cookie

We use cookies to improve your browsing experience. By clicking «Accept all», you agree to the use of cookies.

avatar

መፅሐፍ ቅዱሳችን.........ምን ይላል???

“የእግዚአብሔር ቃል ሕያው ነውና፥ የሚሠራም፥ ሁለትም አፍ ካለው ሰይፍ ሁሉ ይልቅ የተሳለ ነው፥ ነፍስንና መንፈስንም ጅማትንና ቅልጥምንም እስኪለይ ድረስ ይወጋል፥ የልብንም ስሜትና አሳብ ይመረምራል፤” — ዕብራውያን 4፥12 🌻 ወደ ቃሉ 🌻እንመለስ !!!!!! #ይቀላቀሉን# “ልጄ ሆይ፥ ሕጌን አትርሳ፥ ልብህም ትእዛዛቴን ።” — ምሳሌ 3፥1

Show more
The country is not specifiedThe language is not specifiedThe category is not specified
Advertising posts
208Subscribers
No data24 hours
No data7 days
No data30 days
Posts Archive
ራእይ 5 (አዲሱ መ.ት) ¯¯¯¯¯¯¯¯¯¯ ¹² በታላቅ ድምፅም እንዲህ ብለው ዘመሩ፤ “የታረደው በግ ኀይልና ባለጠግነት፣ ጥበብና ብርታት፣ ክብርና ሞገስ፣ ምስጋናም፣ ሊቀበል ይገባዋል። ¹³ ከዚያም በሰማይና በምድር፣ ከምድር በታችና በባሕር፣ በእነርሱ ውስጥ ያሉ ፍጡራንም ሁሉ እንዲህ ብለው ሲዘምሩ ሰማሁ፤ “በዙፋኑ ላይ ለተቀመጠውና ለበጉ፣ ምስጋናና ሞገስ፣ ክብርና ኀይል፣ ከዘላለም እስከ ዘላለም ይሁን።” ¹⁴ አራቱ ሕያዋን ፍጡራንም፣ “አሜን” አሉ፤ ሽማግሌዎቹም በግምባራቸው ተደፍተው ሰገዱ። 👇👇👇👇👇 @YeHeywetQale @YeHeywetQale
Show all...
💎ወዳጄ ከትላንትህ ጋር ብቻ ተወዳደር አለበለዚያ ከሰዎች ጋር ንፅፅር ደስታህን ነው የሚነጥክህ! ውብ ምሽት ተመኘንላችሁ🙏 @KaluYiseral የእናንተው ምርጥ ጓደኛ!
Show all...
✝️የደቀ መዝሙር መነሻ ✝️ ደቀ መዝሙር መሆን ያለበት የዳን ስው ብቻ ነው 1= የእግዚአብሔር ፀጋ የሆነ ጥሪ ነው ። 👉በእግዚአብሔር የሆን ነፃ ጥሪ ነው ✝️“እንግዲህ በጌታ እስር የሆንሁ እኔ በተጠራችሁበት መጠራታችሁ እንደሚገባ ትመላለሱ ዘንድ እለምናችኋለሁ፤” — ኤፌሶን 4፥1 ✍️ተጨማሪ ጥቀስ =ሮሜ.1÷7 2ተሰ.2:14 ሮሜ 11÷29 @YeHeywetQale 2= የግል የፍቃደኝነት ነው። 👉 መወሰን ያለበት ህይወት ነው (የግል ፍቃደኝነት የሚጠይቅ ነው ) ✝️“ጴጥሮስም፦ እነሆ፥ እኛ ሁሉን ትተን ተከተልንህ አለ።” — ሉቃስ 18፥28 ✍️ተጨማሪ ጥቀስ= ማቴ..4:18-22 ማር.10÷21 ማቴ.8÷22 @YeHeywetQale 3= የእግዚአብሔር ቃል ትምህርት ነው ። 