ፋሲለደስ መሰናዶ ት/ቤት አገልግሎት | Fasiledes preparatory school service
ተማሪዎችን ለፈተና የሚያዘጋጁ ዶክመንቶች ብቻ የሚቀርብበት ቻናል ነው
Show more1 088Subscribers
No data24 hours
-17 days
-3530 days
- Subscribers
- Post coverage
- ER - engagement ratio
Data loading in progress...
Subscriber growth rate
Data loading in progress...
ሰላም የትም/ቤተሰብ!
እስከ 12/11/2015 ዓ.ም ድረስ የ12ኛ ክፍል አድሚሽን ካርድ ያልወሠዱ መደበኛ እና የማታ ተማሪዎች 10 ሲሆኑ የግሎች ደግሞ 88 ናቸዉ።
በአጠቃላይ 98 ተማሪዎች እስከ ዛሬ የፈተና መግቢያ ካርድ ያልወሠዱ መሆናቸውን በመረዳት እነዚህ ተማሪዎች የሚገኙባቸው ትም/ቤቶች በፍጥነት እስከ አርብ(14/11/2015 ዓ.ም) ድረስ ተደራሽ በማድረግ ለፈተና ጉዳይ ፈፃሚዋ እንድታሳውቁ ከአደራ ጭምር አሳስባችኋለሁ!
NB:- ወደ ዩኒቨርሲቲ ግቢ የሚገቡት በ17/11/2015 ዓ.ም ስለሆነ በዕለቱ ከ2:00 ሰዓት በፊት እንዲገኙ በማድረግ፣ ሞንታርቦ በማዘጋጀት ከዚህ በፊት የሰጣችሁትን ኦሬንቴሺን በመድገም ተማሪዎችን ስለተፈቀዱና ስለተከለከሉ ነገሮች መረጃ በመስጠት ማዘጋጀት ይገባል!
ለ2015/16 ዩኒቨርሲቲ መግቢያ ፈተና ተፈታኝ ተማሪዎች በሙሉ:-
#የመልስ_ወረቀት_አጠቋቆርን በተመለከተ ከዚህ ፅሁፍ ጋር የተለጠፈውን ናሙና (Sample) ፎቶ ተጠቀሙ።
#1ኛ. የምትሞሏቸውን የግል መረጃዎች በቀጥታ ከአድሚሽን ካርዳችሁ እያያችሁ ገልብጡ።
👉 Full Name
👉 Subject
👉School
👉Registration No
👉School Code
👉Subject Code
#2ኛ. #Booklet_Code የጥያቄ ወረቀት ተከፍቶ እስከሚሰጣችሁ ስለማይታወቅ ክፍት አድርጋችሁ ጠብቁ።
#3ኛ. ቁጥራዊ መረጃዎችን ከሞላችሁ በሗላ ከስር ማጥቆራችሁን አትርሱ።
#4ኛ. አጠቋቆራችሁ ከፎቶው በምታዩት መንገድ "አራት_ማዕዘን" አድርጋችሁ አጥቁሩት።
#5ኛ. አጠቋቆሩ በጣም ሳይደምቅ በጣምም ሳይደበዝዝ መሆን አለበት
#6ኛ. አጠቋቆሩን ክብ እና ጭረት ብቻ ማድረግ አይመከርም።
#7ኛ. የጥያቄ ወረቀት ሲሰጣችሁ ስራ ከመጀመራችሁ በፊት የጥያቄውን #Booklet_Code ከመልስ ወረቀታችሁ ላይ ፅፋችሁ አጥቁሩ።
#8ኛ. የመልስ ወረቀታች እንዳይበላሽና እንዳይታጠፍ ጥንቃቄ አድርጉ።
👉ጠረጴዛችሁን አፅዱ
👉እጃችሁ ላይ ላብ መኖር የለበትም
መልካም የጥናት ጊዜ ይሁንላችሁ!
#ሀሰን_ብርሃን (የጅኦግራፊ መ/ር) #ድልፋና
Share 'እንዴት ለፈተና መዘጋጀት አለብን.pdf'
Repost from Fasiledes Students የፋሲለደስ ተማሪዎች
የ12ኛ ክፍል ክልል አቀፍ ሞዴል ፈተና ከሰኔ 28-30/2015 እንደሚሰጥ ተገልጿል።
በፋሲለደስ ቁ2 በት/ቤቱ የተዘጋጀ ሞዴል ፈተና ከግንቦት 16-18/2015 እንደሚሰጥ እና ቀደም ብሎ ግንቦት 14-15/2015 የሌሎች ት/ምህርት ዓይነቶች ማጠቃለያ ፈተና ለ12ኛ ክፍል እንደሚሰጥ ለተማሪዎች ተነግሯል።
በመሆኑም ለሁለቱም የሞዴል ፈተናዎች ትኩረት ሰጥተን እያጠናን ሐምሌ ላይ ለሚካሄደው ዋናው የብሔራዊ ፈተና ልንዘጋጅ ይገባል።
Sign in and get access to detailed information
We will reveal these treasures to you after authorization. We promise, it's fast!