cookie

We use cookies to improve your browsing experience. By clicking «Accept all», you agree to the use of cookies.

avatar

መጸሐፍ ቅዱሳዊ እውነታ

ስለ መጸሐፍ ቅድሰ እውነታ ከብሉይ እና ከአዲስ ኪዳን ጌታ ከኛ ምን ይፈልጋል እኛስ ምን እናድርግ ኢየሱስ ፍቅር ነው

Show more
The country is not specifiedThe language is not specifiedThe category is not specified
Advertising posts
241Subscribers
No data24 hours
No data7 days
No data30 days

Data loading in progress...

Subscriber growth rate

Data loading in progress...

“በነጻነት ልንኖር ክርስቶስ ነጻነት አወጣን፤ እንግዲህ ጸንታችሁ ቁሙ እንደ ገናም በባርነት ቀንበር አትያዙ።” — ገላትያ 5፥1
Show all...
“አጥብቀህ ልብህን ጠብቅ፥ የሕይወት መውጫ ከእርሱ ነውና።” — ምሳሌ 4፥23
Show all...
“የጭንቀት ቀን ሳይመጣ በጕብዝናህ ወራት ፈጣሪህን አስብ፤ ደስ አያሰኙም የምትላቸውም ዓመታት ሳይደርሱ፤” — መክብብ 12፥1
Show all...
እግዚአብሔርንም የፈለገ ሁሉ ከሰፈር ውጭ ወዳለው ወደ መገናኛው ድንኳን ይወጣ ነበር።” — ዘጸአት 33፥7
Show all...
“ራሱ ጌታችን ኢየሱስ ክርስቶስና የወደደን በጸጋም የዘላለምን መጽናናት በጎንም ተስፋ የሰጠን እግዚአብሔር አባታችን ልባችሁን ያጽናኑት በበጎም ሥራና በቃል ሁሉ ያጽኑአችሁ።” — 2ኛ ተሰሎንቄ 2፥16-17
Show all...
“ራሱ ጌታችን ኢየሱስ ክርስቶስና የወደደን በጸጋም የዘላለምን መጽናናት በጎንም ተስፋ የሰጠን እግዚአብሔር አባታችን ልባችሁን ያጽናኑት በበጎም ሥራና በቃል ሁሉ ያጽኑአችሁ።” — 2ኛ ተሰሎንቄ 2፥16-17
Show all...
🎤ZERFE KEBEDE ✍️TSEDIKEALEHU
Show all...
“አብራምም የዘጠና ዘጠኝ ዓመት ሰው በሆነ ጊዜ እግዚአብሔር ለአብራም ተገለጠለትና፦ እኔ ኤልሻዳይ ነኝ በፊቴ ተመላለስ፥ ፍጹምም ሁን፤” — ዘፍጥረት 17፥1
Show all...
“እግዚአብሔር ይማረን ይባርከንም፥ ፊቱንም በላያችን ያብራ፤” — መዝሙር 67፥1
Show all...
“የጥበብ መጀመሪያ እግዚአብሔርን መፍራት ነው፤ ቅዱሱንም ማወቅ ማስተዋል ነው።” — ምሳሌ 9፥10
Show all...
Sign in and get access to detailed information

We will reveal these treasures to you after authorization. We promise, it's fast!