👉 የእግዚአብሔርን ቃል ጊዜ ና ትኩርት ሰቶ ከመንፈስ ቅዱስ እግር ስር ቁጭ ብሎ መማር አለበት/አስፈላጊ ነው ። ✝️“ብዙ ሰዎች የመሰከሩለትን ከእኔም የሰማኸውን ሌሎችን ደግሞ ሊያስተምሩ ለሚችሉ ለታመኑ ሰዎች አደራ ስጥ።” — 2ኛ ጢሞቴዎስ 2፥2 ✍️ተጨማሪ ጥቀስ= ማቴ.28÷19-20 2ጢሞ.2-2 1ኛ.1÷13 @YeHeywetQale 4= የተማሩትን ከመታዘዝ ወይም ተግባራዊ ከማድረግ የሚጀምር ነው ። 👉 ቃሉን ተምሮ ቃሉን የሚጠይቅውን ሕይወት መኖር ተገቢ ነው። 👉 ስለ ዳኑ ከዛን ቃሉን ስለ ተማሩ በዚህ ብቻ ደቀ መዝሙር መሆን አዪቻልም። 👉የደቀ መዝሙር ትምህርት ያስፈለገው ጌታን ለመምሰል ነው ። ደቀ መዝሙር ቃሉ የሚጠይቀውን ሕይወት ለማወቅ ወይም መኖር ነው። ✝️ “ከዚህም የተነሣ ከደቀ መዛሙርቱ ብዙዎች ወደ ኋላ ተመለሱ፤ ወደ ፊትም ከእርሱ ጋር አልሄዱም።” — ዮሐንስ 6፥66 ✍️ተጨማሪ ጥቀስ= ዮሐ.6:66 ዮሐ6÷60 https://t.me/YeHeywetQal
Show all...
“አንተ ግን ነገርን ሁሉ በልክ አድርግ፥ መከራን ተቀበል፥ የወንጌል ሰባኪነትን ሥራ አድርግ፥ አገልግሎትህን ፈጽም።” — 2ኛ ጢሞቴዎስ 4፥5 አብረን ወንጌል እንስራ ⁉
Show all...
ዕብራውያን 11 ¯¯¯¯¯¯¯¯¯¯ ³³ እነርሱ በእምነት መንግሥታትን ድል ነሡ፥ ጽድቅን አደረጉ፥ የተሰጠውን የተስፋ ቃል አገኙ፥ ³⁴ የአንበሶችን አፍ ዘጉ፥ የእሳትን ኃይል አጠፉ፥ ከሰይፍ ስለት አመለጡ፥ ከድካማቸው በረቱ፥ በጦርነት ኃይለኞች ሆኑ፥ የባዕድ ጭፍሮችን አባረሩ። ³⁵ ሴቶች ሙታናቸውን በትንሣኤ ተቀበሉ፤ ሌሎችም መዳንን ሳይቀበሉ የሚበልጠውን ትንሣኤ እንዲያገኙ እስከ ሞት ድረስ ተደበደቡ፤ ³⁶ ሌሎችም መዘበቻ በመሆንና በመገረፍ ከዚህም በላይ በእስራትና በወኅኒ ተፈተኑ፤ ³⁷ በድንጋይ ተወግረው ሞቱ፥ ተፈተኑ፥ በመጋዝ ተሰነጠቁ፥ በሰይፍ ተገድለው ሞቱ፥ ሁሉን እያጡ መከራን እየተቀበሉ እየተጨነቁ የበግና የፍየል ሌጦ ለብሰው ዞሩ፤ ³⁸ ዓለም አልተገባቸውምና በምድረ በዳና በተራራ፥ በዋሻና በምድር ጕድጓድ ተቅበዘበዙ። ³⁹-⁴⁰ እነዚህም ሁሉ በእምነታቸው ተመስክሮላቸው ሳሉ የተሰጠውን የተስፋ ቃል አላገኙም፥ ያለ እኛ ፍጹማን እንዳይሆኑ እግዚአብሔር ስለ እኛ አንዳች የሚበልጥ ነገርን አስቀድሞ አይቶ ነበርና። @KaluYiseral @KaluYiseral
Show all...
ያህዌህ ሮይ እግዚአብሄር እረኛችን @ያህዌ ሮይ እግዚአብሄር እረኛችን ነው !!!!! " እግዚአብሔር እረኛዬ ነው፥ የሚያሳጣኝም የለም።" (መዝ 23: 1) https://t.me/YekersetosAmebasaderoch
Show all...
