መፅሐፍ ቅዱሳችን.........ምን ይላል???
“የእግዚአብሔር ቃል ሕያው ነውና፥ የሚሠራም፥ ሁለትም አፍ ካለው ሰይፍ ሁሉ ይልቅ የተሳለ ነው፥ ነፍስንና መንፈስንም ጅማትንና ቅልጥምንም እስኪለይ ድረስ ይወጋል፥ የልብንም ስሜትና አሳብ ይመረምራል፤” — ዕብራውያን 4፥12 🌻 ወደ ቃሉ 🌻እንመለስ !!!!!! #ይቀላቀሉን# “ልጄ ሆይ፥ ሕጌን አትርሳ፥ ልብህም ትእዛዛቴን ።” — ምሳሌ 3፥1
Show moreThe country is not specifiedThe language is not specifiedThe category is not specified
208Subscribers
No data24 hours
No data7 days
No data30 days
- Subscribers
- Post coverage
- ER - engagement ratio
Data loading in progress...
Subscriber growth rate
Data loading in progress...
ራእይ 5 (አዲሱ መ.ት)
¯¯¯¯¯¯¯¯¯¯
¹² በታላቅ ድምፅም እንዲህ ብለው ዘመሩ፤ “የታረደው በግ ኀይልና ባለጠግነት፣ ጥበብና ብርታት፣ ክብርና ሞገስ፣ ምስጋናም፣ ሊቀበል ይገባዋል።
¹³ ከዚያም በሰማይና በምድር፣ ከምድር በታችና በባሕር፣ በእነርሱ ውስጥ ያሉ ፍጡራንም ሁሉ እንዲህ ብለው ሲዘምሩ ሰማሁ፤ “በዙፋኑ ላይ ለተቀመጠውና ለበጉ፣ ምስጋናና ሞገስ፣ ክብርና ኀይል፣ ከዘላለም እስከ ዘላለም ይሁን።”
¹⁴ አራቱ ሕያዋን ፍጡራንም፣ “አሜን” አሉ፤ ሽማግሌዎቹም በግምባራቸው ተደፍተው ሰገዱ።
👇👇👇👇👇
@YeHeywetQale
@YeHeywetQale
💎ወዳጄ ከትላንትህ ጋር ብቻ ተወዳደር አለበለዚያ ከሰዎች ጋር ንፅፅር ደስታህን ነው የሚነጥክህ!
ውብ ምሽት ተመኘንላችሁ🙏
@KaluYiseral
የእናንተው ምርጥ ጓደኛ!
✝️የደቀ መዝሙር መነሻ ✝️
ደቀ መዝሙር መሆን ያለበት የዳን ስው ብቻ ነው
1= የእግዚአብሔር ፀጋ የሆነ ጥሪ ነው ።
👉በእግዚአብሔር የሆን ነፃ ጥሪ ነው
✝️“እንግዲህ በጌታ እስር የሆንሁ እኔ በተጠራችሁበት መጠራታችሁ እንደሚገባ ትመላለሱ ዘንድ እለምናችኋለሁ፤”
— ኤፌሶን 4፥1
✍️ተጨማሪ ጥቀስ =ሮሜ.1÷7 2ተሰ.2:14 ሮሜ 11÷29
@YeHeywetQale
2= የግል የፍቃደኝነት ነው።
👉 መወሰን ያለበት ህይወት ነው (የግል ፍቃደኝነት የሚጠይቅ ነው )
✝️“ጴጥሮስም፦ እነሆ፥ እኛ ሁሉን ትተን ተከተልንህ አለ።”
— ሉቃስ 18፥28
✍️ተጨማሪ ጥቀስ= ማቴ..4:18-22 ማር.10÷21 ማቴ.8÷22
@YeHeywetQale
3= የእግዚአብሔር ቃል ትምህርት ነው ።
👉 የእግዚአብሔርን ቃል ጊዜ ና ትኩርት ሰቶ ከመንፈስ ቅዱስ እግር ስር ቁጭ ብሎ መማር አለበት/አስፈላጊ ነው ።
✝️“ብዙ ሰዎች የመሰከሩለትን ከእኔም የሰማኸውን ሌሎችን ደግሞ ሊያስተምሩ ለሚችሉ ለታመኑ ሰዎች አደራ ስጥ።”
