Minster of Education
3 107Subscribers
-124 hours
+57 days
+2030 days
- Subscribers
- Post coverage
- ER - engagement ratio
Data loading in progress...
Subscriber growth rate
Data loading in progress...
መልዕክቱን ያጋሩ፣ ከ1ሺህ ብር ጀምሮ ተሸላሚ ይሁኑ!
የግሎባል ባንክ ኢትዮጵያ ይፋዊ የቴሌግራም ቻናል
1. በመጀመሪያ ቀጣዩን የቦት ሊንክ ይጫኑ፡- https://t.me/global_bank_referral_bot?start=6074803302
2. START የሚለውን ይጫኑ፣
3. JOIN CHANNEL የሚለውን ይጫኑ፣
4. ወደ መጀመሪያው ቦት ይመለሱ፣
5. CONTINUE የሚለውን ሲጫኑ የመጋበዣ ሊንክዎን ያገኛሉ፣
6. መልዕክቱን ቢያንስ ለ50 እና ከዚያ በላይ ወዳጅ ዘመድዎ ሼር ሲያደርጉ ግሎባል ባንክ ኢትዮጵያ በየሳምንቱ ከአንድ ሺ ብር ጀምሮ ልዩ ልዩ ሽልማቶችን ያበረክታል፡፡
ሽልማቱ ዘወትር ቅዳሜ ለተሸላሚዎች ይደርሳል፡፡
ደንብና ሁኔታዎች ተፈፃሚ ናቸው፡፡
ግሎባል ባንክ ኢትዮጵያ
💩 3👍 2❤ 1
መልዕክቱን ያጋሩ፣ ከ1ሺህ ብር ጀምሮ ተሸላሚ ይሁኑ!
የግሎባል ባንክ ኢትዮጵያ ይፋዊ የቴሌግራም ቻናል
1. በመጀመሪያ ቀጣዩን የቦት ሊንክ ይጫኑ፡- https://t.me/global_bank_referral_bot?start=6074803302
2. START የሚለውን ይጫኑ፣
3. JOIN CHANNEL የሚለውን ይጫኑ፣
4. ወደ መጀመሪያው ቦት ይመለሱ፣
5. CONTINUE የሚለውን ሲጫኑ የመጋበዣ ሊንክዎን ያገኛሉ፣
6. መልዕክቱን ቢያንስ ለ50 እና ከዚያ በላይ ወዳጅ ዘመድዎ ሼር ሲያደርጉ ግሎባል ባንክ ኢትዮጵያ በየሳምንቱ ከአንድ ሺ ብር ጀምሮ ልዩ ልዩ ሽልማቶችን ያበረክታል፡፡
ሽልማቱ ዘወትር ቅዳሜ ለተሸላሚዎች ይደርሳል፡፡
ደንብና ሁኔታዎች ተፈፃሚ ናቸው፡፡
ግሎባል ባንክ ኢትዮጵያ
👍 3❤ 1
መልዕክቱን ያጋሩ፣ ከ1ሺህ ብር ጀምሮ ተሸላሚ ይሁኑ!
የግሎባል ባንክ ኢትዮጵያ ይፋዊ የቴሌግራም ቻናል
1. በመጀመሪያ ቀጣዩን የቦት ሊንክ ይጫኑ፡- https://t.me/global_bank_referral_bot?start=879846949
2. START የሚለውን ይጫኑ፣
3. JOIN CHANNEL የሚለውን ይጫኑ፣
4. ወደ መጀመሪያው ቦት ይመለሱ፣
5. CONTINUE የሚለውን ሲጫኑ የመጋበዣ ሊንክዎን ያገኛሉ፣
6. መልዕክቱን ቢያንስ ለ50 እና ከዚያ በላይ ወዳጅ ዘመድዎ ሼር ሲያደርጉ ግሎባል ባንክ ኢትዮጵያ በየሳምንቱ ከአንድ ሺ ብር ጀምሮ ልዩ ልዩ ሽልማቶችን ያበረክታል፡፡
ሽልማቱ ዘወትር ቅዳሜ ለተሸላሚዎች ይደርሳል፡፡
ደንብና ሁኔታዎች ተፈፃሚ ናቸው፡፡
ግሎባል ባንክ ኢትዮጵያ
በክልሉ የትምህርት ዘርፉን ውጤታማ ለማድረግ ያለውን ሀብት በአግባቡ መጠቀም ያስፈልጋል-ፕሮፌሰር ብርሃኑ ነጋ
....................................................
ጥር 24/2016 ዓ.ም (ትምህርት ሚኒስቴር) የኢፌዴሪ ትምህርት ሚኒስትር ፕሮፌሰር ብርሃኑ ነጋ ከደቡብ ምዕራብ ኢትዮጵያ ህዝቦች ክልል መንግሥት ርዕሰ መስተዳድር ዶክተር ኢንጂነር ነጋሽ ዋጌሾ እና ካቢኔ አካላት ጋር በክልሉ የትምህርት ዘርፍ ውጤታማ ለማድረግ በሚያስችሉ ጉዳዮች ላይ ዉይይት አድርገዋል ።
በውይይት መድረኩ በክልሉ በቀጣይ የትምህርት ስርዓቱን ማሻሻል እና ማጠናከር በሚቻልበት መንገድ ላይ በሰፊው ምክክር ተደርጓል።
የትምህርት ሚኒስትሩ ፕሮፌሰር ብርሃኑ ነጋ የክልሉ የትምህርት ስርዓቱን ውጤታማ ለማድረግ በክልሉ የትምህርት ዘርፉን ውጤታማ ለማድረግ ያለውን ሀብት በአግባቡ በመጠቀም ከትምህርት ስርዓት ጋር አስተሳስሮ መምራት ያስፈልጋል ብለዋል፡፡
በየጊዜው የትምህርት ስራ ያለበትን ሁኔታ እየገመገሙ ቀጣይ አቅጣጫ እያስቀመጡ መሄድ ተገቢ እንደሆነም ገልጸዋል፡፡
የትምህርት ስራ ተማሪዎችን ማስተማር ብቻ ሳይሆን ለተማሪዎች በቂ እውቀትና ክህሎት ማሳደግ ላይ ትኩረት ማድረግ እንደሚጠይቅ ገልፀው ለዚህም ትምህርትን ከፖለቲካ ነፃ አድርጎ መምራት ይጠይቃልም ብለዋል፡፡
በክልሉ የትምህርት ዘርፉን ለመደገፍ የትምህርት ሚንስቴር 3 መኪና እና 48 ሞተር ሳይክሎችን ድጋፍ ማድረጉን አመልክተዋል፡፡
በ"ትምህርት ለትውልድ" ንቅናቄ የትምህርት ቤቶችን ደረጀ ከመሻሻል አኳያ በክልሉ የተሰራው ስራ የሚበረታታ መሆኑን ጠቅሰው ህብረተሰቡን በማስተባበር ይህንን አጠናክሮ ማስቀጠል እንደሚገባም አንስተዋል፡፡
የደቡብ ምዕራብ ኢትዮጵያ ህዝቦች ክልል መንግሥት ርዕሰ መስተዳድር ዶክተር ኢንጂነር ነጋሽ ዋጌሾ ክልሉ ከተቋቋመ ወዲህ በክልሉ የትምህርት ስርዓት ለማሻሻል እና ለማጠናከር በትኩረት እየተሰራ መሆኑን አብራርቷል።
ይህንን ለማስጠበቅ የክልሉ መንግስት በመምህራን ልማት፣ መሠረተ ልማት፣ የመመሪያው ቁሳቁስ የማሟላት እና በአርብቶ አደር አካባቢ የተማሪዎች ምገባ ስርዓትን ተግባራዊ በማድረግ ሰፊ ስራ እየሰራ እንዳለ ገልፀዋል ።
በአሁኑ ሰዓት ዝቅተኛ የተማሪ ውጤት የተመዘገበውን በመቀየር የተሻለ የትምህርት ስርዓት ለመገንባት የቅድመ አንደኛ ደረጃ ትምህርት ቤቶችን በማጠናከር ላይ በቀጣይ ትኩረት ተደርጎ እንደሚሰራም አመልክቷል።
በምክትል ርዕሰ መስተዳድር ማዕረግ የማህበራዊ ክላስተር አስተባባሪ እና የክልሉ ትምህርት ቢሮ ኃላፊ አቶ አልማው ዘውዴ በክልሉ ያሉ 90% የሚሆኑ ትምህርት ቤቶች ከሚፈለገው ደረጀ በታች መሆናቸውን ጠቅሰው ይህንን ለመቅረፍ የትምህርት ለትውልድ ንቅናቄን እውን በማድረግ ትምህርት ቤቶችን ደረጀ ለማሻሻል ሰፊ ስራ እየተሰራ መሆኑን ገልፀዋል፡፡
ለዚህም ከ261 ሚሊየን ብር በላይ ገንዘብ መሰብሰቡንና የትምህርት ስራን ውጤታማ ለማድረግ በተለያዩ ክልሎች የሚገኙ ምርጥ ተሞክሮዎችን ወደ ክልሉ በማምጣት የትምህርት ዘርፉን ለመቀየር እየተሰራ ነው ብለዋል፡፡
በውይይቱ የፌዴራል እና የክልል ከፍተኛ አመራሮች ተገኝተዋል ሲል የደቡብ ምዕራብ ኢትዮጵያ ህዝቦች ክልል መንግሥት ኮሙኒኬሽን ቢሮ ዘግቧል
Log in or sign up to view
See posts, photos and more on Facebook.