"ለሰው ሁሉ ከሚሆነው በቀር ምንም ፈተና አልደረሰባችሁም፤ ነገር ግን ከሚቻላችሁ መጠን ይልቅ ትፈተኑ ዘንድ የማይፈቅድ እግዚአብሔር የታመነ ነው፥ ትታገሡም ዘንድ እንድትችሉ ከፈተናው ጋር መውጫውን ደግሞ ያደርግላችኋል።" 1ኛቆሮ 10፥13 @YeHeywetQale
Show all...
“የእግዚአብሔር ፈቃድ እርሱም በጎና ደስ የሚያሰኝ ፍጹምም የሆነው ነገር ምን እንደ ሆነ ፈትናችሁ ታውቁ ዘንድ በልባችሁ መታደስ ተለወጡ እንጂ ይህን ዓለም አትምሰሉ።” — ሮሜ 12፥2 👇👇👇👇 @KaluYiseral
Show all...
የአምልኮ መሪያችን ኢየሱስ ነው። ••••••••• @YeHeywetQale @YeHeywetQale •••••••••
Show all...
የአምልኮ መሪያችን ኢየሱስ ነው። ••••••••• @YeHeywetQale @YeHeywetQale •••••••••
Show all...
“የጭንቀት ጊዜ ሳይመጣ፣ “ደስ አያሰኙኝም” የምትላቸው ዓመታት ሳይደርሱ፣ በወጣትነትህ ጊዜ፣ ፈጣሪህን አስብ።” — መክብብ 12፥1 (አዲሱ መ.ት) 👇👇👇👇👇 📝Channelun Yiqlalqelu please #Join #Share @YeHeywetQale @YeHeywetQale 📝Creater by @Biruk31
Show all...
👇👇👇👇👇👇👇👇👇👇👇👇👇👇 “የእግዚአብሔር መርገም በኃጥእ ቤት ነው፥ የጻድቃን ቤት ግን ይባረካል።” #ምሳሌ 3፥33 “ኀጥኣን ይገለበጣሉ፥ ደግሞም አይገኙም፤ የጻድቃን ቤት ግን ጸንቶ ይኖራል።” #ምሳሌ 12፥7 “እግዚአብሔር የትዕቢተኞች ቤት ይነቅላል፤ የባልቴትን ዳርቻ ግን ያጸናል።” #ምሳሌ 15፥25 👇👇👇👇👇👇👇👇 #Channelun Yiqelaqelun @join & @share 📝 @YeHeywetQale 📝 @YeHeywetQale 👇👇👇👇👇👇 #Creater÷ @Biruk31
Show all...
አንተ ካልፈቀድክለት በስተቀር ማንም አንተን የበታችነት ስሜት እንዲሰማህ‌‌‎ ‎ማድረግ ‎አይችልም ❤️ @YeHeywetQale ❤️ ❤️ @YeHeywetQale ❤️
Show all...
🇪🇹ከቃሉ እንመገብ📖 📖📖 ዘዳ 30 : 14 📖📖 እንኳን ወደ 🇪🇹ከቃሉ እንዲመገብ📖 ተቀላቀሉ አላማችን ወንጌል ለአለም Endideres ነው፣ 👉ወንጌል ይለውጣል 👉ወንጌል ህይወት ነው 🔔Yalachehun hasabe 👉 @Biruk31 👈 ዪላኩልን!! 👉 @YeHeywetQale የናንተ ምርጫ https://t.me/YeHeywetQale
Show all...
