cookie

We use cookies to improve your browsing experience. By clicking «Accept all», you agree to the use of cookies.

avatar

የበጉ ብርሃን(light of lamb) Int.Church

Light of lamb፥የበጉ ብርሃን ማለት ነው። ራዕይ 22፡5 √√የቴሌግራ ቻናላችን ዋነኛ ዓላማ © ትውልድን በእግዚአብሔር ቃል ማነጽና ማሳደግ እና ማስታጠቅ © ቅዱሳንን ለመልካም ሥራ ማነቃቃት © ስማያዊ ዜጋ ትውልድ ማፍራት ነው። 👉 @AbuYegeta 📞 +251945631515 አገልግሎታችን ለመደገፍ 👇 ( 1000226469919) CBE

Show more
Advertising posts
13 164Subscribers
+11524 hours
+4607 days
+1 80330 days

Data loading in progress...

Subscriber growth rate

Data loading in progress...

ለወንጌል ስርጭት SPEAKER ገዥ       ይሄ ከላይ የትመለከቱትን Speaker ለመግዛት አስበን እንቅስቃሴ ጀምረናል።    ቅዱሳን አቅማችሁን የፈቀዳውን ያህል በማዋጣት ወደ ፊት አስቀጥሉን....🏃🥺 “ወንጌልን ብሰብክ እንኳ የምመካበት የለኝም፤ ግድ ደርሶብኝ ነውና፤ ወንጌልንም ባልሰብክ ወዮልኝ።”😭   — 1ኛ ቆሮንቶስ 9፥16 የወንጌል አገልግሎት ራሃብ እያለን በSPEAKER  ምክንያት አገልግሎታችን  ተቆርጦብናል 🥺🥺    5000 ብር ደረሰናል     25000 ብር ይቀራል #የወንጌል_ሽክም_ያለ፤ የጎደለውን ብር የምሞላ አንድ ጅግና የወንጌል አርበኛ ሰው ይጥፍ 🤔🙆🥺🥺😭😭😭 👇👇👇👇👇 1000226469919  CBE 01320789490700 Awash Bankለሰው ሳይሆን ለጌታ እንደምታደርጉ፥ የምታደርጉትን ሁሉ በትጋት አድርጉት፥”   — ቆላስይስ 3፥23 በዚህ አናግሩኝ👉 @AbuYegeta 📞0945631515
Show all...
እግዚአብሔር ፍጥኖ ይረዳሃል/ ሻል መዝሙር 46 ¯¯¯¯¯¯¯¯¯¯ ¹ አምላካችን መጠጊያችንና #ኃይላችን፥ ባገኘን በታላቅ መከራም #ረዳታችን ነው። ² ስለዚህ ምድር ብትነዋወጥ፥ ተራሮችም ወደ ባሕር ልብ ቢወሰዱ #አንፈራም። …  ⁵ እግዚአብሔር በመካከልዋ ነው አትናወጥም፥ እግዚአብሔርም ፈጥኖ ይረዳታል። እግዚአብሔር መጠጊያችን፤ ኃይላችን፤ ረዳታችን ነው። ሁኔታ አይተን አንፈራም እግዚአብሔር ፍጥኖ ይረዳል የአደጋ ጊዜ መውጫና የቅርብ ተጠሪ ኢየሱስ ነው
Show all...
👍 9 4🔥 3
  .       እኔስ አይቻለው         አቤኔዘር ታደሰና ኤደን እምሩ ||cover song 7.62mb በጣም የምወደው ዝማሬ ነው 🔥 ✿⊰━ ━ ━ ━ ━ 🔥🔥#Join_now🔥🔥         ✓  @lightoflamb ✓        ✓   @lightoflamb  ✓
Show all...
ለProfile Picture የሚሆን መንፈሳዊ ጥቅሶችን ከፈለጉ አሁኑኑ Join ይበሉ 👇👇👇👇👇👇👇
Show all...
🖼ለProfile Picture ጥቆሶች 🖼
🖼ምርጥ ምርጥ ጥቅሶች🖼
🖼አዳዲስ መንፈሳዊ ጥቅሶች🖼
🖼ባማረ ዲዛይን የተሰሩ ጥቅሶች🖼
🖼ቆንጆ የሆኑ መንፈሳዊ ጥቅሶች🖼
🖼የመዝሙር ስንኝ ጥቅሶች🖼
🖼ኢየሱስን የሚሰብኩ ጥቅሶች🖼
🖼ወንጌልን የሚያሸበርቁ ጥቅሶች🖼
🖼ሁሉንም ለማግኘት🖼
🖼እኛን ይቀላቀሉን🖼
#ዘማሪት_አዲስ_አለም #ባንተ_ማረፍ Join us 👇👇👇 $¡Z€=5.5MB 👉✿⊰━ ━ ━ ━ ━ 🔥🔥#Join_now🔥🔥         ✓  @lightoflamb ✓        ✓   @lightoflamb  ✓
