cookie

We use cookies to improve your browsing experience. By clicking ÂŤAccept allÂť, you agree to the use of cookies.

avatar

🕋umie ofcaly caneliy🕋🕋🇪🇹

ኡሚ ዘ ሀበሸ የብለል ዘር ነኝ (umie እስለሚክ ቻነል) በቻነሉ ውስጥ የለቹን ማንኘዉንም አይነት ሀሰብ አስተየት ማስጠት ትችለለቹ ለማቃበል ዝግጅ ነን t.me/umar @HIISHEBESA

Show more
The country is not specifiedThe language is not specifiedThe category is not specified
Advertising posts
137Subscribers
No data24 hours
No data7 days
No data30 days

Data loading in progress...

Subscriber growth rate

Data loading in progress...

#ትንሿ ዒድ ብለው ስለሚያከብሩ ሰዎች ብይን.. በድጋሚ የተለቀቀ! 🎙 በኡስታዝ ሻኪር ቢን ሱልጣን (ሀፊዘውላህ) 👇👇👇 ➺🇸🇦 t.me/SunahMedia ➺🇸🇦 t.me/SunahMedia
Show all...
━━━━━━━━━━━━━━━━━━ ኦሳማ ቢን ላደንና የፍልስጤም ምድር ክፍል 1 ━━━━━━━━━━━━━━━━━━ በ1989 እንደ አውሮጳ የዘመን ቀመር፡፡ ሶቪየት ሩሲያ ከአፍጋኒስታን ገና ለቃ መውጣቷ ነበር፡፡ አፍጋንና ዓረብ ሙጃሂዲን በአላህ እርዳታና በማያልቅ ፀጋው አንድን ልዕለ ኃያል ሀገር ድል አዯኘደረጉ፡፡ ሸይኽ ዓብደላህ ዐዛም ጉዩዩን አንስተው ከኡሳማ ቢን ላደን ጋር ተነጋገሩበት፡፡ አሁን አፍጋኒስታን ነፃ ወጥታለች፡፡ በቀጣዩ ምን ማድረግ አለባቸው? በአፍጋኒስታን (ኹራሳን) ኺሊፋውን መመስረት? ወይስ ምን? ዓብደላህ ዐዛም የኺሊፋውን መመሥረት ይፈልጋሉ፡፡ ኡሳማ ቢን ላደን ግን አልተስማማም፡፡ ከዚህ ይልቅ የሱ ፍላጎት የነበረው እነዚህ ዐረብ-አፍጋን ተዋጊዎች ወደየሀገረ ቤታቸው ተመልሰው ለኢስሊሙ ዓለም ልምድና ተሞክሮሯውን በማጋራት የላቀ ዓለም አቀፋዊ ሙስሊም ተዋጊ ኃይል እንዲቋቋም ማድረግ ነበር፡፡ ሁለቱም ግን ሀሳባቸውን አልቋጩም፡፡ አንድ ተጨባጭ መደምደሚያ ላይ አልደረሱም፡፡ አንድ ቀን ዐብደላህ ዐዛም ሁለት ትናንሽ ወንዶች ልጆቻቸውን ከጎን ጭነው ለሣምንታዊው የጁሙዓ ሰላት ወደ አቅራቢያቸው ወደሚገኘው መስጂድ እያሽከረከሩ አደጋ ገጠማቸው፡፡ ድንገት ከመኪናቸው ሥር ቦምብ ፈነዳ፡፡ እዚያው ላይ ሶስቱም ተሰው፡፡ አባትና ሁለት ወንዶች ልጆች ተገደሉ፡፡ በአላህ መንገድ የተፋለሙት ሙጃሂዶች የሩሲያን ወራሪ ጦር ጠራርገው ከአፍጋን አስወጥተዋል፡፡ ግና አንድ ግንባር ሁነው ሲዋጉ የነበሩት የአፍጋን የተለያዩ ቡድኖች እርስ በርስ ለሥልጣን መዋጋት ጀምረዋል፡፡ ሸይኽ ኡሳማ እዚህ ውስጥ እጁን ማስገባት አልፈለገም፡፡ ወደ ትውልድ ሀገሩ “ሳዑድ ዓረቢያ” ተመለሰ፡፡ ይህ የኾነው በ1991 እንደ አውሮጳ የዘመን ቀመር ነበር፡፡ ከ1990ዎቹ መጀመሪያ ሳዳም ሁሴን ኩዌትንና የባህረ ሰላጤ ሀገራትን ለመውረር ባሰበ ጊዜ የሳዑዲው ንጉስ ሳዳም ላይ እንዲረዱት ወደ አሜሪካኖች ፊቱን አዞረ፡፡ አሜሪካኖች የኢስላምን የተቀደሰች ምድር ሂጃዝን እንዲሁም መላውን ባህረ ሰላጤ ከጥቃት ለመከላከል በሚል በ1990 አጋማሽ ላይ ጦር ጭነው ገቡ፡፡ የጦር ሠፈሮችን አቋቋሙ፡፡ የነሱ ሴቶችና ወንዶች ኢስላምንና ሙስሊሞችን ሊጠብቁ ነው፡፡ ይህ ነገር ሸይኽ ኡሳማን አናደደው፡፡ እንዴት ነው መስቀላዊያን ለሙስሊሞች ተከላካይ የሚሆኑት? እንዴትስ ነው እነሱ ወደ ዓረቢያ ምድር የሚገቡት? የአላህ መልክተኛ "ጣዖታዊያንን ከዓረቢያ ምድር አስወጧቸው” በማለት መናገራቸው እየታወቀ? ድርጊቱ የከነከነው ሸይኽ ኡሳማ ወደ ንጉሡ ደብዳቤ ፃፈ፡፡ የአሜሪካንን ወታደሮች በኢስላም የተቀደሰ መሬት ላይ ከማስፈር እንዲታቀብ አሳሰበ፡፡ የዚ ዓይነቱ ድርጊት በተቀደሰው መሬት ላይ ወረራ ከመፈጸም የተናነሰ አይደለም፡፡ ምክንያቱም በሰው ሀገር ላይ የሚቋቋሙ የጦር ሠፈሮች በራሳቸው ቋሚ ወረራ ናቸው፡፡ እንደዚህም ሁኖ ከንጉሡ ምንም ምላሽ ሳያገኝ ይቀራል፡፡ ይሄን እኩይ ተግባር በራሱ መኮነን ይጀምራል፡፡ ገሃድ ወጥቶ ይናገራል፡፡ ይተቻል፡፡ በዚህ ሰበብ ጀዋዙን ተነጠቀ፡፡ በዓረቢያ የመኖር መብቱን አጣ፡፡ ሐሰን አልቱራቢ ሱዳን ላይ የላቀ ሥልጣን ነበረው፡፡ ወደሱ ሀገር ተሰዳጅ ሆኖ ለሚመጣ ሙስሊም ነፃ ቪዚ ያድላል፡፡ ሙስሊሞች ሀገሩ ላይ ሀብታቸውን ፈሰስ ያደርጋሉ። ሸይኽ ኡሳማ ወደ ሱዳን አመራ፡፡ እሱን ተከትለው ብዙ ዓረብ ሙጃሂዶችም መጡ፡፡ ሱዳን ከገባም በኋላ ሸይኹ በገንዘቡ ዓረብ ሙጃሂዶችን እንደገና በስፋት ማሰባሰብ ያዘ፡፡ ሱዳን ላይ ከፍተኛ ፈሰስ አደረገ፡፡ መንገዶችን አሠራ፡፡ መሬት እየገዛም የጦር ቤዝ አቋቋመ፡፡ የማሠልጠኛ ሠፈሮችን በማደራጀት ሥራ ላይ ተጠመደ። ይህ በንዲህ እንዳለ አሜሪካኖች የሸይኹን እንቅስቃሴ ደረሱበት፡፡ ሸይኽ ኡሳማንን እንዲያስወግዱ የሱዳን ፕሬዝዳንት ላይ ከፍተኛ ጫና አደረጉበት፡፡ ሱዳኖች ሸይኽ ኡሳማን መግደል አልፈለጉም፡፡ ምክንያቱም ሀገራቸው ላይ ከፍተኛ የካፒታል ፈሰስ አድርጓል፡፡ ሀገራቸውን በፍጥነት ለቆ እንዲወጣ ነገሩት፡፡ ኡሳማ ቢን ላደን አዘነ፡፡ ይሁንና መጓጓዣ አውሮፕላን ተሰጠው፡፡ ያን ተጠቅሞ ሱዳንን ጥሎ ወጣ፡፡ እንደገና ወደ አፍጋኒስታን ተሰደደ፡፡ በ1996 ኡሳማ ቢን ሊዱን ከሱዳን አምልጦ አፍጋኒስታን ገባ፡፡ ቡርሀኑዲን ረብባኒ ተቀብል ጥገኝነት ሰጠው፡፡ ቡርሀኑዲን ረብባኒ ሩሲያ ላይ በተካሄደው ጦርነት አፍጋናዊ የጂሃድ መሪ ነበር፡፡ በ1980ዎቹ የአፍጋኒስታንን ጂሃድ በመርዳት ኡሳማ የዋለውን ውለታ በማሰብ አስተናገደው፡፡ ኦሳማ ቢን ላደን ከተለያዩ ቡድኖች ጋር ግንኙነት እየፈጠረ አዲስ ትብብር ሲያፈላልግ ጣሊባን የተሠኘ ቡድን መኖሩን ተረዳ፡፡ ጣሊባን በአፍጋኒስታን ምድር ኢስላማዊ የሸሪዓ ህግጋትን መተግበር ይፈልጋል፡፡ የኡሳማ ቢን ላደንም መሻት ይኸው ነበር፡፡ እናም በገንዘብ፣ በሰውና በቴክኒክ ዕውቀት ይረዳቸው ጀመር፡፡ በዚህም እያከበሩትና ከፍ እያደረጉት መጡ፡፡ የአፍጋን ሙጃሂዶች ሸይኽ ኡሳማ የአፍጋኒስታንን መሬት እንዲጠቀም ፈቀዱለት፡፡ ከዓለም ዙሪያ ለሚሰበሰቡ ሙሃጂሮች የራሱን የማሠልጠኛ ሠፈር ማቋቋም ትችላለህ አሉት፡፡ በሺዎች የሚቆጠሩ ሙስሊሞች ከመላው ኢስላማዊ ዓለም ወደነዚህ የሥልጠና ካምፖች ጎረፈ፡፡ የሥልጠና ሠፈሮቹ (ዝነኛውን የኸልዳን ሙአስከርን) ጨምሮ ሁሉንም ዓይነት ሥልጠናዎች ያካተቱ ነበሩ፡፡ ከመሰናክል ኮርሶች እስከ ጦር መሣሪያ አጠቃቀም ድረስ የቀረ የለም፡፡ ረሒመከላሁ ያኡሳማ ያልተሰሙ የኦሳማን አስደናቂ ገድሎች በተከታታይ እተርከዋለሁ ኢንሻ አላህ ይጠብቁኝ ━━━━━━━━━━ የቴሌግራም ቻናላችንን ይቀላቀሉ ╭─┅───══───┅─╮ http://t.me/sehkaliderashid http://t.me/sehkaliderashid ╰─┅───══───┅─╯
Show all...
ከእስራኤል የአየር ድብደባ የተረፈው አባት ዊልቸር ላይ ሆኖ አራት ልጆቹንና ሚስቱን ሲሰናበት የሚያሳይ አሳዛኝ ቪድዮ ━━━━━━━━━━ የቴሌግራም ቻናላችንን ይቀላቀሉ ╭─┅───══───┅─╮ http://t.me/sehkaliderashid http://t.me/sehkaliderashid ╰─┅───══───┅─╯
Show all...
