641Subscribers
No data24 hours
-27 days
-730 days
- Subscribers
- Post coverage
- ER - engagement ratio
Data loading in progress...
Subscriber growth rate
Data loading in progress...
Repost from Ahmed Habib Alzarkawi
"ኢትዮጵያ ትልቅ አገር ናት። ትልቅ እንደሆነች መቀጠልም ይኖርባታል"
ኦሉሴጎን ኦባሳንጆ ዛሬ ከተናገሩት..🇪🇹❤️
Repost from Seyoum Teshome
15ኛውን ቻናል ያለ ምንም ምክንያት ዘግተውታል! ነገ 16ኛው ቻናል ይከፈታል! መቼም ቢሆን እውነት መናገር እና ኢትዮጵያዊነትን ማቀንቀን አናቆምም! ትግሉ ይቀጥላል!
Repost from Ahmed Habib Alzarkawi
በድርድሩ ላይ የተሰሙ ጭምጭምታዎች
የኢትዮጵያ መንግስት ግጭት በአፋጣኝ ማቆም በህወሓት የቀረበውን እንደሚቀበል አሳውቆ፣ ሆኖም የትግራይ መከላከያ ሀይል (TDF) የሚባል አካል መኖር የለበትም። በአንድ ሀገር ሁለት መከላከያ ሀይል ለኢትጵያ የግዛት አንድነት አደጋ ነው።
የእርዳታ እህል የኢትዮጵያ መንግስት በራሱ መንገድ ያቀርባል። ከዚህ ቀደም ነዳጅና እርዳታ ለጦርነት መጠቀሙ ከግምት ስናስገባ አሁንም አራተኛ ዙር ጥቃት ይከፍትብናል። ባንክና ኤሌክትሪክ አገልግሎት ይቀርባል። ትህነግ ለፌዴራል ሰራተኞች ዋስትና ይስጥ።
ወልቃይት በተመለከተ የተካረረ ፀብ ቀረሽ ጭቅጭቅ ተካሂዷል።
ትህነግ ከጦርነቱ በፊት ወደነበረበት ይመለስ ስትል፣
የኢትዮጵያ መንግስት ለብሄራዊ የግዛት አንድነቴ አደጋ የሆነ ኮሪደርን አሳልፌ አልሰጥም።
ትህነግ
በህገመንግስቱ መሰረት ምዕራብ ትግራይ ነበረ። ይመለስ።
ኢትዮጵያ
ህገመንግስቱን የመይቀበል አካል ህገመንግስቱን መጥቀስ አይችልም። ከህገመንግስት ውጪ ምርጫ ያደረገ፣ የሀገር መከላከያ ያጠቃ፣ በሱዳን በኩል በተደጋጋሚ ሀገር የወረረ አካል ህገመንግስት የማንሳት ሞራል የለውም።
ወልቃይት የነሱ ቢሆን ኖሮ ማይካድራ ላይ አማራን ጨፍጭፎ አይወጣም ነበረ። ወልቃይትን ለትህነግ መስጠት ማለት በብቀላ አማራን ማስጨፍጨፍ፣ በውጪ መሳሪያ የገፍ እገዛ ኢትዮጵያን ማድማት ነው።
(በሌላ አነጋገር የግብፅ ጎሮቤት እንደ መሆን ነው)
ወያኔ
ለደረሰብን ውድመት ካሳ ያስፈልገናል
ኢትዮጵያ
የሰሜን እዝ ወታደሮች፣ የአማራና አፋር ምድርን በደም ላጨቀያችሁት ካሳ ትከፍላላችሁ
ሌሎች ነጥቦች ላይም የተካረረ ንትርክ ነበረ ተብሏል።
ምንጭ፦Muktarovich
Repost from Getachew shiferaw
ትህነግ ወጣቱን ያስፈጀበት ስራስር!
