የበጉ ብርሃን(light of lamb) Int.Church
Light of lamb፥የበጉ ብርሃን ማለት ነው። ራዕይ 22፡5 √√የቴሌግራ ቻናላችን ዋነኛ ዓላማ © ትውልድን በእግዚአብሔር ቃል ማነጽና ማሳደግ እና ማስታጠቅ © ቅዱሳንን ለመልካም ሥራ ማነቃቃት © ስማያዊ ዜጋ ትውልድ ማፍራት ነው። 👉 @AbuYegeta 📞 +251945631515 አገልግሎታችን ለመደገፍ 👇 ( 1000226469919) CBE
Show more13 164Subscribers
+11524 hours
+4607 days
+1 80330 days
- Subscribers
- Post coverage
- ER - engagement ratio
Data loading in progress...
Subscriber growth rate
Data loading in progress...
ለወንጌል ስርጭት SPEAKER ገዥ
ይሄ ከላይ የትመለከቱትን Speaker
ለመግዛት አስበን እንቅስቃሴ ጀምረናል።
ቅዱሳን አቅማችሁን የፈቀዳውን ያህል በማዋጣት ወደ ፊት አስቀጥሉን....🏃🥺
“ወንጌልን ብሰብክ እንኳ የምመካበት የለኝም፤ ግድ ደርሶብኝ ነውና፤ ወንጌልንም ባልሰብክ ወዮልኝ።”😭
— 1ኛ ቆሮንቶስ 9፥16
የወንጌል አገልግሎት ራሃብ እያለን
በSPEAKER ምክንያት አገልግሎታችን ተቆርጦብናል 🥺🥺
5000 ብር ደረሰናል
25000 ብር ይቀራል
#የወንጌል_ሽክም_ያለ፤ የጎደለውን ብር የምሞላ አንድ ጅግና የወንጌል አርበኛ ሰው ይጥፍ 🤔🙆🥺🥺😭😭😭
👇👇👇👇👇
1000226469919 CBE
01320789490700 Awash Bank
“ለሰው ሳይሆን ለጌታ እንደምታደርጉ፥ የምታደርጉትን ሁሉ በትጋት አድርጉት፥”
— ቆላስይስ 3፥23
በዚህ አናግሩኝ👉 @AbuYegeta
📞0945631515
እግዚአብሔር ፍጥኖ ይረዳሃል/ ሻል
መዝሙር 46
¯¯¯¯¯¯¯¯¯¯
¹ አምላካችን መጠጊያችንና #ኃይላችን፥ ባገኘን በታላቅ መከራም #ረዳታችን ነው።
² ስለዚህ ምድር ብትነዋወጥ፥ ተራሮችም ወደ ባሕር ልብ ቢወሰዱ #አንፈራም።
…
⁵ እግዚአብሔር በመካከልዋ ነው አትናወጥም፥ እግዚአብሔርም ፈጥኖ ይረዳታል።
እግዚአብሔር መጠጊያችን፤ ኃይላችን፤
ረዳታችን ነው። ሁኔታ አይተን አንፈራም
እግዚአብሔር ፍጥኖ ይረዳል
የአደጋ ጊዜ መውጫና
የቅርብ ተጠሪ ኢየሱስ ነው።
👍 9❤ 4🔥 3
. እኔስ አይቻለው
አቤኔዘር ታደሰና ኤደን እምሩ ||cover song 7.62mb
በጣም የምወደው ዝማሬ ነው 🔥
✿⊰━ ━ ━ ━ ━
🔥🔥#Join_now🔥🔥
✓ @lightoflamb ✓
✓ @lightoflamb ✓
ለProfile Picture የሚሆን መንፈሳዊ ጥቅሶችን ከፈለጉ አሁኑኑ Join ይበሉ
👇👇👇👇👇👇👇
🖼ለProfile Picture ጥቆሶች 🖼
🖼ምርጥ ምርጥ ጥቅሶች🖼
🖼አዳዲስ መንፈሳዊ ጥቅሶች🖼
🖼ባማረ ዲዛይን የተሰሩ ጥቅሶች🖼
🖼ቆንጆ የሆኑ መንፈሳዊ ጥቅሶች🖼
🖼የመዝሙር ስንኝ ጥቅሶች🖼
🖼ኢየሱስን የሚሰብኩ ጥቅሶች🖼
🖼ወንጌልን የሚያሸበርቁ ጥቅሶች🖼
🖼ሁሉንም ለማግኘት🖼
🖼እኛን ይቀላቀሉን🖼
#ዘማሪት_አዲስ_አለም
#ባንተ_ማረፍ
Join us 👇👇👇 $¡Z€=5.5MB
👉✿⊰━ ━ ━ ━ ━
🔥🔥#Join_now🔥🔥
✓ @lightoflamb ✓
✓ @lightoflamb ✓
🔥 1
