ተኙ ሰማ። 23፤ እርሱም አላቸው፡— ስለ ክፉ ሥራችሁ ከዚህ ሕዝብ ሁሉ ሰምቻለሁና ስለምን እንዲህ ያለ ነገር ታደርጋላችሁ? 24፤ ልጆቼ ሆይ፥ የእግዚአብሔርን ሕዝብ ኃጢአተኛ በማድረጋችሁ ስለ እናንተ የደረሰኝ ወሬ መልካም አይደለምና ይህ አይሆንም። 25፤ ሰውስ ሰውን ቢበድል እግዚአብሔር ይፈርድበታል፤ ሰው ግን እግዚአብሔርን ቢበድል ስለ እርሱ የሚለምን ማን ነው? እነርሱ ግን እግዚአብሔር ሊገድላቸው ወድዶአልና የአባታቸውን ቃል አልሰሙም። 26፤ ብላቴናውም ሳሙኤል እያደገ ሄደ፤ በእግዚአብሔርም በሰውም ፊት ሞገስ እያገኘ ሄደ። https://t.me/hxhdhdhdhjdddjxjzhhdndhdhdn ነብይ ካለብ ማርቆስ
Show all...
የዛሬ ፦ ማታ መልክት በእምነት አሜንንንንንን እያላቹ ሽር እና መዝሙር 91 (Psalms) 1፤ በልዑል መጠጊያ የሚኖር ሁሉን በሚችል አምላክ ጥላ ውስጥ ያድራል። 2፤ እግዚአብሔርን፡— አንተ መታመኛዬ ነህ፡ እለዋለሁ፤ አምላኬና መሸሸጊያዬ ነው፥ በእርሱም እታመናለሁ። 3፤ እርሱ ከአዳኝ ወጥመድ ከሚያስደነግጥም ነገር ያድንሃልና። 4፤ በላባዎቹ ይጋርድሃል፥ በክንፎቹም በታች ትተማመናለህ፤ እውነት እንደ ጋሻ ይከብብሃል። 6፤ በጨለማ ከሚሄድ ክፉ ነገር፥ ከአደጋና ከቀትር ጋኔን አትፈራም። https://t.me/hxhdhdhdhjdddjxjzhhdndhdhdn Hole Spirit fire
Show all...
ርዕስ ፨፨፨፨ ከክብር ወደ ክብር መራመድ እንጀምራለን 2 ቆሮንቶስ 3 (2 Corinthians) 18፤ እኛም ሁላችን በመጋረጃ በማይከደን ፊት የጌታን ክብር እንደ መስተዋት እያብለጨለጭን መንፈስ ከሚሆን ጌታ እንደሚደረግ ያን መልክ እንመስል ዘንድ ከክብር ወደ ክብር እንለወጣለን። ቆላስይስ 3 (Colossians) 3፤ ሞታችኋልና፥ ሕይወታችሁም በእግዚአብሔር ከክርስቶስ ጋር ተሰውሮአልና። 4፤ ሕይወታችሁ የሆነ ክርስቶስ በሚገለጥበት ጊዜ፥ በዚያን ጊዜ እናንተ ደግሞ ከእርሱ ጋር በክብር ትገለጣላችሁ። https://t.me/hxhdhdhdhjdddjxjzhhdndhdhdn
Show all...
ርዕስ ፦ ዛሬን መኖር ለነገ መጨነቅ ስትጀምር ሰላምህን ማጣት ትጀምራለህ ማቴዎስ ምርዕ 6-34 እንዲህ ይላለሰ ነገ ለራሱ ይጨነቃልና ለነገ አትጨነቁ፣ ለቀኑ ክፍቱ ይበቃዋልና ። ብዙዎቻችን ለዛሬ የሚበቃን ነገር ስላለን ለነገ አንጨነቅም። እግዚአብሔር ለዛሬ ጸጋዉን ይሰጥሃል፤ ይሁንና እስኪመጣ ድረስ ለነገ ጸጋዉን አይሰትህም። በዙ ጊዜ ሰዎች ሊሆን ሰለማይችል ነገር ብዙ ይጨነቃሉ። ይህ ቢሆንስ በማለት በጣም ይጨነቃሉ። ይህ ቢሆንስ የሚለዉ ነገር ወደ አእምሮህ እየመጣ የሚያስጨንቅህ ከሆነ ተጠንቀቅ። ምክንያቱም በጭንቀት ባሕር ዉስጥ እየወደቅህ ነዉ። አንዳንድ ሰዎች ብዙ ከመጨነቃቸዉ የተነሣ ጭንቀታቸዉ ወደ ፍርሀት ይለወጣል፤ አብዛኛዉን ጊዜ ስዎች የሚፈሩት ነገር ይደርስባቸዋል። ከእግዚአብሔር በእምነት ልንቀበል እንችላለን፤ ከዲያብሎስ ደግሞ በፍርሀት ልንቀበል እንችላል።############## ለነገ በመጨነቅ ራስህን ለፍርሀት አትዳርግ። አሁን እንካን እግዚአብሔር ታማኝ ነዉ። ነገ የፈለገዉ ነገር ቢሆን እርሱ የነገ ጌታ ነዉ። ጸጋዉ ይሁን ለመቋቋም በቂ ነዉ ለነገ በመጨነቅ ለዛሬ የተስጠህን ጸጋ አታባክን። ዛሬ መኖር ከተማርን በክርስቶስ ልንሠራዉ የሚገባንን ነገር እንሠራልን።፨ ፨፨፨፨፨፨፨፨፨፨፨፨ ነብይ ካለብ ማርቆስ @hxhdhdhdhjdddjxjzhhdndhdhdn
Show all...
ሻሎም የአባቴ ልጆች ዛሬ ድንቅ Part 3 መልካም እረኛ ኢየሱስ ነዉ ማርቆስ 14 (Mark) 27፤ ኢየሱስም፡— በዚች ሌሊት ሁላችሁ በእኔ ትሰናከላላችሁ፤ እረኛዉን እመታለሁ በጎችም ይበተናሉ፡ የሚል ተጽፎአልና። 28፤ ነገር ግን ከተነሣሁ በኋላ ወደ ገሊላ እቀድማችኋለሁ፡ አላቸው። 29፤ ጴጥሮስም፡— ሁሉም ቢሰናከሉ እኔ ግን ከቶ አልሰናከልም፡ አለው። ማርቆስ 6 (Mark) 34፤ ኢየሱስም ወጥቶ ብዙ ሕዝብ አየና እረኛ እንደሌላቸው በጎች ስለ ነበሩ አዘነላቸው፥ ብዙም ነገር ያስተምራቸው ጀመር። 35፤ በዚያን ጊዜም ብዙ ሰዓት ካለፈ በኋላ ደቀ መዛሙርቱ ወደ እርሱ ቀርበው፡— ቦታው ምድረ በዳ ነው አሁንም መሽቶአል፤ 36፤ የሚበሉት የላቸውምና በዙሪያ ወዳሉ ገጠሮችና መንደሮች ሄደው እንጀራ ለራሳቸው እንዲገዙ አሰናብታቸው፡ አሉት። 37፤ እርሱ ግን መልሶ፡— እናንተ የሚበሉትን ስጡአቸው፡ አላቸው። ሄደን እንጀራ በሁለት መቶ ዲናር እንግዛላቸውን? እንዲበሉም እንስጣቸውን? አሉት። 38፤ እርሱም፡— ስንት እንጀራ አላችሁ? ሂዱና እዩ፡ አላቸው። ባወቁም ጊዜ፡— አምስት፥ ሁለትም ዓሣ፡ አሉት። ማቴዎስ 25 (Matthew) 32፤ አሕዛብም ሁሉ በፊቱ ይሰበሰባሉ፤ እረኛም በጎቹን ከፍየሎች እንደሚለይ እርስ በርሳቸው ይለያቸዋል፥ 33፤ በጎችን በቀኙ ፍየሎችንም በግራው ያቆማቸዋል። 34፤ ንጉሡም በቀኙ ያሉትን እንዲህ ይላቸዋል፡— እናንተ የአባቴ ቡሩካን፥ ኑ፤ ዓለም ከተፈጠረበት ጊዜ ጀምሮ የተዘጋጀላችሁን መንግሥት ውረሱ። 35፤ ተርቤ አብልታችሁኛልና፥ ተጠምቼ አጠጥታችሁኛልና፥ እንግዳ ሆኜ ተቀብላችሁኛልና፥ ታርዤ አልብሳችሁኛልና፥ @hxhdhdhdhjdddjxjzhhdndhdhdn ነብይ ካለብ ማርቆስ በቅርብ ቀን በድምፅ ይጠብቁኝ @hxhdhdhdhjdddjxjzhhdndhdhdn @hxhdhdhdhjdddjx
Show all...
