cookie

We use cookies to improve your browsing experience. By clicking «Accept all», you agree to the use of cookies.

avatar

የተመረጠ ትውልድ አገልግሎት

የእግዚአብሔር ቃል የሚናገረውን ብቻ እናምናለን!! የእግዚአብሔር ቃል የሚናገረውን ብቻ እንናገራለን!! ጸጋና ምህረት ከሁላችን ጋር ይሁን!! ወንድማችሁ አምና ታደሰ @amnasavedbygrace

Show more
Advertising posts
344Subscribers
No data24 hours
-47 days
-130 days

Data loading in progress...

Subscriber growth rate

Data loading in progress...

“እኛ አገራችን በሰማይ ነውና፥ ከዚያም ደግሞ የሚመጣ መድኃኒትን እርሱንም ጌታን ኢየሱስ ክርስቶስን እንጠባበቃለን፤”   — ፊልጵስዩስ 3፥20 “እንግዲያስ ከእንግዲህ ወዲህ ከቅዱሳን ጋር ባላገሮችና የእግዚአብሔር ቤተ ሰዎች ናችሁ እንጂ እንግዶችና መጻተኞች አይደላችሁም።”   — ኤፌሶን 2፥19 ዕብራውያን 12 ¯¯¯¯¯¯¯¯¯¯ ²² ነገር ግን ወደ ጽዮን ተራራና ወደ ሕያው እግዚአብሔር ከተማ ደርሳችኋል፥ ወደ ሰማያዊቱም ኢየሩሳሌም፥ በደስታም ወደ ተሰበሰቡት ወደ አእላፋት መላእክት፥ ²³ በሰማያትም ወደ ተጻፉ ወደ በኵራት ማኅበር፥ የሁሉም ዳኛ ወደሚሆን ወደ እግዚአብሔር፥ ፍጹማንም ወደ ሆኑት ወደ ጻድቃን መንፈሶች፥ ²⁴ የአዲስም ኪዳን መካከለኛ ወደሚሆን ወደ ኢየሱስ፥ ከአቤልም ደም ይልቅ የሚሻለውን ወደሚናገር ወደ መርጨት ደም ደርሳችኋል። 👉 ወዳጆቼ እኛ አማኞች በምድር በጊዜያዊነት የምንኖር በሰማይ ዘላለማዊ መኖሪያ ያለን በደሙ ቤዛ የሆነንን፤ ከእግዚአብሔር ቁጣ በሞቱ ያደነንን፤ መድኀኒታችንን ጌታ ኢየሱስ ክርስቶስን መምጣት የምንጠባበቅ ቅዱስ ህዝብ ነን‼️ ጸጋ ይብዛላችሁ ‼️ https://t.me/gracealone7grace
Show all...
የተመረጠ ትውልድ አገልግሎት

የእግዚአብሔር ቃል የሚናገረውን ብቻ እናምናለን!! የእግዚአብሔር ቃል የሚናገረውን ብቻ እንናገራለን!! ጸጋና ምህረት ከሁላችን ጋር ይሁን!! ወንድማችሁ አምና ታደሰ @amnasavedbygrace

