cookie

We use cookies to improve your browsing experience. By clicking «Accept all», you agree to the use of cookies.

avatar

ADDIS NAGER

WE GOT FOR U BREKING NEWS

Show more
The country is not specifiedThe language is not specifiedThe category is not specified
Advertising posts
162Subscribers
No data24 hours
No data7 days
No data30 days

Data loading in progress...

Subscriber growth rate

Data loading in progress...

Show all...
Thanks For 1K Subscribers On YOUTUBE

እባካችሁ ይህንን ቻናል ሰብስክራብ አድርጉ on YouTube and telegramYou tube

https://www.youtube.com/channel/UCze_aDOpeiL5WtBYvRRgEugTelegram

https://t.me/abededella2

አዲስ የዩኒቨርስቲ ገቢ ተማሪዎች ምደባ ተለቀቀ። የ2013 ትምህርት ዘመን የአስራ ሁለተኛ ክፍል ማጠቃለያ አገር አቀፍ ፈተና ወስደው የዩኒቨርስቲ መግቢያ መቁረጫ ነጥብ ላመጡ ተማሪዎች የዩኒቨርሲቲ ምደባ ከዛሬ ሚያዝያ 21/2013 ዓ.ም ጀምሮ ይፋ ሆኗል። በመሆኑም ተማሪዎች ከታች በተገለጸዉ የበየነ መረብ ጠቋሚ በመግባት የተመደቡበትን ተቋም ማወቅ የሚችሉ መሆኑን እየገለጽን፤ ዩኒቨርሲቲዎች እስከ ሚያዝያ 30/2013 ዓ.ም ድረስ ተገቢዉን ዝግጅት አድርገው የመጀመሪያ ዓመት አዲስ ገቢ ተማሪዎችን የቅበላ መርሃ ግብር የሚያሳዉቁ በመሆኑ ተማሪዎች አስፈላጊዉን ዝግጅት እያደረጋችሁ እንድትቆዩ እናሳስባለን፡፡ • ዉጤት ለማየት መግቢያ ዌብሳይት፡- http://result.neaea.gov.et/Home/Placement • ቅሬታ ለማቅረብ መግቢያ ዌብሳይት (በአካል መምጣት አያስፈልግም)፡- http://moshe.gov.et/ ወይም https://forms.gle/Jt9L7F2EDDC62YLQ7 -MoSHE 〰〰〰〰〰〰〰 @addisnewz
Show all...
Show all...
እንዴት የ WIFI Speed መጨመር እንችላለን። Easy

Speed Tester Apk Dowload Link

https://play.google.com/store/apps/details?id=com.vtool.speedtest.speedcheck.internetAnd

You Can Get Apk From My Telegeram Chan...

Show all...
የ ስልኮ ባትሪ እያለቀ ተቸግረዋል ? ወሳኝ መፋትሄ How to save your Mobile Battrey

Dowlad link

https://play.google.com/store/apps/details?id=com.urysoft.pixelfilter&hl=am&gl=USTelegram

Channel link

https://t.me/abededella2You

Tube

https://...

Show all...
How To Protect your Telegram From Hackers እንዴት ቴሌግራማችን አንዳይጠለፍ ማድረግ እንችላለን

Please sub my youtube and telegram channel you tube

https://youtu.be/NeA-Ayckbt8telegram

https://t.me/abededella2

channel play list

https://youtu.be/e0...

በትናንትናው እለት በ ዶ/ር አብይ አህመድ ይፋዊ የ ፌስቡክ ገፅ ላይ እንዲህ የሚል መፈክር ያለበት ፎቶ ተለቆ ነበር👇 "ወያኔ ጁንታ፣ ኦነግ ሸኔ፣ ባልደራስና አብን የኢትዮጵያ ሕዝብ ጠላቶች ናቸው።" ሆኖም ጠቅላዩ ከደቂቃዎች በኀላ መልሰው አጥፍተውታል‼️ #SHARE መረጃው ለሌሎች እንዲደርስ ያጋሩ @addisnewz
Show all...
የደቡብ ክልል የ8ኛ ክፍል ውጤት ይፋ ሆኗል‼️ 🎲 የደ/ብ/ብ/ሕ/ክ/መ/ ትምህርት ቢሮ የ2012 ዓ.ም የ8ኛ ክፍል ክልላዊ ፈተና ውጤት ይፋ ማድረጉን ዛሬ አስታውቋል። 🎲በሲዳማ ክልል እና በደቡብ ክልል ለፈታና ከተቀመጡ 352,806 ተማሪዎች ወደ 322,136 የሚሆኑት ወደ 9ኛ ክፍል ማለፋቸውንና ይህም ከመቶ 91.3% መሆኑን ቢሮው አሳውቋል። 🎲 የማለፊያ ነጥብ ኮቪድን ታሳቢ በማድረግ ለወንድ 41፣ ለሴት 40 እና ማየት ለተሳናቸው 39 ሆኖ ተወስኗል። በተያያዘ የ9ኛ ክፍል ቅበላ በሁሉም የ2ኛ ደረጃ ትምህርት ቤቶች ከየካቲት 1-2 ሲሆን ትምህርት የሚጀመረው በየካቲት 3/2013 ዓ.ም መሆኑንና ተማሪዎችም በተገለጸው ጊዜ አስፈላጊ ቁሳቁስ በማዘጋጀት ትምህርት ቤት እንዲገኙ ተብሏል። #SHARE @addisnewz
Show all...