ዮሐንስ 10 ¯¯¯¯¯¯¯¯¯¯ ¹ እውነት እውነት እላችኋለሁ፥ ወደ በጎች በረት በበሩ የማይገባ በሌላ መንገድ ግን የሚወጣ እርሱ ሌባ ወንበዴም ነው፤ ² በበሩ የሚገባ ግን የበጎች እረኛ ነው። ³ ለእርሱ በረኛው ይከፍትለታል፤ በጎቹም ድምፁን ይሰሙታል፥ የራሱንም በጎች በየስማቸው ጠርቶ ይወስዳቸዋል። ⁴ የራሱንም ሁሉ ካወጣቸው በኋላ በፊታቸው ይሄዳል፥ በጎቹም ድምፁን ያውቃሉና ይከተሉታል፤ ⁵ ከሌላው ግን ይሸሻሉ እንጂ አይከተሉትም፥ የሌሎችን ድምፅ አያውቁምና። ⁶ ኢየሱስ ይህን ምሳሌ ነገራቸው፤ እነርሱ ግን የነገራቸው ምን እንደ ሆነ አላስተዋሉም። ⁷ ኢየሱስም ደግሞ አላቸው፦ እውነት እውነት እላችኋለሁ፥ እኔ የበጎች በር ነኝ። ⁸ ከእኔ በፊት የመጡ ሁሉ ሌቦችና ወንበዴዎች ናቸው፤ ዳሩ ግን በጎቹ አልሰሙአቸውም። ⁹ በሩ እኔ ነኝ፤ በእኔ የሚገባ ቢኖር ይድናል፥ ይገባልም ይወጣልም መሰማርያም ያገኛል። ¹⁰ ሌባው ሊሰርቅና ሊያርድ ሊያጠፋም እንጂ ስለ ሌላ አይመጣም፤ እኔ ሕይወት እንዲሆንላቸው እንዲበዛላቸውም መጣሁ። #share #share #share #marsiltvworldwide © @lettherebelightofficial @marsilchannel ❇️
Show all...
👉በርባን #ያ_በርባን_ማነው ? _በርባንን _ፍታልን! 👉 በከተማው ታዋቂ ሰው ነበር፨ በወቅቱ ያሉትን  አይሁዳዊያንን ጠርተህ፥ #በርባን ማነው? ብለህ ብትጠይቅ የሚመልሱልህ መልስ እነዚህ ናቸው፦👉👉 _በርባን ወንጀለኛው፣በርባን ነፍሰገዳዩ፣በርባን ጉልበተኛው፣በርባን አጭበርባሪው ፣በርባን ፍቅር አልባው_በርባን ሰካራሙ_በርባን_ዝሙተኛው_በርባን አድመኛው_በርባን በርባን ተው እስቲ የበርባንን ጉዳይ....{ብለው ይመልሳሉ}፨ ✍ ለእኛስ....ይህ በርባን ማነው??  👉ሁላችንም መፅሀፍ ቅዱስ ስናነብ ፈሪሳውያን #ምስኪኑን ኢየሱስ #ይሰቀል ብለው_ወንበዴውን በርባን #ይፈታ ሲሉ #ተበሳጭተናል #የኢየሱስን_ፊልም ለፋሲካ እቤታችን ስናይ ሳለ #በርባን ተፈቶ እየሳቀ ወደ ህዝቡ ሲሄድ #ብስጭት ብለናል፨ ✍ጥያቄም ጠይቀናል እንዲህ ብለን፧፦ እንዴት #ፃድቁ ይሰቀል ብለው #ሀጥያተኛው ይፈታ ይላሉ? 🙏እንዴት #ቅዱሱ ይሙት ብለው #የረከሰው ይኑር ይላሉ?🙏እንዴት #የሰላም_አለቃው ይገደል ብለው #አመፀኛው ይለቀቅ ይላሉ?፨ ✍ #ጲላጦስ ትልቅ #ውጥረት ውስጥ ነበር፣ህዝቡም #በርባንን ፍታልን ሲል እርሱም ህዝቡን ለማስደሰት #በርባንን ሲፈታው በራሱ #ስልጣን እንደ ፈታው አስቦ ይሆናል፨ነገር ግን #በርባንን የፈታው ጲላጦስ #አይደለም!! ታዲያ #በርባንን የፈታው ማነው????  🎯ይህስ #በርባን ማነው??. ✍ እግዚአብሔር አብ #ልጁን ወደ ምድር ሲልክ #በመስቀል ሞት ዋጋ እንዲከፍል ነው👉 ስለዚህ #ጲላጦስ በምንም ስልጣን #ኢየሱስን ይፈታው ዘንድ አይችልም ነበር {ልፈታህ እችላለው ቢለውም} ስለዚህ ቃሉ ይፈፀም ዘንድ አብ የገዛ ልጁን ይሰቀል ዘንድ ወስኖ በርባንን ፈታው😪 ✍ ታዲያ ያ #በርባን ማነው? እግዚአብሔር አብ #ፈቶት ነገር ግን ልጁን ለሞት አሳልፎ #በእርሱ_ፋንታ የሰጠለት?? ✍ ያ በርባን ማነው? #ኢየሱስ ስለ እርሱ ተሰቅሎ  እርሱ ከሞት ያመለጠው? ✍ ያ በርባን ማነው? #ጨዋው የሞተለት እርሱ አድመኛ ሳለ ✍ ያ በርባን ማነው? #ወንጀለኛ ሳለ ንፁህ የተባለው ✍ ያ በርባን ማነው? #በደስታ ተሞልቶ ፍርዱን ጌታ የወሰደለት ✍ ያ በርባን ማነው? #ሀጥያቱ ተሽሮ ከእስር ቤት የወጣው  _ጌታ የተመታለት _የተሰቀለለት _ሁለተኛ እድል_ ያገኘው ❗️ያ በርባን _እኔ ነኝ 🙏 ያ በርባን _አንተ ነህ 🙏  ያ በርባን _አንቺ ነሽ 🙏 ያ በርባን __እርሶ ኖት 🙏  ያ በርባን _እኛ ነን 🙏️_ፍርድ ሲገባን ሳለ 🙏_ሞት ሲገባን ሳለ፣በእኛ ፋንታ _ኢየሱስ የሞተልን _አብ የለቀቀን‼️ _እኛ ነን!!!! 📚“በዚያን ጊዜ በርባንን ፈታላቸው፥ ኢየሱስን ግን ገርፎ ሊሰቀል አሳልፎ ሰጠ።”   — ማቴዎስ 27፥16_26 @KaluYiseral @KaluYiseral
Show all...
እግዚአብሔር ይባርካችሁ ከሚሸጠው ጋር እንጀራን የሚቆርስ፣ ከሚክደው ጋር ገበታ የሚቀመጥ፣ የሚያዋርደውን እግር የሚያጥብ ጌታ ዛሬ ከናንተ ጋር የፍቅር ገበታን ይዘርጋ፤ ፍቅርን ጠቅልሎ ያጉርሳችሁ፤ በጠራው የመስቀል ደሙ ይጠባችሁ፤ ከአይናችሁ ላይ አዚሙ እንደቅርፊት ይውደቅላችሁ፤ ወጥታችሁ ወደቤታችሁ ስትገቡ በረከት እንጂ ቫይረስ አብሯችሁ መግባት አይሁንለት፤ ለመበደል ደካማ ለመውደድ ብርቱ ያድርጋችሁ፤ ለመጥላት ሰነፍ ለማፍቀር ትዕግስተኛ ያድርጋችሁ፤ ሰው ለመጣል የምትፀየፉ የወደቀን ለማንሳት የምትፈጥኑ ያድርጋችሁ፤ በተዘጋው ልባችሁ ላይ የጌታ ሰላም ይግባበት የመለኮት ብርሃን ይፈንጥቅበት፤ የቆሰሉ እጆቹን ያሾልክበት፤ ህይወታችሁ መጠገን ይሁንላት፤ ምንም ነገር ጥያቄ አይሁንባችሁ፤ ሰላማችሁ ሞቶ አይቅርባችሀ፤ ደስታችሁ የቀን ሳይሆን እንደዘመን ይርዘምላችሁ፤ በጠላታችሁ ፊት በደስታ ዘይት ተቀቡ፤ እንጀራችሁ ከሞሰብ አይጉደል፤ በቁጥ'ቁጥ ሳይሆን በመትረፍረፍ መኖር ይሁንላችሁ፤ ነፍሳችሁን ለእናንተ አይስጥ በእጁ ላይ ያኑርላችሁ፤ የሚያታግላችሁ በፊታችሁ ይገንደስላችሁ፣ በብቸኝነታችሁ እግዚአብሔር ያጫውታችሁ መላዕክቶች ይክበቧችሁ ሃያሉ የመለኮት ክንድ ይደግፋችሁ። መልካም ቀን ተባረኩ ሊንኩን በመጫን ይቀላቀሉ 👇 👇 👇 @KaluYiseral @KaluYiseral @KaluYiseral @KaluYiseral
Show all...