👍 1
ክርስቶስ ኢየሱስ ሌብሳችን ነው ኃጢአትና የኃጢአት ፍርዴ በላሇበት የሚሇበስ ሌብስ የሕሌውና ጉዲይ አይዯሇም፡፡ የእግዙአብሔርን ክብር ሇብሷሌና በኃጢአት ያሌወዯቀው አዲም የእርቃን መሸፈኛ ሌብስ አያሻውም፡፡ በኃጢአት መተሊሇፍ ወዴቀት በኋሊ ግን በኃጢአት ምክንያት የእግዙአብሔር ክብር ጎዴልታሌና31 ራቁቱን የነበረውና ሞገሱን ያጣው ዴፍረት የላሇው በሃፍረት ውስጥ ሆኖ ፍርዴን ሇሚጠባበቀው ግን ሌብስ ያስፈሌገዋሌ፡፡ ጊዛያዊውና የሰው እጅ ስራ ውጤት የሆነው ሌብስ(ከበሇስ ቅጠልች የተሰራ32) ከእግዙአብሔር ፍርዴና ከአቅራቦቱ ራቁትነት ሉያተርፍ አይችሌምና ራሱ እግዙአብሔር ስሇ አዲም መተሊሇፍ፤ ከኩነኔ ሕይወት፤ ከፍርዴ ፍርሃት፤ ሞገስ ከማጣት፤ ሕይወት ያዴነው ዗ንዴ ዗ሇዓሇማዊና ሇእውነተኛው ሌብስ አምሳሌና ጥሊ የሆነውን የቁርበትን ሌብስ አ዗ጋጅቶ አዲምንና ሄዋንን እግዙአብሔር አሇበሳቸው፡ ዗ፍ 3፡21፡፡ ሇሰው ራቁትነት በመጀመሪያ ሌብስ አ዗ጋጅቶ ያሇበሰው እግዙአብሔር ራሱ ነው፡፡ይህም ስሇ ክርስቶስ የነገር ጥሊ አሇው፡፡
Show all...
የእግዚአብሔር ጽድቅ ያለ ህግ ተገልጧል ‼️ ሮሜ 3 ¯¯¯¯¯¯¯¯¯¯ ¹⁹ አፍም ሁሉ ይዘጋ ዘንድ ዓለምም ሁሉ ከእግዚአብሔር ፍርድ በታች ይሆን ዘንድ ሕግ የሚናገረው ሁሉ ከሕግ በታች ላሉት እንዲናገር እናውቃለን፤ ²⁰ ይህም የሕግን ሥራ በመሥራት ሥጋ የለበሰ ሁሉ በእርሱ ፊት ስለማይጸድቅ ነው፤ ኃጢአት በሕግ ይታወቃልና። ²¹ አሁን ግን በሕግና በነቢያት የተመሰከረለት የእግዚአብሔር ጽድቅ ያለ ሕግ ተገልጦአል፥ ²² እርሱም፥ ለሚያምኑ ሁሉ የሆነ፥ በኢየሱስ ክርስቶስ በማመን የሚገኘው የእግዚአብሔር ጽድቅ ነው፤ ልዩነት የለምና፤ ²³ ሁሉ ኃጢአትን ሠርተዋልና የእግዚአብሔርም ክብር ጎድሎአቸዋል፤ ²⁴ በኢየሱስ ክርስቶስም በሆነው ቤዛነት በኩል እንዲያው በጸጋው ይጸድቃሉ። ²⁵ እርሱንም እግዚአብሔር በእምነት የሚገኝ በደሙም የሆነ ማስተስሪያ አድርጎ አቆመው፤ ይህም በፊት የተደረገውን ኃጢአት በእግዚአብሔር ችሎታ ስለ መተው ጽድቁን ያሳይ ዘንድ ነው፥ ²⁶ ራሱም ጻድቅ እንዲሆን የሚያምነውን እንዲያጸድቅ አሁን በዚህ ዘመን ጽድቁን ያሳይ ዘንድ ነው። https://t.me/gracealone7grace
Show all...
የተመረጠ ትውልድ አገልግሎት

የእግዚአብሔር ቃል የሚናገረውን ብቻ እናምናለን!! የእግዚአብሔር ቃል የሚናገረውን ብቻ እንናገራለን!! ጸጋና ምህረት ከሁላችን ጋር ይሁን!! ወንድማችሁ አምና ታደሰ @amnasavedbygrace

