cookie

We use cookies to improve your browsing experience. By clicking «Accept all», you agree to the use of cookies.

avatar

የኛ ታሪኮች

ፈጣሪ ባደለው የእጆቹ ጥበብ እምነቴን አክብሮ መስቀሉን የሚስል ሙስሊም ወገን ያለኝ ኩሩ ኢትዮጵያዊ ነኝ ! 🇲🇱 የኢቶዮጵያ ኣምላክ ይፈርዳል 🇲🇱 🔵 📕📒 መልካም ንባብ፡፡ ስለተቀላቀላችሁን ከልብ እናመሰግናለን ✍ #ኢዮብ_የማርያም_ልጅ

Show more
The country is not specifiedThe language is not specifiedThe category is not specified
Advertising posts
6 322Subscribers
No data24 hours
No data7 days
No data30 days

Data loading in progress...

Subscriber growth rate

Data loading in progress...

🔵 ሰበር ዜና .............. በደቡብ ጎንደር ዞን በኣንዳቤት ወረዳ የጅሃድ ሥልጠና ሲወስዱ የነበሩ ኣክራሪዎች በቁጥጥር ሥር ውለዋል። ከተለያዩ የሀገሪቱ ክፍሎች በኣክራሪነት መሥፈርት ተመልምለው ሥልጠና ሲወስዱ ከቆዩት 42 ኣክራሪዎች መካከል ሁለቱ በ16/05/13 ቤተ ክርስቲያን ሊያቃጥሉ ሲሉ በምእመናን ጥረት ተይዘዋል። ኣክራሪ እስልምናን የሚያቀነቅኑትና ኦርቶዶክሳዊነትን ለማጥፋት ኅቡዕ ሥልጠና ሲወስዱ የነበሩት እነዚህ ኣክራሪዎች፣ ከባድ ጥፋት ከማድረሳቸው በፊት በሕዝቡ ጥረት በቁጥጥር ሥር ውለዋል። ሁሉም ሕዝበ ክርስቲያን ኣካባቢውን በንቃት መመልከት እንዳለበት መልእክታችንን እናስተላልፋለን። 🇲🇱 የኢቶዮጵያ ኣምላክ ይፈርዳል 🇲🇱 📕 ሼር ያርጉት 📒 @Yegna_Tarikoch 🔵 ለኣስተያየትዎ @ARAPSIMA6
Show all...
🔵 በኣንድ ወቅት ኃይለ ሥላሴ ከልጅ ልጃቸው ጋር ሲጨዋወቱ እንዲህ ኣሉት ፦ ልጄ ለወደፊት ምን ማጥናት ነው ምፈልገው ኣሉት? ልዑሉም ጂኦሎጂ ማጥናት እፈልጋለሁ ይላቸዋል። ጃንሆይም ተደንቀው " በዚህ መስክ ላይ የምታጠና ከሆነ የሁለተኛ ደረጃ ትምህርትህን እንደጨረስክ ለኔ ኣሳውቀኝ። እኔ ወደ ፈለከው ሀገር ልኬ በገዛ ገንዘቤ ኣስተምርሀለሁ " ይሉታል ልዑሉም ተደልቆ "ለምን እንደዚ ኣልክ አባባ??" ይላቸዋል "ትሰማኛለህ ልጄ ነፃነታችንን በጦረኝነታችን ጠበቅን ዛሬ ደግሞ መሬታችንን ውስጥ ምን እንዳለ ኣናውቅም። "ኑ እና ከርሰ ምድር ፈትሹልን ያልን እንደሆን የእውቀት ባርያ ያረጉናል። ስለዚህ መሬታች ውስጥ ምንም ይኑር ምን ደህንነቱን እየጠበቅን ልጆቻችንን ኣስተምረን ካበቃን በኋላ ምርምሩን እንደርስበታለን" አሉ። ©ኋይለሚካኤል 🇲🇱 የኢቶዮጵያ ኣምላክ ይፈርዳል 🇲🇱 ሼር ያርጉት @Yegna_Tarikoch ለኣስተያየትዎ @ARAPSIMA6