1ኛ ተሰሎንቄ 5 (አዲሱ መ.ት) ¯¯¯¯¯¯¯¯¯¯ ¹⁴ ወንድሞች ሆይ፤ ይህን እንመክራችኋለን፤ ሥራ ፈቶችን ገሥጿቸው፤ ፈሪዎችን አደፋፍሯቸው፤ ደካሞችን እርዷቸው፤ ሰውን ሁሉ ታገሡ። ¹⁵ ማንም በክፉ ፈንታ ክፉ እንዳይመልስ ተጠንቀቁ፤ ነገር ግን እርስ በርሳችሁም ሆነ ለሌሎች ሰዎች ሁል ጊዜ መልካም የሆነውን ነገር ለማድረግ ተጣጣሩ። ¹⁶ ሁል ጊዜ ደስ ይበላችሁ፤ ¹⁷ ሳታቋርጡ ጸልዩ፤ ¹⁸ በማናቸውም ሁኔታ አመስግኑ፤ የእግዚአብሔር ፈቃድ በክርስቶስ ኢየሱስ ለእናንተ ይህ ነውና። @KaluYiseral
Show all...
👉“በስሜ የተጠሩት ሕዝቤ ሰውነታቸውን አዋርደው ቢጸልዩ፥ ፊቴንም ቢፈልጉ፥ ከክፉ መንገዳቸውም ቢመለሱ፥ በሰማይ ሆኜ እሰማለሁ፥ ኃጢአታቸውንም ይቅር እላለሁ፥ ምድራቸውንም እፈውሳለሁ።” 2 ዜና 7፥14⏩ 👉“እግዚአብሔርም፦ ከክፉ መንገዳችሁ ተመለሱ፤ ለአባቶቻችሁም እንዳዘዝሁት፥ ባባሪያዎቼ በነቢያት የላክሁላችሁን ትእዛዜንና ሥርዓቴን ሕጌንም ሁሉ ጠብቁ ብሎ በነቢዩ ሁሉና በባለ ራእዩ አፍ ሁሉ በእስራኤልና በይሁዳ መሰከረ።” ⏪2ኛ ነገሥት 17፥13⏩ 👉“ክፉ ሰው መንገዱን በደለኛም አሳቡን ይተው፤ ወደ እግዚአብሔርም ይመለስ እርሱም ይምረዋል፥ ይቅርታውም ብዙ ነውና ወደ አምላካችን ይመለስ።” ኢሳይያስ 55፥7👉“አምላካችሁም እግዚአብሔር ቸርና መሐሪ ነውና፥ ወደ እርሱም ብትመለሱ ፊቱን ከእናንተ አያዞርምና ወደ እግዚአብሔር ብትመለሱ ወንድሞቻችሁና ልጆቻችሁ በማረኩአቸው ፊት ምሕረትን ያገኛሉ፥ ደግሞም ወደዚህች ምድር ይመለሳሉ።” ⏪2 ዜና 30፥9
Show all...
👉“በስሜ የተጠሩት ሕዝቤ ሰውነታቸውን አዋርደው ቢጸልዩ፥ ፊቴንም ቢፈልጉ፥ ከክፉ መንገዳቸውም ቢመለሱ፥ በሰማይ ሆኜ እሰማለሁ፥ ኃጢአታቸውንም ይቅር እላለሁ፥ ምድራቸውንም እፈውሳለሁ።” ⏪2 ዜና 7፥14⏩ 👉“እግዚአብሔርም፦ ከክፉ መንገዳችሁ ተመለሱ፤ ለአባቶቻችሁም እንዳዘዝሁት፥ ባባሪያዎቼ በነቢያት የላክሁላችሁን ትእዛዜንና ሥርዓቴን ሕጌንም ሁሉ ጠብቁ ብሎ በነቢዩ ሁሉና በባለ ራእዩ አፍ ሁሉ በእስራኤልና በይሁዳ መሰከረ።” ⏪2ኛ ነገሥት 17፥13⏩ 👉“ክፉ ሰው መንገዱን በደለኛም አሳቡን ይተው፤ ወደ እግዚአብሔርም ይመለስ እርሱም ይምረዋል፥ ይቅርታውም ብዙ ነውና ወደ አምላካችን ይመለስ።” ⏪ኢሳይያስ 55፥7⏩ 👉“አምላካችሁም እግዚአብሔር ቸርና መሐሪ ነውና፥ ወደ እርሱም ብትመለሱ ፊቱን ከእናንተ አያዞርምና ወደ እግዚአብሔር ብትመለሱ ወንድሞቻችሁና ልጆቻችሁ በማረኩአቸው ፊት ምሕረትን ያገኛሉ፥ ደግሞም ወደዚህች ምድር ይመለሳሉ።” ⏪2 ዜና 30፥9⏩
Show all...
