መጸሐፍ ቅዱሳዊ እውነታ
ስለ መጸሐፍ ቅድሰ እውነታ ከብሉይ እና ከአዲስ ኪዳን ጌታ ከኛ ምን ይፈልጋል እኛስ ምን እናድርግ ኢየሱስ ፍቅር ነው
Show moreThe country is not specifiedThe language is not specifiedThe category is not specified
241Subscribers
No data24 hours
No data7 days
No data30 days
- Subscribers
- Post coverage
- ER - engagement ratio
Data loading in progress...
Subscriber growth rate
Data loading in progress...
“በነጻነት ልንኖር ክርስቶስ ነጻነት አወጣን፤ እንግዲህ ጸንታችሁ ቁሙ እንደ ገናም በባርነት ቀንበር አትያዙ።”
— ገላትያ 5፥1
“የጭንቀት ቀን ሳይመጣ በጕብዝናህ ወራት ፈጣሪህን አስብ፤ ደስ አያሰኙም የምትላቸውም ዓመታት ሳይደርሱ፤”
— መክብብ 12፥1
“ራሱ ጌታችን ኢየሱስ ክርስቶስና የወደደን በጸጋም የዘላለምን መጽናናት በጎንም ተስፋ የሰጠን እግዚአብሔር አባታችን ልባችሁን ያጽናኑት በበጎም ሥራና በቃል ሁሉ ያጽኑአችሁ።”
— 2ኛ ተሰሎንቄ 2፥16-17
“ራሱ ጌታችን ኢየሱስ ክርስቶስና የወደደን በጸጋም የዘላለምን መጽናናት በጎንም ተስፋ የሰጠን እግዚአብሔር አባታችን ልባችሁን ያጽናኑት በበጎም ሥራና በቃል ሁሉ ያጽኑአችሁ።”
— 2ኛ ተሰሎንቄ 2፥16-17
“አብራምም የዘጠና ዘጠኝ ዓመት ሰው በሆነ ጊዜ እግዚአብሔር ለአብራም ተገለጠለትና፦ እኔ ኤልሻዳይ ነኝ በፊቴ ተመላለስ፥ ፍጹምም ሁን፤”
— ዘፍጥረት 17፥1
Sign in and get access to detailed information
We will reveal these treasures to you after authorization. We promise, it's fast!