— 2ኛ ጢሞቴዎስ 2፥2
✍️ተጨማሪ ጥቀስ= ማቴ.28÷19-20 2ጢሞ.2-2 1ኛ.1÷13
@YeHeywetQale
4= የተማሩትን ከመታዘዝ ወይም ተግባራዊ ከማድረግ የሚጀምር ነው ።
👉 ቃሉን ተምሮ ቃሉን የሚጠይቅውን ሕይወት መኖር ተገቢ ነው።
👉 ስለ ዳኑ ከዛን ቃሉን ስለ ተማሩ በዚህ ብቻ ደቀ መዝሙር መሆን አዪቻልም።
👉የደቀ መዝሙር ትምህርት ያስፈለገው ጌታን ለመምሰል ነው ።
ደቀ መዝሙር ቃሉ የሚጠይቀውን ሕይወት ለማወቅ ወይም መኖር ነው።
✝️ “ከዚህም የተነሣ ከደቀ መዛሙርቱ ብዙዎች ወደ ኋላ ተመለሱ፤ ወደ ፊትም ከእርሱ ጋር አልሄዱም።”
— ዮሐንስ 6፥66
✍️ተጨማሪ ጥቀስ= ዮሐ.6:66 ዮሐ6÷60
https://t.me/YeHeywetQal
“አንተ ግን ነገርን ሁሉ በልክ አድርግ፥ መከራን ተቀበል፥ የወንጌል ሰባኪነትን ሥራ አድርግ፥ አገልግሎትህን ፈጽም።”
— 2ኛ ጢሞቴዎስ 4፥5
አብረን ወንጌል እንስራ ⁉
Show all...
🇪🇹ከቃሉ እንመገብ📖
📖📖 ዘዳ 30 : 14 📖📖 እንኳን ወደ 🇪🇹ከቃሉ እንዲመገብ📖 ተቀላቀሉ አላማችን ወንጌል ለአለም Endideres ነው፣ 👉ወንጌል ይለውጣል 👉ወንጌል ህይወት ነው 🔔Yalachehun hasabe 👉 @Biruk31 👈 ዪላኩልን!! 👉 @YeHeywetQale የናንተ ምርጫ
ዕብራውያን 11
¯¯¯¯¯¯¯¯¯¯
³³ እነርሱ በእምነት መንግሥታትን ድል ነሡ፥ ጽድቅን አደረጉ፥ የተሰጠውን የተስፋ ቃል አገኙ፥
³⁴ የአንበሶችን አፍ ዘጉ፥ የእሳትን ኃይል አጠፉ፥ ከሰይፍ ስለት አመለጡ፥ ከድካማቸው በረቱ፥ በጦርነት ኃይለኞች ሆኑ፥ የባዕድ ጭፍሮችን አባረሩ።
³⁵ ሴቶች ሙታናቸውን በትንሣኤ ተቀበሉ፤ ሌሎችም መዳንን ሳይቀበሉ የሚበልጠውን ትንሣኤ እንዲያገኙ እስከ ሞት ድረስ ተደበደቡ፤
³⁶ ሌሎችም መዘበቻ በመሆንና በመገረፍ ከዚህም በላይ በእስራትና በወኅኒ ተፈተኑ፤
³⁷ በድንጋይ ተወግረው ሞቱ፥ ተፈተኑ፥ በመጋዝ ተሰነጠቁ፥ በሰይፍ ተገድለው ሞቱ፥ ሁሉን እያጡ መከራን እየተቀበሉ እየተጨነቁ የበግና የፍየል ሌጦ ለብሰው ዞሩ፤
³⁸ ዓለም አልተገባቸውምና በምድረ በዳና በተራራ፥ በዋሻና በምድር ጕድጓድ ተቅበዘበዙ።
³⁹-⁴⁰ እነዚህም ሁሉ በእምነታቸው ተመስክሮላቸው ሳሉ የተሰጠውን የተስፋ ቃል አላገኙም፥ ያለ እኛ ፍጹማን እንዳይሆኑ እግዚአብሔር ስለ እኛ አንዳች የሚበልጥ ነገርን አስቀድሞ አይቶ ነበርና።
@KaluYiseral
@KaluYiseral
ያህዌህ ሮይ እግዚአብሄር እረኛችን
@ያህዌ ሮይ እግዚአብሄር እረኛችን ነው !!!!!
" እግዚአብሔር እረኛዬ ነው፥ የሚያሳጣኝም የለም።"
(መዝ 23: 1)
https://t.me/YekersetosAmebasaderoch
ያህዌህ ሮይ እግዚአብሄር እረኛችን
@ያህዌ ሮይ እግዚአብሄር እረኛችን ነው !!!!! " እግዚአብሔር እረኛዬ ነው፥ የሚያሳጣኝም የለም።" (መዝ 23: 1)