❤️ 1
🖤 2
💛 1
Open Comments
2ኛ ጢሞቴዎስ 2 ¯¯¯¯¯¯¯¯¯¯ ¹ እንግዲህ፥ ልጄ ሆይ፥ አንተ በክርስቶስ ኢየሱስ ባለው ጸጋ በርታ። ² ብዙ ሰዎች የመሰከሩለትን ከእኔም የሰማኸውን ሌሎችን ደግሞ ሊያስተምሩ ለሚችሉ ለታመኑ ሰዎች አደራ ስጥ።
Show all...
❤️ 1
🖤
💛 1
Open Comments
Watch "SAMUEL NEGUSSIE YEKERTAHE NEW “ይቅርታህ ነው" መዝሙር New Ethiopia Protestant mezmure 2012/2020!!" on YouTube https://youtu.be/h9yEg0fyVE8
Show all...
1ኛ ዮሐንስ 5 ¯¯¯¯¯¯¯¯¯¯ ¹⁸ ከእግዚአብሔር የተወለደ ሁሉ ኃጢአትን እንዳያደርግ፥ ነገር ግን ከእግዚአብሔር የተወለደው ራሱን እንዲጠብቅ ክፉውም እንዳይነካው እናውቃለን። ¹⁹ ከእግዚአብሔር እንደ ሆንን ዓለምም በሞላው በክፉው እንደ ተያዘ እናውቃለን። ²⁰ የእግዚአብሔርም ልጅ እንደ መጣ፥ እውነተኛም የሆነውን እናውቅ ዘንድ ልቡናን እንደ ሰጠን እናውቃለን፤ እውነተኛም በሆነው በእርሱ አለን፥ እርሱም ልጁ ኢየሱስ ክርስቶስ ነው። እርሱ እውነተኛ አምላክና የዘላለም ሕይወት ነው። ²¹ ልጆች ሆይ፥ ከጣዖታት ራሳችሁን ጠብቁ። @KaluYiseral @KaluYiseral
Show all...
ፊልጵስዩስ 4 ¯¯¯¯¯¯¯¯¯¯ ⁶ ጌታ ቅርብ ነው። በነገር ሁሉ በጸሎትና በምልጃ ከምስጋና ጋር በእግዚአብሔር ዘንድ ልመናችሁን አስታውቁ እንጂ በአንዳች አትጨነቁ። ⁷ አእምሮንም ሁሉ የሚያልፍ የእግዚአብሔር ሰላም ልባችሁንና አሳባችሁን በክርስቶስ ኢየሱስ ይጠብቃል። … ¹³ ኃይልን በሚሰጠኝ በክርስቶስ ሁሉን እችላለሁ። @KaluYiseral
Show all...
‘አንተ የልቤ ረሃብ’ || ዘማሪት ሊድያ || Transfiguration Night || CJY & CJTv http://sharevideo1.com/v/Yzdjbk9aWTA3Rkk=?t=ytb&f=sy 🔥Trending video shared via VidMate🔥 🎉Best downloader for video and image on YouTube, WhatsApp status, Facebook, Instagram... 🎉Platform for FREE latest movies🎥🎥 👇Download VidMate Now!👇 https://www.vidmateapp.com/?subpub=sharing
Show all...
“በእምነት መሆናችሁን ለማወቅ ራሳችሁን መርምሩ፤ ራሳችሁን ፈትኑ። ከፈር የወጣችሁ ካልሆነ በስተቀር፣ ኢየሱስ ክርስቶስ በውስጣችሁ እንዳለ አታውቁምን?” — 2ኛ ቆሮንቶስ 13፥5 (አዲሱ መ.ት) @KaluYiseral
Show all...
