cookie

We use cookies to improve your browsing experience. By clicking ÂŤAccept allÂť, you agree to the use of cookies.

avatar

ETHIO - MULTIMEDIA

Show more
The country is not specifiedThe language is not specifiedThe category is not specified
Advertising posts
269Subscribers
No data24 hours
No data7 days
No data30 days

Data loading in progress...

Subscriber growth rate

Data loading in progress...

👑 ቫይማክስ (VIMAX) - GENUINE ORIGINAL 📞 0942 42 56 98 🔎 ማወቅ ሚፈልጉትን አጣርተውና አማክረውን ይውሰዱ! 🍁 የብልት ቁመትና ዉፍረት በዘላቂነት መጨመር 🍁 በግንኙነት ወቅት ቶሎ ላለመጨረስ 🍁 ብልት ውጥርና ቀጥ ብሎ እንዲቆም (መልፈስፈስን ያስወግዳል) 🍁 የፍላጎት ማጣትና አጠቃላይ ከጾታዊ ግንኙነት ጋር የተያያዙ ችግሮችን በመቅረፍ የተሻለ ብቃትና እርካታን ያጎናፅፋል 🔳 አዳማ, ሀዋሳ, ባህርዳር, ደሴ እና ሌሎችም ክልል ከተሞች ላይ ቅርንጫፍ መክፈታችንን ስንገልጽ በደስታ ነው: 👌 ጊዜያዊ የበዓል ቅናሽ : 💵 price - 3500 ❌️ 3200 br ✅️ 🔳 በሚቀባ መልክም ከፈለጉ አማራጮች አሉን: call us - ☎️ +251942425698 --- አስመጪና አከፋፋይ - VIMAX supplements
Show all...
ዶ/ር አበበች ጐበና (እዳዬ) በህይወት ዘመናቸው ላበረከቱት በጐ ተግባር ለፈፀሙት አርአያነት ያለው ሥራ የሰብዓዊነትና የሴቶች ህያው አርአያ የበጐ ተግባር ከተለያዩ ሀገር አቀፍ እና ዓለም አቀፍ ተቋማት ካገኟቸው ሽልማቶች መካከል ፦ - ከጅማ ዩኒቨርስቲ የክብር ዶክትሬት ዲግሪ በሂውማኒቲ - ከአዲስ አበባ ዩኒቨርሲቲ ሜዳሊያ እና የክብር የምስክር ወረቀት - በ2ኛው የWFP ዓለም አቀፍ የሴቶች ቀን የክብር ተሸላሚ - ከUN የኢትዮጵያ ማህበር፣ ከቤተሰብ ፌዴሬሽን ለዓለም ሰላም እና ከUN የበጎ ፈቃደኞች ፕሮግራም ዋንጫ እና የምስክር ወረቀት - በCCRDA የብር እዮቤልዩ ክብረ በዓል ላበረከቱት ከፍተኛ አስተዋፅዖ የእውቅና ማረጋገጫ የምስክር ወረቀት - ከኢትዮጵያ ኦርቶዶክስ ተዋህዶ ቤተ-ክርስትያን የክብር የምስክር ወረቀትና ዋንጫ - ከኢትዮጵያ አየር መንገድ የክብር የምስክር ወረቀት፣ ሜዳሊያና ዋንጫ - ከኢንትር ሪሊጅየስ ኤንድ ኢንተርናሽናል ፌዴሬሽን ፎር ዎርልድ ፒስ የሠላም አምሳደርነት የምስክር ወረቀት - በሰብአዊ ርዳታን በመደገፍ የቡድን ስፔን ሽልማት - ከሴቶች ኢኮኖሚያዊና ፖለቲካዊ ጉዳዮች አበረታች ማእከል የምስክር ወረቀት - ለአፍሪካ ዘላቂ ልማት ፋይዳ ላለው አርአያነትና ተነሳሽነት ሥራቸው የማዕከላዊ አፍሪካ የክልል አሸናፊ በመሆን የምስክር ወረቀት እና ዋንጫ - ዓለም አቀፍ ሽልማት" ከለንደን ወርልድዌር ቢዝነስ አዋርድ" - በአፍሪካ ደረጃ ማ. አፍሪካ (እናት አፍሪካ) ከደቡብ አፍሪካ - ከጠ/ሚ ጽ/ቤት በተለያዩ ጊዜያት ዋንጫዎችና ምስክር ወረቀቶች - ከአዲስ አበባ ከተማ መስተዳድር ከንቲባ ጽ/ቤት በተለያዩ ጊዜያት ልዩልዩ ሽልማቶች - ከተለያዩ ሚኒስቴር መስሪያ ቤቶች የማበረታቻና እውቅና ሽልማቶች ...ሌሎች ከመቶ በላይ ሽልማቶችን አግኝተዋል። #አጎሕልማ @ethiollywood