ከጊዜህ ላይ 10 ደቂቃን ቀንሰህ እንግሊዝ እንዴት የፍልስጤምን መሬት ለአይሁድ ቆርሳ እንደሰጠች ብታውቅ ምን ይመስልሀል ምዕራባዊያን የዑስማንያን ኢስላማዊ መንገሥት ካሸነፉ በኋላ ለዘመናት በሥሩ የቆየውን ሰፊ ኢስላማዊ ግዛት ለመቀራመት ሲከጅሉ ዐይናቸውን ከጣሉባቸው መሬቶች አንዷ ፍልስጤም ነበረች፡፡ ፍልስጤም የምዕራባዊያኑን ክጃሎት የሳበችው በታሪካዊነቷ ብቻ ግን አልነበረም። በመልክዐ-ምድራዊ አቀማመጧ በአፍሪካዊት ዐረባዊት ግብጽና በኢስያ ዐረቦች መካከል እንደ አገናኝ ድልድይ ናት፡፡ ስለሆነም በዚህ ጊዜና ከዚህም በኋላ ሊኖር በሚችለው የሙስሊሞች ድንበር ዘለል ትብብር ላይ ሣንካ ለመፍጠር ከመሀል ፍልስጤምን ነጥሎ መያዙ በምዕራባዊያን ዘንድ እንደ አዋጭ መንገድ የታሰበበት ጉዳይ ሆነ፡፡ ይህ በንዲህ እንዳለ በጊዜው የግብፅ አገረ-ገዢ የነበረው ሙሐመድ ባሻ ወደ ሻም ጉዞ ያደርጋል፡፡ የሱ ጉዞ ግብፅና ሶሪያን ሊያስተባብር ይችላል የሚል ግምት በማሳደሩ እንግሊዞች ሀሣብ ገባቸው፡፡ ቀደም ሲል ጀምሮ ሲቀነቀን በነበረው መሠረት ግብጽና ሻም በሚገናኙበት ማዕከላዊ ግዛት ላይ የአይሁድን የሠፈራ ፕሮግራም መቀበልና ማጠናከር እንዳለባቸው ተማመኑ፡፡ እንቅስቃሴም ጀመሩ፡፡ ይህ ደሞ ለምዕራባዊያን ሌላ ድብቅ በረከት ነበረው፡፡ ራስ ምታት ከሆኑባቸው አይሁዶች መገላገል፡፡ እናም ፍልስጤም በእንግሊዞች እጅ ለአይሁዶች ተበረከተች፡፡ መርዛሙን እሾህ ፍልስጤም ምድር ላይ በመትከልና ተንከባክቦ በማሳደግም አውሮጳ በተለይም እንግሊዝ እኩል ተጠያቂ ናቸው የሚባለውም ለዚህ ነው፡፡ እ.አ.አ. በ1907 በወቅቱ የእንግሊዝ ጠቅላይ ሚኒስትር ባሔንሪ ካምፕቤል የተቋቋመ ኮሚቴ ወደ ሥራ መግቢያ ጥናቱን አቀረበ፡፡ በጥናቱ መሠረት ከዐረቦች በኩል በማንኛውም ጊዜ ሊመጣ የሚችለውን አደጋ ለመከላከል በመሀከላቸው የኖረውን ታሪካዊ፣ መንፈሳዊና ዝምድናዊ ትስስር እንደመነሻ እያደረገ የሚፈጠረውን አንድነት መስበርና ህብረታቸውን ጨርሶ ማድከም አስፈላጊ መሆኑ ይሰመርበታል፡፡ ይህ ደሞ በተሳካ መልኩ ሊከናወን የሚችለው የክልሉን አፍሪካዊና እስያዊ ክፍል ሁለት በመክፈልና መሀል ላይ ለምዕራቡ ወዳጅ ታማኝ ለዐረቡ ጠላት ባላንጣ የሆነ ሰብዐዊ ጋሬጣ ማቆም ሲቻል መሆኑንም አያይዞ ግልጽ ያደርጋል፡፡ የአፍሪካና የእስያ አገናኝ መሬት ፍልስጤም ናት፡፡ የአፍሪካና የእስያ ሙስሊሞች ታላላቅ ጦርነቶችን እንደግንብ ትከሻ ለትከሻ ገጥመው የተዋጉበት ምድር ቢኖር ፍልስጤም ቅድሚያ ተጠቃሽ ናት፡፡ ይህ ደሞ ከሁለት አህጉራት አገናኝነቷም በተጨማሪ በኢስላም ካላት የላቀ ደረጃና የተከበረች የተባረከች ሥፍራ ከመሆኗም አንፃር ነው፡፡ ከሙስሊሙ ዓለም የምዕራብ በር ላይ መገኘቷንም ልብ ይሏል፡፡ እናም ይህን ሥፍራ መያዙና ከአካባቢው ህዝብ ጋር የጎሪጥ የሚተያይ ባዕድ ኃይል መሀል ላይ ሰንቁሮ ማስጠበቁ ከሙስሊሙ ዓለም በኩል ሊመጣ የሚችለውን አደጋ በመከላከል ረገድ ሁነኛ ብልኃት መሆኑን ነው የሄንሪ ካምፕቤል ኮሚቴ ጥናት የሚያትተው፡፡ በ1917 ኖቬምበር 2 ይፋ የሆነው የባልፎር ሠነድ መሠረታዊ ይዘትም ይኸው ነበር- በፍልስጤም ምድር ላይ አይሁዳዊ ሀገር ቤት መመሥረት፡፡ በተለያዩ ዘገቦች፣ ጥናቶችና የአቋም መግለጫዎች እየተጠናከረ የመጣው የአይሁድ አገር ቤት ምሥረታ ከተሠነደና ይፋ ከተደረገ በኋላ በ1917 ዲሴምበር 11 ቀን የብሪትሽ ጦር ሠራዊት በጀነራል አለንቢ እየተመራ ኢየሩሣሌም ገባ፡፡ በወቅቱ የእንግሊዝ ጠቅላይ ሚኒስትር ሥም በአርተር ባልፎር የተሰየመውና Balfour Decleration የተሰኘውን ፍርደ-ገምድል ሠነድ መሬት ላይ የማዋሉ ሥራም አንድ ተባለ፡፡ ይህንኑ ተከትሎ በነዋሪው ዐረብ ማኅበረሰብና በመጤ የአይሁድ ሠፋሪዎች መካከል አስፈሪ ውጥረት ነገሠ፡፡ ጽዮናዊያን ዕለቱን እንደ አንድ የድል ቀን ሊያከብሩት ሲሞክሩ ከዐረቦቹ በኩል ደሞ የአይሁዶችን ሤራ የሚቃወሙ ኮሚቴዎችን በማዋቀርና የአቋም መግለጫዎችን በማውጣት በፍጥነት የተገዳዳሪ ሠልፍ ጥሪ ተላለፈ፡፡ ገና ከወጥኑ አንስቶ የሤራው አባሪ ተባባሪ የነበሩት እንግሊዞች ከዐረብ ፍልስጤሞች በኩል እየተጠነሰሰ የመጣውን አመፅ ባጭሩ ለማስቀረት ሲሉ በተቃውሞ ሠልፉ የሚገኝ እያንዳንዱ ዐረብ ተይዞ ዘብጥያ እንደሚወርድ በማስጠንቀቅ በብሪትሽ ከፍተኛ ኮሚሽነር ሐርበርት ስሜል በኩል እንዲተላለፍ አደረጉ፡፡ በሜይ 1920 የእንግሊዝ መንግሥት በፍልስጤም ላይ ሙሉ ማንዴት ተሰጠው፡፡ ባለ ሙሉ ሥልጣን ሆነ፡፡ ከማንዴቱ መታወጅ ሶስት ቀናት በኋላ የእንግሊዞች ልዩ ተልዕኮ (Special mission) የአይሁድ አገር ቤት ምሥረታ መሆኑንም እራሳቸው እንግሊዞች ይፋ አደረጉት፡፡ በእንግሊዝ ዘቦችና ዐረቦች መካከል ለመጀመሪያ ጊዜ የለየለት ግጭት ተካሄደ፡፡ በኢያሪኮ ከተማ ሊካሄድ ታቅዶ የነበረው የፍልስጤሞች ሁለተኛ ጉባኤም በዚሁ ሰበብ ታገደ፡፡ እንግዲህ! የእንግሊዝና የአይሁድ ጽዮናዊያን ሤራ ከ20ኛው ክፍለ ዘመን መጀመሪያ ጀምሮ ሲውጠነጠን እንደነበረ ግልጽ ነው፡፡ በመሠረቱ የፍልስጤም መከራና ሥቃይ የተጠነሰሰው መላውን ሙስሊም ዓለም በሥሩ ሲያስተዳድር የነበረው የቱርክ ዑስማንያ ኢስላማዊ መንግሥት በምዕራባዊያን እጅ ሲሸነፍና ጨርሶም በ1924 እንዲያበቃለት ሲደረግ ነው፡፡ የውድቀቱ ቀጥተኛ ውጤት ሆነናም ባንድ መንግሥት ጥላ ሥር ተማክሎ ይኖር የነበረው ሙስሊሙ ዓለም ዛሬ በሚታየው መልኩ በምዕራባዊያን እቅድና ፍላጎት የተከፋፈለ ጭፍራ ሆነ፡፡ እያንዳንዱ ራሱን ’ነፃ መንግሥት´ እያለ ዐወጀ፡፡ Join http://t.me/sehkaliderashid http://t.me/sehkaliderashid
Show all...