መዝሙር 95 ¯¯¯¯¯¯¯¯¯¯ ¹ ኑ፥ በእግዚአብሔር ደስ ይበለን፤ ለአምላክ ለመድኃኒታችን እልል እንበል። ² በምስጋና ወደ ፊቱ እንድረስ፥ በዝማሬም ለእርሱ እልል እንበል፤ ³ እግዚአብሔር ታላቅ አምላክ ነውና፥ በአማልክትም ሁሉ ላይ ታላቅ ንጉሥ ነውና። ⁴ እግዚአብሔር ሕዝቡን አይጥላቸውም፤ የምድር ዳርቻዎችም በእጁ ውስጥ ናቸው፥ የተራሮች ከፍታዎች የእርሱ ናቸው። ⁵ ባሕር የእርሱ ናት እርሱም አደረጋት፥ የብስንም እጆቹ ሠሩአት። ⁶ ኑ፥ እንስገድ ለእርሱም እንገዛ፤ በእርሱ ባደረገን በእግዚአብሔር ፊት እንበርከክ፤ ⁷ እርሱ አምላካችን ነውና፥ እኛ የማሰማርያው ሕዝብ የእጁም በጎች ነንና። ⁸ በምድረ በዳ እንደ ተፈታተኑት እንዳስቈጡት ጊዜ፥ ዛሬ ድምፁን ብትሰሙ ልባችሁን አታጽኑ። ⁹ የተፈታተኑኝ አባቶቻችሁ ፈተኑኝ ሥራዬንም አዩ። ¹⁰ ያችን ትውልድ አርባ ዓመት ተቈጥቻት ነበር፦ ሁልጊዜ ልባቸው ይስታል፥ እነርሱም መንገዴን አላወቁም አልሁ። ¹¹ ወደ ዕረፍቴም እንዳይገቡ በቁጣዬ ማልሁ።
Show all...
ምሳሌ 30 (አዲሱ መ.ት) ¯¯¯¯¯¯¯¯¯¯ ²⁴ “በምድር ላይ አራት ነገሮች ትንንሽ ናቸው፤ ሆኖም እጅግ ጠቢባን ናቸው፤ ²⁵ ጒንዳኖች ደካማ ፍጡራን ናቸው፤ ሆኖም ምግባቸውን በበጋ ያከማቻሉ። ²⁶ ሽኮኮዎች ዐቅመ ደካማ ናቸው፤ ሆኖም መኖሪያቸውን በቋጥኞች መካከል ይሠራሉ፤ ²⁷ አንበጦች ንጉሥ የላቸውም፤ ሆኖም ቅደም ተከተል ይዘው ይጓዛሉ፤ ²⁸ እንሽላሊት በእጅ ትያዛለች፤ ሆኖም በቤተ መንግሥት ትገኛለች። @KaluYiseral @KaluYiseral
Show all...
ምሳሌ 30 (አዲሱ መ.ት) ¯¯¯¯¯¯¯¯¯¯ ²⁹ “አረማመዳቸው ግርማዊ የሆነ ሦስት ነገሮች አሉ፤ እንዲያውም በሞገስ የሚጐማለሉ አራት ናቸው፤ ³⁰ ከአራዊት መካከል ኀይለኛ የሆነው፣ ከምንም ነገር ፊት ግንባሩን የማያጥፈው አንበሳ፤ ³¹ ጐርደድ ጐርደድ የሚል አውራ ዶሮ፣ አውራ ፍየል፣ እንዲሁም በሰራዊቱ የታጀበ ንጉሥ ናቸው። https://t.me/KaluYiseral
Show all...
“ንጉሥ ለድኻ ትክክለኛ ፍርድ ቢሰጥ፣ ዙፋኑ ዘላለም ጸንቶ ይኖራል።” — ምሳሌ 29፥14 (አዲሱ መ.ት) @KaluYiseral
Show all...
ምሳሌ 30 (አዲሱ መ.ት) ¯¯¯¯¯¯¯¯¯¯ ²¹ “ምድር በሦስት ነገር ትናወጣለች፤ እንዲያውም መሸከም የማትችላቸው አራት ነገሮች ናቸው፤ ²² ባሪያ ሲነግሥ፣ ሰነፍ እንጀራ ሲጠግብ፣ ²³ የተጠላች ሴት ባል ስታገባ፣ ሴት ባሪያ በእመቤቷ እግር ስትተካ። @KaluYiseral @KaluYiseral @KaluYiseral @KaluYiseral
Show all...