አቡቀለምሲስ በኢትዮጵያ ኦርቶዶክስ ተዋሕዶ ቤተ ክርስቲያን የሰሜን ሸዋ ሀገረ ስብከት ሚዲያ
አቡቀለምሲስ ማለት ረአየ ኅቡኣት አበ ራዕይ አበ ትንቢት ማለት ሲሆን የተሰወረውን የተደበቀውን የተከደነውን የሚገልጥ ማለት ነው። መሠራታዊ ዓለማው በሀገረ ስብከታችን ብሎም በመላ ቤተ ክርስቲያናችን የተሰወሩ ገዳማትን የተደበቁ ሊቃውንትን የተከደኑ ታሪኮችን የተሸሸጉ ቅርሶችን ማውጣት እና የተንሸዋረረ ታሪክ ማስተካከልና የጎበጠውን አዲሱን ትውልድ ማነጽ ነው
Show more2 161Subscribers
+524 hours
No data7 days
+2130 days
- Subscribers
- Post coverage
- ER - engagement ratio
Data loading in progress...
Subscriber growth rate
Data loading in progress...
በብዙ ትዕግሥት ተፈትነው ተስፋቸውን ያገኙትን አባቶቻችሁን ምሰሏቸው
የሰሜን ሸዋ ሀገረ ስብከት ሊቀ ጳጳስ ብፁዕ አቡነ ቀሌምንጦስ የዲቁና እና የቅስና ሥልጣነ ክህነት ሰጡ።
ሚያዝያ ፰ ቀን ፳፻፲፮ ዓ.ም (አቡቀለምሲስ ሚዲያ ፤ ደብረ ብርሃን)
++++ ++++ ++++ ++++ ++++ ++++ ++++ ++++
ብፁዕ አቡነ ቀሌምንጦስ ቀዳማዊ በኢትዮጵያ ኦርቶዶክስ ተዋሕዶ ቤተክርስቲያን የሰንበት ትምህርት ቤቶች ማደራጃ መምሪያ እና የሰሜን ሸዋ ሀገረ ስብከት ሊቀ ጳጳስ በደብረ ብርሃን ቅድስት ሥላሴ ቤተ ክርስቲያን ለ፶፩ የአብነት ደቀመዛሙርት የዲቁና እንዲሁም ለ፳፬ ዲያቆናት የቅስና ሥልጣነ ክህነት ሰጥተዋል።
ፎቶ፦ቴዎድሮስ አየለ