━━━━━━━━━━━━━━━━━━ የሀገር መሪ ሆኖ ቁርአንን በእጁ እየፃፈ በመሸጥ ራሱንና ቤተሰቡን ያስተዳድር የነበረ ሙጃሂድ ━━━━━━━━━━━━━━━━━━ ሻህ ጂሀን የህንድን መንበረ ስልጣን ከተቆናጠጠ አመት ሳይሞላው እጅግ በጣም የሚያፈቅራት ሙምታዝ የተባለችው ሚስቱ በድንገት ወደማይቀረው ሞት ተጓዘች። ሻህ ጂሀንም እሷን በማጣቱ በፍቅሯ ተቦሳቆለ። ማስታወሻ ይሆነውም ዘንድ ታጅ መሐል በመባል የሚጠራውን እፁብ ድንቅ ህንፃን አስገነባ። ንግስናውን ትቶ እሷን እያሰበ መቆዘም ጀመረ። ኢስላም ገና በቅጡ አገግሞ ሳይጨርስ ዳግም በሀገረ ህንድ መዳከም ያዘ። የሻህ ጂሀን ልጅ ዳር ሸኮን ንግስናውን ተቆጣጥሮ የጣኦት አምልኮን በማስፋፋት ኢስላምን ማዳከም ጀመረ። በዚህ ጊዜ ነበር እስልምናን ለመታደግ ሙዘፈር ሙህዪዲን ቆርጦ የተነሳው። "ኦራንክ ዜብ ዓለም ኬር" በሚለው ቅፅል ስሙ ይበልጥ ይታወቃል። በወቅቱ የደክን ከተማ አስተዳዳሪ ነበር። እናቱ ከሞተች በኋላ በአባቱ ጥልቅ ሀዘን ምክኒያት ህንድ የተጋረጠባትን ፈተና በማሰብ ወደ ዋና መዲናዋ ደልሂ በማምራት ከጠማማው ወንድሙ ስልጣኑን በመንጠቅ የህንድ ንጉስ ሆነ። ስልጣን ላይ ሲወጣ የአርባ አመት ጎልማሳ ነበር። ኦራንክ ዜብ ኢስላምን ሊታደግ ትግሉን አሊፍ ብሎ ጀመረ። የውጭ ጠላቶችን እየተፋለመ ከጦርነት ወደ ጦርነት በመሸጋገር ሀያ ስድስት አመታትን በጂሃድ መስክ ላይ አሳለፈ። የውስጥ አማፂያንን አደብ አስያዘ። ለተበደሉት ፍትህ፣ ለድሆች እርዳታ በመስጠት ከህዝቡ ውዴታን አተረፈ። የአባቱ አያት ጀላሉዲን ያሰራጨውን ብልሹ ኃይማኖት ለማክሰም ደከመ። ትክክለኛውን ኃይማኖት ኢስላምን ለማስፋፋት ያለውን ኃይል አሟጦ ለፋ። በበደል ለታፈነው ጭቁን ህዝብ የተጠማውን ፍትህ በማስፈን እፎይታን አነገሰ። ያለበቂ ምክኒያት ሀብታቸው በግብር ሲበዘበዝ የኖሩትን ህዝቦች አግባብ ያልሆኑ የግብር አይነቶችን ውድቅ በማድረግ ለዘመናት የቀመሡትን ግፍ አነሳ። ለዚህም ነው ሸይኽ አሊ ጠንጧዊ "የኹለፋኡ ራሺዲን ቅሪት" ሲሉ ያሞካሹት። መጠጥ ሙዚቃና መሰል ወንጀሎችን በመከልከል