የመንፈስ ቅዱስ ስሞች 1.የክብር መንፈስ ˝ ስለ ክርስቶስ ስም ብትነቀፉ የክብር መንፈስ የእግዚአብሔር መንፈስ በእናንተ ላይ ያርፋልና ብፁዓን ናችሁ።˝ 1 ጴጥ 4፡14 2. የጥበብና የመገለጥ መንፈስ ˝የክብር አባት የጌታችን የኢየሱስ ክርስቶስ አምላክ እርሱን በማወቅ የጥበብንና የመገለጥን መንፈስ እንዲሰጣችሁ እለምናለሁ።˝ ኤፌ 1፡17 3. የእግዚአብሔር መንፈስ ˝ በእርሱ ውስጥ ካለው ከሰው መንፈስ በቀር ለሰው ያለውን የሚያውቅ ሰው ማን ነው? እንዲሁም ደግሞ ከእግዚአብሔር መንፈስ በቀር ለእግዚአብሔር ያለውን ማንም አያውቅም።˝ 1 ቆሮ 2፡11 4. የጌታ መንፈስ ˝ጴጥሮስም፦ የጌታን መንፈስ ትፈታተኑ ዘንድ ስለ ምን ተስማማችሁ? እነሆ፥ ባልሽን የቀበሩት ሰዎች እግር በደጅ ነው አንቺንም ያወጡሻል አላት።˝ሐዋ 5፡9 5. የጥበብና የማስተዋል መንፈስ፥ ˝የእግዚአብሔር መንፈስ፥ የጥበብና የማስተዋል መንፈስ፥ የምክርና የኃይል መንፈስ፥ የእውቀትና እግዚአብሔርን የመፍራት መንፈስ ያርፍበታል።˝ ኢሳ 11፡2 6. የምክርና የኃይል መንፈስ ˝የእግዚአብሔር መንፈስ፥ የጥበብና የማስተዋል መንፈስ፥ የምክርና የኃይል መንፈስ፥ የእውቀትና እግዚአብሔርን የመፍራት መንፈስ ያርፍበታል።˝ ኢሳ 11፡2 7. የእውቀትና እግዚአብሔርን የመፍራት መንፈስ ˝የእግዚአብሔር መንፈስ፥ የጥበብና የማስተዋል መንፈስ፥ የምክርና የኃይል መንፈስ፥ የእውቀትና እግዚአብሔርን የመፍራት መንፈስ ያርፍበታል።˝ ኢሳ 11፡2 8. የእውነት መንፈስ እርሱም ዓለም የማያየውና የማያውቀው ስለ ሆነ ሊቀበለው የማይቻለው የእውነት መንፈስ ነው፤ ነገር ግን ከእናንተ ዘንድ ስለሚኖር በውሥጣችሁም ስለሚሆን እናንተ ታውቃላችሁ።˝ ዮሐ 14፡17 9. መንፈስ ˝ ከዚያ ወዲያ ኢየሱስ ከዲያብሎስ ይፈተን ዘንድ መንፈስ ወደ ምድረ በዳ ወሰደው፥˝ ማቴ 4፡1 10. መንፈስ ቅዱስ ˝ እንኪያስ እናንተ ክፉዎች ስትሆኑ ለልጆቻችሁ መልካም ስጦታ መስጠት ካወቃችሁ፥ በሰማይ ያለው አባት ለሚለምኑት እንዴት አብልጦ መንፈስ ቅዱስን ይሰጣቸው?˝ ሉቃ 11፡13 11. የቅድስና መንፈስ ˝ ይህም ወንጌል በሥጋ ከዳዊት ዘር ስለ ተወለደ እንደ ቅድስና መንፈስ ግን ከሙታን መነሣት የተነሣ በኃይል የእግዚአብሔር ልጅ ሆኖ ስለ ተገለጠ ስለ ልጁ ነው፤ እርሱም ጌታችን ኢየሱስ ክርስቶስ ነው።˝ ሮሜ 1፡4 12. የልጅነት መንፈስ ˝ አባ አባት ብለን የምንጮኽበትን የልጅነት መንፈስ ተቀበላችሁ እንጂ እንደገና ለፍርሃት የባርነትን መንፈስ አልተቀበላችሁምና ˝ ሮሜ 8፡15 13. የክርስቶስ መንፈስ ˝ እናንተ ግን የእግዚአብሔር መንፈስ በእናንተ ዘንድ ቢኖር፥ በመንፈስ እንጂ በሥጋ አይደላችሁም። የክርስቶስ መንፈስ የሌለው ከሆነ ግን ይኸው የእርሱ ወገን አይደለም።˝ ሮሜ 8፡9 #share ❤️ 💯@AmHisHandWork 💯 💯@AmHisHandWork 💯
Show all...
Watch "ሻሎም የአባቴ ብሩካን ሰብስክራብ በማድረግ ድንቅ መልክት ይስሙ" on YouTube https://youtu.be/tkdrAWAaknE
Show all...