👍 2
ለሰዎች ሁሉ ሊነገረ የተገባ መልዕክት #ኢየሱስ ሐዋርያት 10 ¯¯¯¯¯¯¯¯¯¯ ³⁸ እግዚአብሔር የናዝሬቱን ኢየሱስን በመንፈስ ቅዱስ በኃይልም ቀባው፥ እርሱም መልካም እያደረገ ለዲያብሎስም የተገዙትን ሁሉ እየፈወሰ ዞረ፥ እግዚአብሔር ከእርሱ ጋር ነበረና፤ ³⁹ እኛም በአይሁድ አገርና በኢየሩሳሌም ባደረገው ነገር ሁሉ ምስክሮች ነን፤ እርሱንም በእንጨት ላይ ሰቅለው ገደሉት። ⁴⁰ እርሱን እግዚአብሔር በሦስተኛው ቀን አስነሣው ይገለጥም ዘንድ ሰጠው፤ ⁴¹ ይኸውም ለሕዝብ ሁሉ አይደለም ነገር ግን በእግዚአብሔር አስቀድሞ የተመረጡ ምስክሮች ለሆንን ለእኛ ነው እንጂ፤ ከሙታንም ከተነሣ በኋላ ከእርሱ ጋር የበላን የጠጣንም እኛ ነን። ⁴² ለሕዝብም እንድንሰብክና በሕያዋንና በሙታን ሊፈርድ በእግዚአብሔር የተወሰነ እርሱ እንደ ሆነ እንመሰክር ዘንድ አዘዘን። ⁴³ በእርሱ የሚያምን ሁሉ በስሙ የኃጢአቱን ስርየት እንዲቀበል ነቢያት ሁሉ ይመሰክሩለታልhttps://t.me/gracealone7grace
Show all...
የተመረጠ ትውልድ አገልግሎት

የእግዚአብሔር ቃል የሚናገረውን ብቻ እናምናለን!! የእግዚአብሔር ቃል የሚናገረውን ብቻ እንናገራለን!! ጸጋና ምህረት ከሁላችን ጋር ይሁን!! ወንድማችሁ አምና ታደሰ @amnasavedbygrace

የተባረከ ተስፋችን ዮሐንስ 14 ¯¯¯¯¯¯¯¯¯¯ ³ ሄጄም ስፍራ ባዘጋጅላችሁ፥ እኔ ባለሁበት እናንተ ደግሞ እንድትሆኑ ሁለተኛ እመጣለሁ ወደ እኔም እወስዳችኋለሁ። ⁴ ወደምሄድበትም ታውቃላችሁ፥ መንገዱንም ታውቃላችሁ። … ⁶ ኢየሱስም፦ እኔ መንገድና እውነት ሕይወትም ነኝ፤ በእኔ በቀር ወደ አብ የሚመጣ የለም። “ዛሬስ በመስተዋት በድንግዝግዝ እንደምናይ ነን በዚያን ጊዜ ግን ፊት ለፊት እናያለን፤ ዛሬስ ከእውቀት ከፍዬ አውቃለሁ በዚያን ጊዜ ግን እኔ ደግሞ እንደ ታወቅሁ አውቃለሁ።” — 1ኛ ቆሮንቶስ 13፥12 “ወዳጆች ሆይ፥ አሁን የእግዚአብሔር ልጆች ነን፥ ምንም እንደምንሆን ገና አልተገለጠም። ዳሩ ግን ቢገለጥ እርሱ እንዳለ እናየዋለንና እርሱን እንድንመስል እናውቃለን።” — 1ኛ ዮሐንስ 3፥2 1ኛ ተሰሎንቄ 5 ¯¯¯¯¯¯¯¯¯¯ ³ ሰላምና ደኅንነት ነው ሲሉ ያን ጊዜ ምጥ እርጕዝን እንደሚይዛት ጥፋት በድንገት ይመጣባቸዋል ከቶም አያመልጡም። ⁴ እናንተ ግን፥ ወንድሞች ሆይ፥ ቀኑ እንደ ሌባ ይደርስባችሁ ዘንድ በጨለማ አይደላችሁም፥ ⁵ ሁላችሁ የብርሃን ልጆች የቀንም ልጆች ናችሁና። እኛ ከሌሊት ወይም ከጨለማ አይደለንም፤ 2ኛ ቆሮ 5 ¯¯¯¯¯¯¯¯¯¯ ¹ ድንኳን የሚሆነው ምድራዊ መኖሪያችን ቢፈርስ፥ በሰማይ ያለ በእጅ ያልተሠራ የዘላለም ቤት የሚሆን ከእግዚአብሔር የተሠራ ሕንጻ እንዳለን እናውቃለንና። ² በዚህ ውስጥ በእውነት እንቃትታለንና፥ ከሰማይም የሚሆነውን መኖሪያችንን እንድንለብስ እንናፍቃለንና “ኢየሱስ ክርስቶስ ከሙታን በመነሣቱ ለሕያው ተስፋና ለማይጠፋ፥ እድፈትም ለሌለበት፥ ለማያልፍም ርስት እንደ ምሕረቱ ብዛት ሁለተኛ የወለደን የጌታችን የኢየሱስ ክርስቶስ አምላክና አባት ይባረክ፤ ይህም ርስት በመጨረሻው ዘመን ይገለጥ ዘንድ ለተዘጋጀ መዳን በእምነት በእግዚአብሔር ኃይል ለተጠበቃችሁ ለእናንተ በሰማይ ቀርቶላችኋል።” — 1ኛ ጴጥሮስ 1፥3-5 https://t.me/gracealone7grace
Show all...
የተመረጠ ትውልድ አገልግሎት

