cookie

We use cookies to improve your browsing experience. By clicking «Accept all», you agree to the use of cookies.

avatar

አቡቀለምሲስ በኢትዮጵያ ኦርቶዶክስ ተዋሕዶ ቤተ ክርስቲያን የሰሜን ሸዋ ሀገረ ስብከት ሚዲያ

አቡቀለምሲስ ማለት ረአየ ኅቡኣት አበ ራዕይ አበ ትንቢት ማለት ሲሆን የተሰወረውን የተደበቀውን የተከደነውን የሚገልጥ ማለት ነው። መሠራታዊ ዓለማው በሀገረ ስብከታችን ብሎም በመላ ቤተ ክርስቲያናችን የተሰወሩ ገዳማትን የተደበቁ ሊቃውንትን የተከደኑ ታሪኮችን የተሸሸጉ ቅርሶችን ማውጣት እና የተንሸዋረረ ታሪክ ማስተካከልና የጎበጠውን አዲሱን ትውልድ ማነጽ ነው

Show more
Advertising posts
2 161Subscribers
+524 hours
No data7 days
+2130 days

Data loading in progress...

Subscriber growth rate

Data loading in progress...

በብዙ ትዕግሥት ተፈትነው ተስፋቸውን ያገኙትን አባቶቻችሁን ምሰሏቸው
Show all...
የሰሜን ሸዋ ሀገረ ስብከት ሊቀ ጳጳስ ብፁዕ አቡነ ቀሌምንጦስ የዲቁና እና የቅስና ሥልጣነ ክህነት ሰጡ። ሚያዝያ  ፰ ቀን ፳፻፲፮ ዓ.ም (አቡቀለምሲስ ሚዲያ ፤ ደብረ ብርሃን) ++++   ++++    ++++   ++++   ++++   ++++   ++++   ++++ ብፁዕ አቡነ ቀሌምንጦስ ቀዳማዊ በኢትዮጵያ ኦርቶዶክስ ተዋሕዶ ቤተክርስቲያን የሰንበት ትምህርት ቤቶች ማደራጃ መምሪያ እና የሰሜን ሸዋ ሀገረ ስብከት ሊቀ ጳጳስ በደብረ ብርሃን ቅድስት ሥላሴ ቤተ ክርስቲያን ለ፶፩ የአብነት ደቀመዛሙርት የዲቁና እንዲሁም ለ፳፬ ዲያቆናት የቅስና ሥልጣነ ክህነት ሰጥተዋል። ፎቶ፦ቴዎድሮስ አየለ
Show all...