Show all...
🔥 1
#ስለ_ምን_ታላቅሳለህ_እመኝ_እንጂ_አትፍራ ፤ “ገብቶም፦ ስለ ምን ትንጫጫላችሁ #ታለቅሳላችሁም? ብላቴናይቱ #ተኝታለች እንጂ #አልሞተችም አላቸው።” ⁴¹ የብላቴናይቱንም እጅ ይዞ፦ ጣሊታ ቁሚ አላት፤ ፍችውም አንቺ ብላቴና ተነሽ እልሻለሁ ነው። ⁴² ብላቴናይቱም የአሥራ ሁለት ዓመት ልጅ ነበረችና ወዲያው ቆማ ተመላለሰች። ወዲያውም #ታላቅ_መገረም_ተገረሙ። — ማርቆስ 5፥39 ስለምን ታላቅሳላችሁ፤😭 ስለምን ታዝናላችሁ?🥺 ስለ ምን ተስፍ ትቆርጣላችሁ🤦 እመን እንጂ አትፍራ #በእየሱስ_ስም ሞቶአል ያላችሁት ጉዳይ ይነሳል ተብላሽቶአል ያላችሁ ጉዳይ ይሰተካከላል ጠፍቶአል ያላችሁት ጉዳይ ይገኝላችሃል አልቆአል ያላችሁ ጉድይ እንደገና ይጀምራል አክትሞል ያላችሁ ጉዳይ በታአምራት ይቀጥላል ተዘግቶአል ያላችሁት ጉዳይ ይከፈታል ተስፍ የቆረጣችሁት ነገር እንደገና ሕያው ይሆናል። #እመን_እንጂ_አትፍራ እግዚአብሔር ካንተ/ ከአንች ጋር ነው በዚህ ሳምንት ሕይወታቸው በታላቅ #መገረም እና #መደነቅ ይሞላል ። ይሁንላችሁ ✋ ተፈጸሜ አገልጋይ አቡካ ዶር ━⊱✿⊰━ ━ ━ ━ ━ 🔥🔥#Join_now🔥🔥         ✓  @lightoflamb ✓        ✓   @lightoflamb  ✓
Show all...
2🔥 1
አዎ ጌታዬ ፤ እኔ አንተን ታምኜ፤ ኧረ ምን ሆኜ። ዘማሪ ግዛቸው ወርቁ ⊱✿⊰━ ━ ━ ━ ━ 🔥🔥#Join_now🔥🔥         ✓  @lightoflamb ✓        ✓   @lightoflamb  ✓
Show all...
5👍 2
🔥# እራሀብን የሚጨምር ዝማሬ ሀሌሉያ😭😭🔥#ናፍቀኸኛል እየሱስ😭😭😭😭😭 🔥#ልቤ ከአንተ ዘንድ ይሰንብት አባባዬዬ😭😭 🔥#አባባዬዬ ታሥፈልገኛለህ😭😭🙌🙌 🔥#መአዛህ ናፍቆኛል😭😭😭😭😭🙌🙌 #መዝሙ. መዝሙረ ዳዊት 63:1-8 (አ.መ.ት)  እግዚአብሔር ሆይ፤ አንተ አምላኬ ነህ፤ አንተን ከልብ እሻለሁ፤ ውሃ በሌለበት፣ በደረቅና በተራቈተ ምድር፣ ነፍሴ አንተን ተጠማች፤ ሥጋዬም አንተን ናፈቀች።  ስለዚህ በመቅደስ ውስጥ አየሁህ፤ ኀይልህንና ክብርህንም ተመለከትሁ። ምሕረትህ ከሕይወት ይበልጣልና፤ ከንፈሮቼ ያመሰግኑሃል። እንግዲህ፣ በሕይወቴ ዘመን አመሰግንሃለሁ፤ በአንተም ስም እጆቼን አነሣለሁ። ነፍሴ በቅቤና በሥብ እንደሚረካ ሰው ትረካለች፤ አፌም በሚያዜሙ ከንፈሮች በደስታ ያወድስሃል።  በመኝታዬ አስብሃለሁ፤ ሌሊቱንም ሁሉ ስለ አንተ አሰላስላለሁ። አንተ ረዳቴ ነህና፣ በክንፎችህ ሥር ተጠልዬ በደስታ እዘምራለሁ። ነፍሴ አንተን የሙጥኝ ብላለች፤ ቀኝ እጅህም ደግፋ ይዛኛለች።😭😭😭😭🙌🙌🙌🙌❤️❤️❤️ ዘወትር እሱን መናፈቅ መራብ ይሁንልን🙌🙌🔥🔥🔥🙏🙏🙏 https://t.me/revival_is_coming
Show all...
3👍 2🔥 2
    “ንቂ፥ ንቂ፥ ዲቦራ ሆይ፤ ንቂ፥ ንቂ፥ ቅኔውን ተቀኚ፤ ባርቅ ሆይ፥ ተነሣ፤ የአቢኒኤም ልጅ ሆይ፥ ምርኮህን ማርክ።”            መሳፍንት 5፥12
Show all...
16🔥 1
😭😭😭😭 🎤ይህን ድንቅ መዝሙር አድምጡና ተባረኩበት  🙏 ━⊱✿⊰━ ━ ━ ━ ━ 🔥🔥#Join_now🔥🔥         ✓  @lightoflamb ✓        ✓   @lightoflamb  ✓
Show all...
👍 3
Sign in and get access to detailed information

We will reveal these treasures to you after authorization. We promise, it's fast!