ያኔ ሰሜን ዕዝን መትተው በአማራ መሬት ወደ አዲስ አበባ ሊያልፉ አልሞከሩም? አቤት ድፍረታቸው! ቀመሷ! ቀሚስ እስኪለብሱ። ትህነግ የራሱን ታጣቂ መቆጣጠር አቅቶት የሞተው ሞቶ፣ የተረፈው ክላሽ በቀሚስ ቀይሮም ወደ ሱዳንና ወደ ትግራይ ተበትኗል። እንደዛ ቀምሶ የተመለሰን ታጣቂ መልሰው ለጦርነት ማሰለፍ እንደሚከብድ ያውቃሉ። ደፍረት እንዲያገኝ ዘዴ አድርገው የወሰዱት አደንዛዥ እፅና "መተት" ነው። አደንዛዥ ዕፁ አይኑን ጨፍኖ እንዲገባ ያደርግላቸዋል። ችግሩ ግን ሁሌ አያገኙም። ጦርነት ከመጀመራቸው በፊትም አልሞትም እያለ እንዲያስብ ይፈልጋሉ። ሁሌም አብሮህ ነው ብለው የሚያሞኙት አንገቱ ላይ ስራስር አስረውለት ነው።
የትህነግ ወታደራዊ አመራሮችና ባለሀብቶች ከሱዳን ጋር ቅርርብ አላቸው። ሱዳናውያኑ ደግሞ ጥይት የማያስመታ "መተት" አለን እያሉ ያጃጅሏቸዋል። የሚመታ ይምታቸውና። ትህነግም ለታጣቂዎቹ ከሚያስተምረው ጥላቻ ባሻገር ስለ ሱዳን "መተት" እንዲወራ ያደርጋል። ያኔ የደረሰባቸውን ሽንፈት እንዳያስታውሱ ስር በጨርቅ እየተጠቀለለ እንዲያስሩት ተደረገ። ከሱዳን ነው የመጣ ተብለዋል። አንድ የትህነግ ታጣቂ መሳርያ ከመያዙ በፊት የሚያስረው "መተት" ተብሎ የተሰጠውን የእምባጮም ይሁን የክትክታ ብቻ የሆነ ተክል ስር ነው። አንገቱ ላይ ያሰረው ጥይት የማያስመታ መስሎት አይኑን አፍጥጦ ይመጣል። ያልቃል። እግዜር እያለ በጨርቅ የተጠቀለለ ስር ያድናል ብሎ ከምድሩም ሞትም፣ ከሀጥያቱም ሳይድን ቀረ። ትህነግ ለፍርሃት ማስወገጃ ብሎ አንገቱ ላይ ስራስር እያሰረ ያመጣው ወጣት አልቆ አሁን ተሸንፎ እየሸሸ ነው። ትህነግ እንደ ድርጅት መተተን እውነት አስመስሎ በርካታ ወጣት አስጨርሷል። የጅልነታቸው ብዛት ከክላሽ ጥይት ብቻ ሳይሆን ከድሮን ቦንብም ይከላከላል ብለው ነው የሚያስሩላቸው። እንዴት እንደከሰሉ ታይቷል። ማፈሪያዎች። ከዛ አማኝ ማህበረሰብ የወጡ አይመስሉምኮ። ጠቃሚ ስራስር ከፈለጉ እንደቆጮ ያለውን ቢተክሉ ህዝብን ከርሃብ ይታደጉ ነበር።
ዩቱብ እየዘጋው ያስቸገረውን ዘ-ሐበሻን በሩምብል ይመልከቱ። የሩምብልገጻችን ሊንክ ይኸው። ሰብስክራይብ ያድርጉን፤ መረጃዎቻችንን ይከታተሉ
https://rumble.com/user/zehabesha12
zehabesha12
zehabesha12's videos on Rumble.com
የሩሲያ ባህር ሃይል በሱዳን ወደብ የራሱን የጦር ሰፈር ሊገነባ ነው https://rumble.com/v1n8lzg-99499084.html
የሩሲያ ባህር ሃይል በሱዳን ወደብ የራሱን የጦር ሰፈር ሊገነባ ነው