👍 17❤ 1
ደባርቅ ዩኒቨርሲቲ ነባር ተማሪዎቹን በመቀበል ላይ ይገኛል።
ዩኒቨርሲቲው ነባር ተማሪዎቹን ተቀብሎ ለማስተማር ለጥር 15 እና 16/2016 ዓ.ም ጥሪ ማድረጉ ይታወሳል።
ዩኒቨርሲቲው 1,447 ተማሪዎችን እንደሚቀበል ይጠበቃል።
በ2015 ዓ.ም የሪሚዲያል ፕሮግራም ትምህርታቸውን ተከታትለው የማለፊያ ውጤት ያመጡ እንዲሁም በ2016 ዓ.ም ደባርቅ ዩኒቨርሲቲ ለተመደቡ የአንደኛ ዓመት እና የሪሚዲያል ፕሮግራም ተማሪዎች በሌላ ማስታወቂያ በቅርቡ ጥሪ እንደሚደረግላቸው ዩኒቨርሲቲው ገልጿል።
👍 3
ሁሉም ዩኒቨርሲቲዎች የመውጫ ፈተና ለመውሰድ የሚቀመጡ የመጀመሪያ ዲግሪ ተፈታኞች የሚፈፅሙትን የአገልግሎት ክፍያ እስክ ጥር 25/2016 ዓ.ም ድረስ ገቢ እንዲያደርጉ ትምህርት ሚኒስቴር አሳስቧል፡፡
ሚኒስቴሩ ጥር 14 ቀን 2016 ዓ.ም በጉዳዩ ላይ ለሁሉም የመንግሥት ዩኒቨርሲቲዎች የላከው ሰርኩላር ከላይ ተያይዟል፡፡
#MoE
ትምህርት ሚኒስቴር የመውጫ ፈተና የመመዝገቢያ ጊዜን አራዝሟል፡፡
በ2016 ዓ.ም የመውጫ ፈተና ለመውሰድ የምዝገባ ጊዜ ከጥር እስከ 15/2016 ዓ.ም ይከናወናል መባሉ ይታወቃል፡፡
ይሁን እንጂ በተፈታኞች ጥያቄ መሰረት የምዝገባ ጊዜው እስከ ሰኞ ጥር 20/2016 ዓ.ም የተራዘመ መሆኑን ትምህርት ሚኒስቴር ገልጿል።
ሌሎች ሁኔታዎች ግን ቀደም ሲል በተገለጸው አግባብ የሚከናወኑ መሆኑን ሚኒስቴሩ ጠቁሟል፡፡
የትምህርት ሚኒስትሩ ፕ/ር ብርሃኑ ነጋ ከአፍሪካ አመራር ልህቀት አካዳሚ ጋር በጋራ መስራት በሚያስችላቸው ጉዳዮች ዙሪያ ተውያዩ።
-------------------------------//--------------------------
ታህሳስ 24/2016 ዓ.ም (ትምህርት ሚኒስቴር) የትምህርት ሚኒስትሩ ፕ/ር ብርሃኑ ነጋ የአፍሪካ አመራር ልህቀት አካዳሚ ርዕሰ አካዳሚ አቶ ዛዲግ አብርሃን በጽ/ቤታቸው ተቀብለው አነጋግረዋል።
በውይይታቸውም ሁለቱ መስሪያ ቤቶች በጋራ መስራት የሚያስችሏቸውን ጉዳዮችን አንስተው ተወያይተዋል።
የአፍሪካ አመራር ልህቀት አካዳሚ ርዕሰ አካዳሚ አቶ ዛዲግ አብርሃ ተቋማቸው እያካሄዳቸው ያሉ የሪፎርም አጀንዳዎችን ለፕ/ር ብርሃኑ ነጋ በማቅረብ አብራርተዋል።
የትምህርት ሚኒስትሩ ፕ/ር ብርሃኑ ነጋ በበኩላቸው ሚኒስቴር መስሪያ ቤታቸው የአፍሪካ አመራር ልህቀት አካዳሚ በሪፎርምና በማስፋት የያዛቸውን ስራዎች ለማገዝ አብረው እንደሚሰሩ ተናግረዋል።
በተለይም ሁለቱ ተቋማት ያላቸውን አቅም ተጠቅመው ተቋሙን ለአፍሪካ ትብብር ትርጉም ያለው አካዳሚ እንዲሆን ለማድረግ የድርሻቸውን እንደሚወጡም አረጋግጠ
👍 7👎 3
#DebreTaborUniversity
ደብረ ታቦር ዩኒቨርሲቲ ሁለተኛ ዓመት እና ከዚያ በላይ ለሆኑ ነባር ተማሪዎቹ ጥሪ አድርጓል፡፡
በዚህም የነባር መደበኛ ተማሪዎች የ2016 ትምህርት ዘመን ምዝገባ ጥር 2 እና 3/2016 ዓ.ም መሆኑን ዩኒቨርሲቲው አሳውቋል፡፡
ለአንደኛ ዓመት እና ለሪሚዲያል ተማሪዎች ጥሪ እሰከሚደረግ በትዕግስት እንዲጠብቁ ዩኒቨርሲቲው አሳስቧል፡፡
ከላይ የተያያዘው የተቋሙ ጥሪ ትክክለኛ መሆኑን ቲክቫህ ከዩኒቨርሲቲው ፕሬዝዳንት ጽ/ቤት አረጋግጧል፡፡ ጥሪው ታህሳስ 25 እና 26/2016 ዓ.ም ምሽት በብሔራዊ ቴሌቭዥን ጣቢያ የሚተላለፍ መሆኑንም ሰምተናል፡፡
👍 4
Sign in and get access to detailed information
We will reveal these treasures to you after authorization. We promise, it's fast!