የእግዚአብሔር ቃል የሚናገረውን ብቻ እናምናለን!! የእግዚአብሔር ቃል የሚናገረውን ብቻ እንናገራለን!! ጸጋና ምህረት ከሁላችን ጋር ይሁን!! ወንድማችሁ አምና ታደሰ @amnasavedbygrace

👍 3
ዮሐንስ 6 ¯¯¯¯¯¯¯¯¯¯ ³⁵ ኢየሱስም እንዲህ አላቸው፦ የሕይወት እንጀራ እኔ ነኝ፤ ወደ እኔ የሚመጣ ከቶ አይራብም በእኔ የሚያምንም ሁልጊዜ ከቶ አይጠማም። … ³⁷ አብ የሚሰጠኝ ሁሉ ወደ እኔ ይመጣል፥ ወደ እኔም የሚመጣውን ከቶ ወደ ውጭ አላወጣውም፤ … ³⁹ ከሰጠኝም ሁሉ አንድን ስንኳ እንዳላጠፋ በመጨረሻው ቀን እንዳስነሣው እንጂ የላከኝ የአብ ፈቃድ ይህ ነው። ⁴⁰ ልጅንም አይቶ በእርሱ የሚያምን ሁሉ የዘላለም ሕይወትን እንዲያገኝ የአባቴ ፈቃድ ይህ ነው፥ እኔም በመጨረሻው ቀን አስነሣዋለሁ። … ⁴⁶ አብን ያየ ማንም የለም፤ ከእግዚአብሔር ከሆነ በቀር፥ እርሱ አብን አይቶአል። ⁴⁷ እውነት እውነት እላችኋለሁ በእኔ የሚያምን የዘላለም ሕይወት አለው። ⁴⁸ የሕይወት እንጀራ እኔ ነኝ። ⁴⁹ አባቶቻችሁ በምድረ በዳ መና በሉ ሞቱም፤ ⁵⁰ ሰው ከእርሱ በልቶ እንዳይሞት ከሰማይ አሁን የወረደ እንጀራ ይህ ነው። ⁵¹ ከሰማይ የወረደ ሕያው እንጀራ እኔ ነኝ፤ ሰው ከዚህ እንጀራ ቢበላ ለዘላለም ይኖራል፤ እኔም ስለ ዓለም ሕይወት የምሰጠው እንጀራ ሥጋዬ ነው።
Show all...
ሞት ያልያዘው #ኢየሱስ “እግዚአብሔር ግን የሞትን ጣር አጥፍቶ አስነሣው፥ ሞት ይይዘው ዘንድ አልቻለምና።” — ሐዋርያት 2፥24 “ይህ እግዚአብሔር ያስነሣው ግን መበስበስን አላየም።” — ሐዋርያት 13፥37 “ቀን ቀጥሮአልና፥ በዚያም ቀን ባዘጋጀው ሰው እጅ በዓለሙ ላይ በጽድቅ ሊፈርድ አለው፤ ስለዚህም እርሱን ከሙታን በማስነሣቱ ሁሉን አረጋግጦአል።” — ሐዋርያት 17፥31 https://t.me/gracealone7grace
Show all...
የተመረጠ ትውልድ አገልግሎት