Show all...
🔵 እግዚአብሔር ይድረስላችሁ እመቤቴ ማርያም ኣለሁ ትበላችሁ 🇲🇱 የኢቶዮጵያ ኣምላክ ይፈርዳል 🇲🇱 ሼር ያርጉት @Yegna_Tarikoch ለኣስተያየትዎ @ARAPSIMA6
Show all...
ኣንድ ፀሐይ በጋራ እየሞቅን ባለንበት ኣገር ላይ ሁለት ወገን ኣለ! ኣንዱ በቀን ሶስቴ የሚመገብ ሌላው ደግሞ በሶስት ቀንም ኣንዴም ለመመገብ የቸገረው........! በየትኛው ክፉ ስራቸው ህፃናት ይራቡ!!! ሼር ያርጉት @Yegna_Tarikoch ለኣስተያየትዎ @ARAPSIMA6
Show all...
*በርሃብ ኣለንጋ በግፍ ጥይት እየገረፈው ላለው ለትግራይ ሕዝብ ድምፅ የማታሰማ ኣንደበት ለዘለኣለም የተዘጋች ትሁን። . . . ሁሉም ያልፋል ወገኔ 🙏🙏 🔵ይቀላቀሉን @Yegna_Tarikoch #ትግራውነት 😘
Show all...
*በርሃብ ኣለንጋ በግፍ ጥይት እየገረፈው ላለው ለትግራይ ሕዝብ ድምፅ የማታሰማ ኣንደበት ለዘለኣለም የተዘጋች ትሁን። . . . ሁሉም ያልፋል ወገኔ 🙏🙏 🔵ይቀላቀሉን @Yegna_Tarikoch #ትግራውነት 😘
Show all...
በ#ትግራይ ክልል ከተማ ይሁን በገጠር ውስጥ ጦርነት በመካሄዱ የሰብዓዊ ችግሩ ሁሉንም ኣካባቢ እንዳካለለ ኣቶ ኣብርሃ ደስታ ተናግረዋል። በኣሁኑ ጊዜ ትግራይ የገጠማት ችግር በዘመኗ ገጥሟት የማያውቅ ችግር ነውም ብለዋል። ቢሯቸው ባደረገው ዳሰሰ ከ4.5 ሚሊዮን በላይ ህዝብ አስቸኳይ እርዳታ እንደሚያስፈልገው ገልፀዋል። ኣቶ ኣብርሃ ፥ "..የትግራይ ህዝብ ተፈናቅሏል፤ አብዛኛው ንብረቱ ተዘርፏል፤ ተወስዷል፤ ከቤት ንብረቱ ተፈናቅሏል፤ አብዛኛው ሰው የአስቸኳይ እርዳታ ያስፈልገዋል፤ በተደረገው ዳሰሳ 4.5 ሚሊዮን ህዝብ አስቸኳይ እርዳታ ያስፈልገዋል፤ ከዚህም 2.2 ሚሊዮን ህዝብ ምግብ ብቻ ሳይሆን የምግብ መስሪያም የሌለው ሆኗል፤ ስለዚህ አስቸኳይ እርዳታው ሁለንተናዊ ነው" ብለዋል። እንደ ኣቶ ኣብርሃ ገለፀ በክልሉ አስፈላጊ የእርዳታ ምግብ አለ ነገር ግን ለማጓጓዝ የፀጥታ ስጋት አለ ፤ አሽከርካሪዎች ይሰጋሉ፤ መንግስታዊ መዋቅርም በመፍረሱ እርዳታውን ለማድረስ ኣስቸጋሪ ሆኗል። "በጦርነቱ ሁሉም ነገር ስለተነካ ረሃብ ተከስቷል፤ ሰው እያለቀ ነው፤ በእኛ በኩል እህል አለ ለማጓጓዝ መንግስታዊ መዋቅር ያስፈልጋል፤ እሱም ፈርሷል፤ እርዳታው ወደ ህዝቡ እንዲደርስ አልቻለም ተቸግረናል" ብለዋል አቶ ኣብርሃ። አቶ ኣብርሃ ፤ የሰላም ሁኔታው አስተማማኝ ባለመሆኑ የትራንስፖርት ችግር እንዳለ በማንሳት አሽከርካሪዎች መኪናችን ይወሰድብናል፣ ይጠፋሉ ፣ ለህይወታችንም አደጋ ነው በማለት ለመሄድ ፍላጎት