ADDIS NAGER
WE GOT FOR U BREKING NEWS
Show moreThe country is not specifiedThe language is not specifiedThe category is not specified
162Subscribers
No data24 hours
No data7 days
No data30 days
- Subscribers
- Post coverage
- ER - engagement ratio
Data loading in progress...
Subscriber growth rate
Data loading in progress...
Show all...
Thanks For 1K Subscribers On YOUTUBE
እባካችሁ ይህንን ቻናል ሰብስክራብ አድርጉ on YouTube and telegramYou tube
https://www.youtube.com/channel/UCze_aDOpeiL5WtBYvRRgEugTelegramhttps://t.me/abededella2
አዲስ የዩኒቨርስቲ ገቢ ተማሪዎች ምደባ ተለቀቀ።
የ2013 ትምህርት ዘመን የአስራ ሁለተኛ ክፍል ማጠቃለያ አገር አቀፍ ፈተና ወስደው የዩኒቨርስቲ መግቢያ መቁረጫ ነጥብ ላመጡ ተማሪዎች የዩኒቨርሲቲ ምደባ ከዛሬ ሚያዝያ 21/2013 ዓ.ም ጀምሮ ይፋ ሆኗል።
በመሆኑም ተማሪዎች ከታች በተገለጸዉ የበየነ መረብ ጠቋሚ በመግባት የተመደቡበትን ተቋም ማወቅ የሚችሉ መሆኑን እየገለጽን፤ ዩኒቨርሲቲዎች እስከ ሚያዝያ 30/2013 ዓ.ም ድረስ ተገቢዉን ዝግጅት አድርገው የመጀመሪያ ዓመት አዲስ ገቢ ተማሪዎችን የቅበላ መርሃ ግብር የሚያሳዉቁ በመሆኑ ተማሪዎች አስፈላጊዉን ዝግጅት እያደረጋችሁ እንድትቆዩ እናሳስባለን፡፡
• ዉጤት ለማየት መግቢያ ዌብሳይት፡- http://result.neaea.gov.et/Home/Placement
• ቅሬታ ለማቅረብ መግቢያ ዌብሳይት (በአካል መምጣት አያስፈልግም)፡- http://moshe.gov.et/ ወይም https://forms.gle/Jt9L7F2EDDC62YLQ7
-MoSHE
〰〰〰〰〰〰〰
@addisnewz
Show all...
እንዴት የ WIFI Speed መጨመር እንችላለን። Easy
Speed Tester Apk Dowload Link
https://play.google.com/store/apps/details?id=com.vtool.speedtest.speedcheck.internetAndYou Can Get Apk From My Telegeram Chan...
Show all...
የ ስልኮ ባትሪ እያለቀ ተቸግረዋል ? ወሳኝ መፋትሄ How to save your Mobile Battrey
Dowlad link
https://play.google.com/store/apps/details?id=com.urysoft.pixelfilter&hl=am&gl=USTelegramChannel link
https://t.me/abededella2YouTube
https://...Show all...
How To Protect your Telegram From Hackers እንዴት ቴሌግራማችን አንዳይጠለፍ ማድረግ እንችላለን
Please sub my youtube and telegram channel you tube
https://youtu.be/NeA-Ayckbt8telegramhttps://t.me/abededella2
channel play list
https://youtu.be/e0...በትናንትናው እለት በ ዶ/ር አብይ አህመድ ይፋዊ የ ፌስቡክ ገፅ ላይ እንዲህ የሚል መፈክር ያለበት ፎቶ ተለቆ ነበር👇
"ወያኔ ጁንታ፣ ኦነግ ሸኔ፣ ባልደራስና አብን የኢትዮጵያ ሕዝብ ጠላቶች ናቸው።"
ሆኖም ጠቅላዩ ከደቂቃዎች በኀላ መልሰው አጥፍተውታል‼️
#SHARE
መረጃው ለሌሎች እንዲደርስ ያጋሩ @addisnewz
የደቡብ ክልል የ8ኛ ክፍል ውጤት ይፋ ሆኗል‼️
🎲 የደ/ብ/ብ/ሕ/ክ/መ/ ትምህርት ቢሮ የ2012 ዓ.ም የ8ኛ ክፍል ክልላዊ ፈተና ውጤት ይፋ ማድረጉን ዛሬ አስታውቋል።
🎲በሲዳማ ክልል እና በደቡብ ክልል ለፈታና ከተቀመጡ 352,806 ተማሪዎች ወደ 322,136 የሚሆኑት ወደ 9ኛ ክፍል ማለፋቸውንና ይህም ከመቶ 91.3% መሆኑን ቢሮው አሳውቋል።
🎲 የማለፊያ ነጥብ ኮቪድን ታሳቢ በማድረግ ለወንድ 41፣ ለሴት 40 እና ማየት ለተሳናቸው 39 ሆኖ ተወስኗል።
በተያያዘ የ9ኛ ክፍል ቅበላ በሁሉም የ2ኛ ደረጃ ትምህርት ቤቶች ከየካቲት 1-2 ሲሆን ትምህርት የሚጀመረው በየካቲት 3/2013 ዓ.ም መሆኑንና ተማሪዎችም በተገለጸው ጊዜ አስፈላጊ ቁሳቁስ በማዘጋጀት ትምህርት ቤት እንዲገኙ ተብሏል።
#SHARE
@addisnewz