Show all...
ከሞት ጋር ግብ ግብ - ወደ የዓለማችን እጅግ አደገኛ ስፍራዎች በመሄድ እጣፈንታቸውን ለመቀየር የሚውተረተሩ ሰዎችን እውነተኛ ታሪክ የሚያሳይ ዘጋቢ ፊልም። ዘወትር ማክሰኞ እና ሃሙስ 7፡00ሰዓት ላይ በCANAL+ ዲስከቨር እንዳያመልጥዎ! Ke mot gar geb geb – Journey to the worlds most dangerous routs and explore the length people go to change their destinies. Every Tuesday and Thursday at 1:00PM on CANAL+ Discover! #CANALPLUSEthiopia @ethiollywood
Show all...
ጆርጅ ፍሎይድን በጭካኔ የገደለው ፖሊስ ተፈረደበት። ባለፈው ዓመት በአሜሪካ፣ ሚኒሶታ ውስጥ ጆርጅ ፍሎይድን በመግደል ወንጀል የተከሰሰው አሜሪካዊ የቀድሞ የፖሊስ መኮንን ዴሪክ ቻውቪን 22 ዓመት ከ6 ወር እስር ተፈረደበት። ፍርዱን ያሳለፉት ዳኛ ቻውቪን ይህ ቅጣት የተላልፈበት "የተጣለበትን እምነት እና ኃላፊነት በማጉደል እንዲሁም በታየው ልዩ ጭካኔ" ላይ የተመሠረተ መሆኑን ተናግረዋል። ቻውቪን እንደ አጥቂ ወንጀለኛ እንዲመዘገብና በቀሪ ዕድሜው የጦር መሣሪያ ባለቤት እንዳይሆንም ታግዷል። የፍሎይድ ቤተሰቦች እና ደጋፊዎቻቸው ውሳኔውን በደስታ ተቀብለዋል። የፍሎይድ እህት ብሪጅት ፍሎይድ ውሳኔውን ፥ "የፖሊስ ጭካኔዎች በመጨረሻ በደንብ እየታዩ መሆናቸውን ቢያሳይም ገና ብዙ የሚቀር መንገድ አለ" ብለዋል። ጠበቃው ቤን ክሩም በይፋዊ ትዊተር ገጻቸው ላይ "ይህ ታሪካዊ ቅጣት ተጠያቂነትን በማስፈን የፍሎይድ ቤተሰቦችን እና አገራችንን ወደ ፈውስ አንድ እርምጃ እንዲጠጉ ያደርጋቸዋል" ብለዋል። የአሜሪካውን ፕሬዝዳንት ጆ ባይደን ፍርዱን "ተገቢ ይመስላል" ብለው ዝርዝር ጉዳዮችን እንደማያውቁ ስለመናገራቸውን ቢቢሲ በድረገፁ ላይ አስነብቧል። @ethiollywood
Show all...
#Update የፖሊስ ሪፖርት : በውጭ አገር ታዛቢው የአሟሟት ሁኔታ ላይ ምርምራ እየተደረገ መሆኑን የአዲስ አበባ ፖሊስ ኮሚሽን አስታወቀ። ፖሊስ "ትናንት በራዲሰን ብሉ ሆቴል አሜሪካዊ ዜጋ በመኝታ ክፍሉ ሕይወቱ አልፎ ተገኝቷል" ብሏል። የሆቴሉ የጽዳት ሠራተኛ ትናንት ጠዋት አንድ ሠዓት ገደማ አሜሪካዊው ያረፈበትን የመኝታ ክፍል ለማጽዳት ስትገባ ያየችውን ነገር ለፖሊስ ጥቆማ መስጠቷን ፖሊስ ገልጿል። ፖሊስ መረጃውን እንዳገኘ ወደ ስፍራው መንቀሳቀሱን እና አሜሪካዊው ከአልጋው ላይ ወደ መሬት ወድቆ ሕይወቱ አልፎ እንደተገኘ አመልክቷል። በሟች ኪስ ውስጥ የኢትዮጵያ ብሔራዊ ምርጫ ቦርድ ልዩ የምርጫ ታዛቢ ወረቀት (ባጅ) ፣ የተለያዩ መታወቂያዎችና መንጃ ፈቃድ ተገኝቷል። መንጃ ፈቃዱ "በአሜሪካ ካሊፎርኒያ ብሔራዊ የድራይቪንግ ላይሰንስ" የሚል እንደሆነ ተገልጿል። ፖሊስ አሜሪካዊው ሚጠቀምባቸው 'በርካታ' መድሃኒቶች ማግኘቱንና "ምናልባት ሁኔታው ሲታይ በተፈጥሮ የሞተ እንደሚመስል ፥ ነገር ግን ትክክለኛው መረጃ ከአስከሬን ምርመራ ውጤት በኋላ የሚታወቅ" መሆኑ አስረድቷል። በአሜሪካዊው ዜጋ ሰውነት ላይ ምንም አይነት የአካል ጉዳትና ቁስለት አለመገኘቱንም ፖሊስ አሳውቋል። የአዲስ አበባ ፖሊስ ኮሚሽን ከፌዴራል ፖሊስ ኮሚሽንና በአዲስ አበባ ከሚገኘው የአሜሪካ ኤምባሲ ጋር በመሆን በአሜሪካዊው ዜጋ አሟሟት ላይ ምርምራ እያደረገ እንደሚገኝም ገልጿል። የአዲስ አበባ ፖሊስ አጠቃላይ የምርመራውን ውጤት በቀጣይ ይፋ አደርጋለሁ ብሏል። የካርተር ሴንተር ፕሮግራም በኢትዮጵያ በይፋዊ የትዊተር ገጹ ባወጣው መረጃ በራዲሰን ብሉ ሆቴል ሕይወቱ ያለፈው የተቋሙ የአዲስ አበባ ፕሮግራም ስራ አስኪያጅ ዶ/ር ጆን ማርሽ መሆኑን አሳውቋል። (ኢዜአ) @ethiollywood
Show all...
#UnitedNations የተባበሩት መንግስታት ድርጅት (UN) በይፋዊ የትዊተር ገፁ አንቶኒዮ ጉቴሬዝ ለሁለተኛ ጊዜ የድርጅቱ ዋና ፀሀፊ በመሆን ዳግም እንደተመረጡ አሳውቋል። @ethiollywood
Show all...
የዲጅታል ዲፕሎማሲውን ለማጠናከር ያለመ የከፍተኛ ትምህርት ተቋማት የፐብሊክ ዲፕሎማሲ ማዕከል ተቋቋመ አዲስ አበባ ፣ ሰኔ 11 ፣ 2013 (ኤፍ ቢ ሲ) የምሁራን ሚና ለታላቁ የኢትዮጵያ ህዳሴ ግድብ ዙሪያ የበይነ መረብ ምክከር እየተካሄደ ነው፡፡ ውይይቱን የውጭ ጉዳይ ሚኒስቴር፣ ከሳይንስ እና ከፍተኛ ትምህርት ሚኒስቴር እና ከአዲስ አበባ ዩኒቨርሲቲ ምሁራን ጋር በመተባበር አዘጋጅተውታል፡፡ @ethiollywood
Show all...
ወይዘሪት ሄራን ገርባ የ2021 ሲጋራ የማይጨስበት ቀን ሽልማት አሸናፊ ሆኑ አዲስ አበባ ፣ ሰኔ 11 ፣ 2013 (ኤፍ ቢ ሲ) የኢትዮጵያ ምግብና መድሃኒት ባለስልጣን ዋና ዳይሬክተር ሄራን ገርባ የፈረንጆቹ 2021 ሲጋራ የማይጨስበት ቀን ሽልማት አሸናፊ ሆኑ፡፡ ሽልማቱ ዳይሬክተሯ በኢትዮጵያ ሲጋራ ሰዎች በተሰበሰቡበት ቦታ እንዳይጨስ የወጣውን መመሪያ በማስተግበርና በመቆጣጠር ላደረጉት አስተዋጽኦ እንደተበረከተላቸው የዓለም ጤና ድርጅት መረጃ ያመላክታል፡፡ @ethiollywood
Show all...
መጪው ሀገራዊ ምርጫ ሂደትን ለመታዘብ ታዛቢዎች ወደ ኢትዮጵያ እየገቡ ነው አዲስ አበባ፣ ሰኔ 11፣ 2013 (ኤፍ ቢ ሲ) 6ኛው ሀገራዊ የምርጫ ሂደትን ለመታዘብ ታዛቢዎች ወደ ኢትዮጵያ እየገቡ ይገኛሉ፡፡ ትናንት ማምሻውን የቀድሞው የናይጄሪያ ኘሬዚዳንትና በአሁኑ ወቅት በአፍሪካ ህብረት የምርጫ ታዛቢ ቡድን ሀላፊ የሆኑት ኦሊሴጎን ኦባሳንጆ አዲስ አበባ ገብተዋል። ሃላፊው አዲስ አበባ ሲገቡ የሰላም ሚኒስትር ዲኤታ ወይዘሮ ፍሬዓለም ሺባባው አቀባበል እንዳደረጉላቸው ከሰላም ሚኒስቴር ያገኘነው መረጃ ያመላክታል፡: @ethiollywood
Show all...
Sign in and get access to detailed information

We will reveal these treasures to you after authorization. We promise, it's fast!