#ስለ_ምን_ታላቅሳለህ_እመኝ_እንጂ_አትፍራ ፤
“ገብቶም፦ ስለ ምን ትንጫጫላችሁ #ታለቅሳላችሁም? ብላቴናይቱ #ተኝታለች እንጂ #አልሞተችም አላቸው።”
⁴¹ የብላቴናይቱንም እጅ ይዞ፦ ጣሊታ ቁሚ አላት፤ ፍችውም አንቺ ብላቴና ተነሽ እልሻለሁ ነው።
⁴² ብላቴናይቱም የአሥራ ሁለት ዓመት ልጅ ነበረችና ወዲያው ቆማ ተመላለሰች። ወዲያውም #ታላቅ_መገረም_ተገረሙ።
— ማርቆስ 5፥39
ስለምን ታላቅሳላችሁ፤😭 ስለምን ታዝናላችሁ?🥺
ስለ ምን ተስፍ ትቆርጣላችሁ🤦
እመን እንጂ አትፍራ
#በእየሱስ_ስም ሞቶአል ያላችሁት ጉዳይ ይነሳል
ተብላሽቶአል ያላችሁ ጉዳይ ይሰተካከላል
ጠፍቶአል ያላችሁት ጉዳይ ይገኝላችሃል
አልቆአል ያላችሁ ጉድይ እንደገና ይጀምራል
አክትሞል ያላችሁ ጉዳይ በታአምራት ይቀጥላል
ተዘግቶአል ያላችሁት ጉዳይ ይከፈታል
ተስፍ የቆረጣችሁት ነገር እንደገና ሕያው ይሆናል።
#እመን_እንጂ_አትፍራ
እግዚአብሔር ካንተ/ ከአንች ጋር ነው
በዚህ ሳምንት ሕይወታቸው በታላቅ #መገረም እና #መደነቅ ይሞላል ። ይሁንላችሁ ✋ ተፈጸሜ
አገልጋይ አቡካ ዶር
━⊱✿⊰━ ━ ━ ━ ━
🔥🔥#Join_now🔥🔥
✓ @lightoflamb ✓
✓ @lightoflamb ✓
❤ 2🔥 1
አዎ ጌታዬ ፤
እኔ አንተን ታምኜ፤
ኧረ ምን ሆኜ።
ዘማሪ ግዛቸው ወርቁ
⊱✿⊰━ ━ ━ ━ ━
🔥🔥#Join_now🔥🔥
✓ @lightoflamb ✓
✓ @lightoflamb ✓
❤ 5👍 2
🔥# እራሀብን የሚጨምር ዝማሬ ሀሌሉያ😭😭🔥#ናፍቀኸኛል እየሱስ😭😭😭😭😭
🔥#ልቤ ከአንተ ዘንድ ይሰንብት አባባዬዬ😭😭
🔥#አባባዬዬ ታሥፈልገኛለህ😭😭🙌🙌
🔥#መአዛህ ናፍቆኛል😭😭😭😭😭🙌🙌
#መዝሙ. መዝሙረ ዳዊት 63:1-8 (አ.መ.ት) እግዚአብሔር ሆይ፤ አንተ አምላኬ ነህ፤ አንተን ከልብ እሻለሁ፤ ውሃ በሌለበት፣ በደረቅና በተራቈተ ምድር፣ ነፍሴ አንተን ተጠማች፤ ሥጋዬም አንተን ናፈቀች።
ስለዚህ በመቅደስ ውስጥ አየሁህ፤ ኀይልህንና ክብርህንም ተመለከትሁ።
ምሕረትህ ከሕይወት ይበልጣልና፤ ከንፈሮቼ ያመሰግኑሃል።
እንግዲህ፣ በሕይወቴ ዘመን አመሰግንሃለሁ፤ በአንተም ስም እጆቼን አነሣለሁ።
ነፍሴ በቅቤና በሥብ እንደሚረካ ሰው ትረካለች፤ አፌም በሚያዜሙ ከንፈሮች በደስታ ያወድስሃል።
በመኝታዬ አስብሃለሁ፤ ሌሊቱንም ሁሉ ስለ አንተ አሰላስላለሁ።
አንተ ረዳቴ ነህና፣ በክንፎችህ ሥር ተጠልዬ በደስታ እዘምራለሁ።
ነፍሴ አንተን የሙጥኝ ብላለች፤ ቀኝ እጅህም ደግፋ ይዛኛለች።😭😭😭😭🙌🙌🙌🙌❤️❤️❤️ ዘወትር እሱን መናፈቅ መራብ ይሁንልን🙌🙌🔥🔥🔥🙏🙏🙏
https://t.me/revival_is_coming
❤ 3👍 2🔥 2
“ንቂ፥ ንቂ፥ ዲቦራ ሆይ፤ ንቂ፥ ንቂ፥ ቅኔውን ተቀኚ፤ ባርቅ ሆይ፥ ተነሣ፤ የአቢኒኤም ልጅ ሆይ፥ ምርኮህን ማርክ።”
መሳፍንት 5፥12
❤ 16🔥 1
😭😭😭😭
🎤ይህን ድንቅ መዝሙር አድምጡና
ተባረኩበት 🙏
━⊱✿⊰━ ━ ━ ━ ━
🔥🔥#Join_now🔥🔥
✓ @lightoflamb ✓
✓ @lightoflamb ✓
👍 3
Sign in and get access to detailed information
We will reveal these treasures to you after authorization. We promise, it's fast!