እንደሌላቸው ይገልፃሉ ለዚህም መፍትሄ በእጀባ እንዲደርስ የማድረግ ስራ እየሰራን ነበር የእጀባ ስራው በሚገባው ሁኔታ አልተፈፀመም ብለዋል። አሁን ላይ ሁሉም መስሪያ ቤቶች ስራቸውን ትተው የሰብዓዊ እርዳታ ስራ እንዲሰሩ እያደረግን እንገኛለን ሲሉ ገልፀዋል። ኣቶ ኣብርሃ ፥ ወደ ምስራቃዊ እና ሰሜን ምዕራባዊ ዞኖች የተወሰነ እርዳታ መላኩን ገልፀው የስልክ ግንኙነት ባለመኖሩ እርዳታው ወደ ህዝብ መደረሱ ገና አልተረጋገጠም ፤ ለስንት ሰው እርዳታ እንዳደረሰ አልታወቀም ብለዋል። በመቐለ ከተማ ከ50 ሺ በላይ እርዳታ ተሰጥቷል፤ ለ10 ሺህ ተፈናቃዮችም እርዳታ ተሰጥቷል፤ አሁን ላይ ለ300 ሺህ ህዝብ እርዳታ ለመሥጠት ዝግጅት እየተደረገ መሆኑን አሳውቀዋል። ወደ ትግራይ ለመግባት የሰብዓዊ ድጋፍ መስመር አለመከፈቱን በተመለከተ በዓለም አቀፍ ተቋማት ለሚነሳውን ቅሬታ በተመለከተ ኣቶ ኣብርሃ ተከታዩን ምላሽ ሰጥተዋል ፦ "እንዲያግዙን ነው የምንፈልገው በተደጋጋሚ መቐለ መጥተው እርዳታ ሲሰጡ በመቐለ ከተማ ብቻ አይደለም ሰው ያለው ወደ ዓዶግራት አክሱም፣ ሽራ፣ ዓድዋ ሂዱ እንላቸዋለን፤ እነሱም የፀጥታ ችግር ያነሳሉ በዚህ በእጀባ እንዲሄዱ ለማድረግ ሞክረን ነበር ነገር ግን እየተሳካልን አይደለም" ብለዋል። እርዳታ እስካሁን ኣብዛኛው ኣካባቢ ለማድረስ ተሞክሯል ፤ ወደ ምዕራባዊ ዞን እርዳታ አልደረሰም የጊዜያዊ አስተዳደር ስላልተቋቋመ እርዳታ ማድረስ አለመቻሉን ኣቶ ኣብርሃ ተናግረዋል። ጊዜያዊ አስተዳደር ለማቋቋም እንቅስቃሴ መጀመሩን አክለው ገልፀዋል። ከሰሞኑን የኢትዮጵያ ስጋት አደጋ አመራር ኮሚሽን በትግራይ ረሃብ እንደሌለና የሞተ ሰው እንደሌለ መግለፁ ይታወቃል ኣቶ ኣብርሃ ደስታ ግን በረሃብ ሰው እየሞተ ነው የሚል ምላሽ ሰጥተዋል። የተጠቃለለ ሪፖርት ባይደርስም፤ እስካሁን ባለው ሁኔታ በግሎምህዳ ወረዳ 10 ሰው፣ በዓድዋ 3 ህፃናት እንደሞቱ ሪፖርት እንደደረሳቸው የትግራይ ክልል የጊዜያዊ አስተዳደር የማህበራዊ ጉዳይ ቢሮ ኃላፊ ኣቶ ኣብርሃ ደስታ ተናግረዋል። ይቀላቀሉን @Yegna_Tarikoch ይቀላቀሉን @Yegna_Tarikoch
Show all...
''ወደ ምድር የመጣነው በፍላጎታችን ኣይደለም ወደ ሰማይ ለመጓዝ ግን ፍቃዳችን የኛና የኛ ብቻ ነው ይሄም እውነት እውነት ሀሰትንም ሀሰትብለን ስንመሰክር ወይም በማስረጃ እውነታ ስንኖር ብቻ ነው''
Show all...
''እኛ ሰዎች ስለተወለድን ብቻ ሰው ኣንሆንም''
Show all...
Sign in and get access to detailed information

We will reveal these treasures to you after authorization. We promise, it's fast!