የእግዚአብሔር ቃል የሚናገረውን ብቻ እናምናለን!! የእግዚአብሔር ቃል የሚናገረውን ብቻ እንናገራለን!! ጸጋና ምህረት ከሁላችን ጋር ይሁን!! ወንድማችሁ አምና ታደሰ @amnasavedbygrace

👍 1🔥 1
የተወደዳችሁ !! አራቱን የወንጌል መጽሐፍት እግዚአብሔር አባታች ብዙ ጸጋ አብዝቶልን በመስከረም ወር አንብበን ጨርሰናል‼️ በጥቅምት ወር ደግሞ የሐዋርያትን ስራ ጨምሮ መልክታትን በወጣው ፕሮግራም መሰረት እንቀጥላለን አብራችሁን ማንበብ የጀመራችሁ በብዙ ጸጋ እንቀጥላለን እስካውን ያልጀመራችሁ ዛሬውኑ አብራችሁን ማንበብ ጀምሩ‼️ የወንጌላትን ንባብ በተመለከተና እንዲሁም የወንጌልን መጽሐፍት  ጀምረን እስክንጨርስ እግዚአብሔር ስለረዳን የምስጋና ጊዜ የፊታችን ቅዳሜ በ live stream በተለመደው ሰዓት ስለሚኖረን እየጸለያችሁ ቆዩ መልዕክቱን ለሌሎች እንዲደረስ ሼር አድርጉ‼️ ጸጋ ይብዛላችሁ ‼️ https://t.me/gracealone7grace
Show all...
ኢየሱስ ወደ አብ የሚያደረስ ብቸኛ መንገድ “ኢየሱስም፦ እኔ መንገድና እውነት ሕይወትም ነኝ፤ በእኔ በቀር ወደ አብ የሚመጣ የለም።” — ዮሐንስ 14፥6 “በሩ እኔ ነኝ፤ በእኔ የሚገባ ቢኖር ይድናል፥ ይገባልም ይወጣልም መሰማርያም ያገኛል።” — ዮሐንስ 10፥9 “በእርሱ ሥራ ሁላችን በአንድ መንፈስ ወደ አብ መግባት አለንና።” — ኤፌሶን 2፥18 ““በእርሱም ዘንድ ባለ እምነታችን በኩል በመታመን ድፍረትና መግባት በእርሱ አለን።” — ኤፌሶን 3፥12 ዕብራውያን 10 ¯¯¯¯¯¯¯¯¯¯ ¹⁹-²⁰ እንግዲህ፥ ወንድሞች ሆይ፥ በመረቀልን በአዲስና በሕያው መንገድ ወደ ቅድስት በኢየሱስ ደም በመጋረጃው ማለት በሥጋው በኩል እንድንገባ ድፍረት ስላለን፥ ²¹ በእግዚአብሔርም ቤት ላይ የሆነ ታላቅ ካህን ስላለን፥ ²² ከክፉ ሕሊና ለመንጻት ልባችንን ተረጭተን ሰውነታችንንም በጥሩ ውኃ ታጥበን በተረዳንበት እምነት በቅን ልብ እንቅረብ፤ https://t.me/gracealone7grace
Show all...