ሻሎም የአባቴ ልጆችዕ ሰላም እና ፀጋ ይብዛላቹ paret 2 መልካም እረኛ ኢየሱስ ነዉ ዮሐንስ 10 (John) 1፤ እውነት እውነት እላችኋለሁ፥ ወደ በጎች በረት በበሩ የማይገባ በሌላ መንገድ ግን የሚወጣ እርሱ ሌባ ወንበዴም ነው፤ 2፤ በበሩ የሚገባ ግን የበጎች እረኛ ነው። 3፤ ለእርሱ በረኛው ይከፍትለታል፤ በጎቹም ድምፁን ይሰሙታል፥ የራሱንም በጎች በየስማቸው ጠርቶ ይወስዳቸዋል። 4፤ የራሱንም ሁሉ ካወጣቸው በኋላ በፊታቸው ይሄዳል፥ በጎቹም ድምፁን ያውቃሉና ይከተሉታል፤ 👈👈👈👈👈👈👈👈👈👈👈👈👈ዮሐንስ 10 (John) 14-15፤ መልካም እረኛ እኔ ነኝ፥ አብም እንደሚያውቀኝ እኔም አብን እንደማውቀው የራሴን በጎች አውቃለሁ የራሴም በጎች ያውቁኛል፤ ነፍሴንም ስለ በጎች አኖራለሁ። 16፤ ከዚህም በረት ያልሆኑ ዮሐንስ 10 (John) 14-15፤ መልካም እረኛ እኔ ነኝ፥ አብም እንደሚያውቀኝ እኔም አብን እንደማውቀው የራሴን በጎች አውቃለሁ የራሴም በጎች ያውቁኛል፤ ነፍሴንም ስለ በጎች አኖራለሁ። 16፤ ከዚህም በረት ያልሆኑ ሌሎች በጎች አሉኝ፤ እነርሱን ደግሞ ላመጣ ይገባኛል ድምፄንም ይሰማሉ፥ አንድም መንጋ ይሆናሉ እረኛውም አንድ። 17፤ ነፍሴን ደግሞ አነሣት ዘንድ አኖራለሁና ስለዚህ አብ ይወደኛል። አኖራለሁና ስለዚህ አብ ይወደኛል። 🙏🙏🙏🙏🙏🙏🙏🙏🙏🙏🙏🙏 ዕብራውያን 13 (Hebrews) 20፤ በዘላለም ኪዳን ደም ለበጎች ትልቅ እረኛ የሆነውን ጌታችንን ኢየሱስን ከሙታን ያወጣው የሰላም አምላክ፥👈👈👈👈👈👈👈👈👈👈👈👈👈👈👈👈 @hxhdhdhdhjdddjxjzhhdndhdh ነብይ ካለብ ማርቄስ መልካም ቀን
Show all...
ሻሎም የአባተ ብሩካን ፨፨፨፨፨፨፨፨፨፨፨፨፨፨ ዛሬ አንድ ነገር እዠላቹ መጣዉ መልካም እረኛ ኢየሱስ ነዉ መዝሙር 23 (Psalms) 1፤ እግዚአብሔር እረኛዬ ነው፥ የሚያሳጣኝም የለም። 2፤ በለመለመ መስክ ያሳድረኛል፤ በዕረፍት ውኃ ዘንድ ይመራኛል። 3፤ ነፍሴን መለሳት፥ ስለ ስሙም በጽድቅ መንገድ መራኝ። 4፤ በሞት ጥላ መካከል እንኳ ብሄድ አንተ ከእኔ ጋር ነህና ክፉን አልፈራም፤ በትርህና ምርኵዝህ እነርሱ ያጸናኑኛል። 5፤ በፊቴ ገበታን አዘጋጀህልኝ በጠላቶቼ ፊት ለፊት ራሴን በዘይት ቀባህ፥ ጽዋዬም የተረፈ ነው። 👇👇👇👇👇👇👇👇👈👇👇 1 ጴጥሮስ 2 (1 Peter) 25፤ እንደ በጎች ትቅበዘበዙ ነበርና፥ አሁን ግን ወደ ነፍሳችሁ እረኛና ጠባቂ ተመልሳችኋል። 🙏🙏🙏🙏🙏👇👇👇👇👇👇 ማቴዎስ 9 (Matthew) 36፤ ብዙ ሕዝብም ባየ ጊዜ፥ እረኛ እንደ ሌላቸው በጎች ተጨንቀው ተጥለውም ነበርና አዘነላቸው። 37፤ በዚያን ጊዜ ደቀ መዛሙርቱን፡— መከሩስ ብዙ ነው፥ ሠራተኞች ግን ጥቂቶች ናቸው፤ 38፤ እንግዲህ የመከሩን ጌታ ወደ መከሩ ሠራተኞች እንዲልክ ለምኑት፡ አላቸው። በነብይ ካለብ ማርቆስ ተባረኩ @hxhdhdhdhjdddjxjzhhdndhdhdn @hxhdhdhdhjdddjxjzhhdndhdhdn
Show all...