ኢስላማዊውን ሥርዓት ተገበረ። ከዕለታት በአንደኛው ቀን በግዛቱ የሚገኙ ሙዚቀኞች አንዳች ነገር ተሸክመው ሲጓዙ ተመለከተ "ምንድነው?" ሲልም ጠየቀ ሙዚቀኞቹም "ሙዚቃና መሳሪያዎቿ ናቸው ልንቀብር እየሄድን ነው" በማለት መለሱ። "በሉ እንግዲያስ ዳግም እንዳትነሳ አድርጋችሁ ቅበሩት" መስጂዶችን በየመንደሩ እየገነባ ኢማሞችን ቀጥሮ ለአካባቢው ህዝብ ኢስላምን እንዲያስተምሩ አድርጓል። ሆስፒታሎችንና ሆቴሎችን አስፋፍቷል። ኦራንክ ዜብ ባስተዳደረባቸው 50 አመታት ሰላሳ የሚሆኑ ዘመቻዎችን አካሂዷል። ከሙጃሒድነቱ ባሻገር ታላቅ ከሚባሉ የሐነፊያ ዑለሞች አንዱ ነበር። ለዚህ ነበር ዑለማዎችን በጣም የሚያቀርበው። ኧረ እንዲያውም በሱ የበላይ ተቆጣጣሪነት "አልፈታወል - ሂንዲያ" የተሰኘ የፈታዋ መድብል ለዓለም አበርክቷል። ስልጣን ላይ ከወጣ በኋላ በአርባ አመቱ ቁርአንን ሐፍዞ አጠናቋል። ረመዳንን በዒባዳ ሲያሳልፍ ተራዊህን ራሱ ያሰግድ ነበር። የሰኞና የሐሙስን ፆም አዘውትሮ ይፆማል። አንቱ የተባለ ገጣሚና ፀሀፊ፣ ብዕርተኛ ነበር። ንጉስ ሆኖ ቁርአንን በእጁ እየፃፈ በመሸጥ ከሚያገኘው ገቢ ራሱን ያስተዳድር ነበር። የመልካም ስነ ምግባሮች መናኸሪያ፣ የታላላቅ ባህሪያቶች መናገሻ ነበር። ድርጊቶቹ እያንዳንዳቸው የሚያስወድሱት ነበሩ። እድሜውን በኢስላም ኺድማ ካሳለፈ በኋላ በዘጠና አመቱ በ1118 ዓ.ሒ ህይወቱ አለፈች። በኑዛዜው መሰረት በ5 ሩቤ ገዝቶ ቤቱ ባስቀመጣት ከፈን ተከፍኖ በሙስሊሞች መቃብር ተቀበረ። አላህ ረህመቱን ያስፍንለት! ፅሑፎቼን አንብቦ ለሌሎች ወንድምና እህቶች ሼር በሚያደርግ ሰው ላይ ሁሉ የአላህ እዝነት ይስፈን --------------------------------------------------- ምንጭ رجال منسيون ━━━━━━━━━━ ለወዳጅ ዘመድዎ በማስተላለፍ ከማይቋረጠው አጅር ተካፋይ ይሁኑ የቴሌግራም ቻናላችንን ይቀላቀሉ ╭─┅───══───┅─╮ http://t.me/sehkaliderashid http://t.me/sehkaliderashid ╰─┅───══───┅─╯
Show all...
የሼኽ ኻሊደራሺድ ዳዕዋዎች

የቴሌግራም ቻናላችንን ለመቀላቀል ⬇️⬇️ http://t.me/sehkaliderashid የዩቱዩብ ቻናላችንን ለመቀላቀል ⬇️⬇️

https://www.youtube.com/channel/UC4wx0MBpPoMxAL0aeE2Zg3Q

ለአስተያየትዎ @Mohammedmahi

በሁሉም የሳውዲ አካባቢዎች ጨረቃ አልታየችም። በመሆኑም ነገ እሮብ የረመዳን ማሟያ 30ኛ ቀን ሲሆን ኢድ አልፈጥር ሀሙስ እንደሆነ ተገልፇል። @ዛዱል መዓድ
Show all...
★ T.me/ahmedin99 የጎዳና ላይ ኢፍጣር ዝግጅቱ ነገ ግንቦት 03/2013 በዚያው አደባባይ ከቀኑ በ10 ጀምሮ በመንግስት ሙሉ ወጪ በጸጥታ ኃይሉ ጥበቃና አጀብ ይደረጋል።አንድ ሆነን በጋራ ከቆምን ሌሎች ጥያቄዎቻችንንም እንዲሁ እናስመልሳለን። ✳✳✳✳✳✳✳✳✳✳✳✳✳✳✳ Sagantaan Ifxaaraa kaleesaa dhorkamee bakkuma sila karoorfameetti bor caamsaa 03/2013 baasii guutu mootumaadhaan Qaama nageenyyatiin kabajaan eegamaa sa'a 10 irraa kaasee ni godhama. Tokko taanee yoo waliin dhaabbannee gaaffilee keenyas akkasuma debisiifna.
Show all...
ኢንና ሊላሂ ወኢና ኢለይሂ ራጂዑን! Inna Lillahi We Inna Ileyhi Raji'oon! ✴✴✴✴✴✴✴✴✴✴✴✴✴✴✴✴ ትናንት ምሽት የኔ አባት በኮቪድ 19 ምክንያት ወደ ቀጣዩ ዓለም እንደተሸጋገረው የጊዜና የተራ ጉዳይ ነው እኔም፣አንተም፣ አንቺም፣እርሱም፣እርሷም ሁላችንም በተለያዩ ምክንያቶችና ያለምክንያት ጊዜው ሲደርስ ወደ ቀጣዩ ዓለም እናልፋለን።ዐረፉ ተብሎም ይነገራል። በዚህ ምድር ሳለን ለቀጣዩ ዓለም ስኬታችን ሳንዘናጋ እንትጋ። በመልካም ተግባራት ላይ እንበረታ። አባቴ እኔን ትልቅ ስፍራ ለማድረስ ተግተሃል። መልካም ሥራህን ይቀበልህ። ድክመትህንና ወንጀልህን አላህ ይማርህ። ጀነተል ፊርደውስንም ይመንዳህ። ይህ መልዕክቴን የደረሳችሁ ሁሉ ለአባቴ አቶ ጀበል ሙሐመድ አላህ ምህረት እንዲያደርጉለት ዱዓ አድርጉለት። ✳✳✳✳✳✳✳✳✳✳✳✳✳✳✳✳ Halkan kaleessaa abbaan koo dhukuba kovid 19(koroonaan) qabamun akka gara aakiraa adeemetti anis, atis, innis, isheenis yeroofi dabaree eeggachu ta'aa malee sababaanis sababaan alas gara akkanuma dabruuf eegganna. Boqatan jedhamees ni odessama. Yeroo biyya addunyaa irra jiru osoo of hin dagatiin milki biyya aakiraatiif hawajjannu. Hooji gaarii irrattis hajabaannu. Abbaa koo ana bakka guddaan nagahuuf heddu yaalteetta. Rabbiin hojja gaarii kee sirraa haqeebalu. Dadhabinaafi badi dalagdee immo siif ha'araaranu. Rabbin jannatal firdawsiin sihaabadhaasu. Eergaan koo kun kan isin qaqqabee marti keessanu Rabbin akka abba kiyya obbo Jabal Muhammadiif akka araaramuuf kadhaafi.
Show all...
እንደ ሁለተኛ ዜጋ እየታየ መኖር በቃኝ ያለ ህዝብ! ★T.me/ahmedin99 Akka lammi lammafaatti ilaalamaa jiraachun nagaha kan jedhee!
Show all...