@አባ ቡና ነው 🎤🎤 @ABA BUNA NEW
🔵ጅማ አባ ቡና ነው ⚪️ 👆ABA BUNA NEW 👆 👆ስለ ቡና እናወራለን 👆 👆ስለ ቡና እንዘምራለን 👆 ወቅታዊ እና አዳዲስ መረጃዎችን በቀጥታ ከ ስታድየም ከማህበራዊ ድረገፆች ፣ ቡናን የተመለከቱ ማናቸውንም መረጃ እናቀርባለን፡፡ ★ቡናን ለመደገፍ ብዙ ምክኛት አለን★★✍✍✍ Admin 👉👉 @dagmaw_minlik
Show more213Subscribers
No data24 hours
-37 days
-1030 days
- Subscribers
- Post coverage
- ER - engagement ratio
Data loading in progress...
Subscriber growth rate
Data loading in progress...
የኢትዮጵያ ከፍተኛ ሊግ ምድብ ሀ የመጨረሻ ሳምንት አራት ጨዋታዎች ዛሬ ተደርገዋል።
የምድብ ሀ የውድድር ዘመን ነገ በሚደረግ የመዝጊያ ስነ-ሥርዓት ፍፃሜውን ያገኛል።
@Deposta
@Deposta
@ABBuna2005
@jimma_aba_buna
የኢትዮጵያ ከፍተኛ ሊግ ምድብ ሀ የመጨረሻ ሳምንት መርሐ ግብር
የምድብ ሀ በመጪው ረቡዕ በሚደረግ የመዝጊያ ስነ-ሥርዓት ፍፃሜውን ያገኛል።
@Deposta
@Deposta
@ABBuna2005
@jimma_aba_buna
የኢትዮጵያ ከፍተኛ ሊግ 25ኛ ሳምንት ቀሪ ጨዋታዎች እና የ14ኛ ሳምንት ተስተካካይ ጨዋታ ተከናውነው በምስሉ ላይ የሚታዩ ውጤቶች ተመዝግበዋል።
@Deposta
@Deposta
@ABBuna2005
@jimma_aba_buna
👉 #የኢትዮጵያ_ከፍተኛ ሊግ #ምድብ_ሐ በ #ሀምባሪቾ_ዱራሜ አሸናፊነት ተጠናቋል፡፡
👉ገላን ከተማ እና ነገሌ አርሲ በደረጃ ውስጥ ገብተው የሜዳሊያ ተሸላሚ ሆነው ማጠናቀቅ ችለዋል፡፡
🔻ቡራዩ ከተማ
🔻ዳሞት ከተማ
🔻ሮቤ ከተማ
🔻ሶዶ ከተማ ደግሞ ከከፍተኛ ሊግ ወደ አንደኛ ሊግ መውረዳቸው ተረጋግጧል
🗓የዛሬ ጨዋታ ውጤት
✅ #የካ_ክ_ከተማ 0-0 #ሀምባሪቾ
🏟ባቱ ሼር ስታድዬም
✅ #ዳሞት_ከነማ 1-4 #ገላን_ከተማ
🏟ባቱ ስታድዬም
✅ #ቡራዩ_ከተማ 2-0 #ሶዶ_ከተማ
🏟ባቱ 1ኛ ደረጃ ት/ቤት ሜዳ
✅ #ስልጤ_ወራቤ 0-2 #ጅማ_አባጅፋር
🏟ባቱ 2ኛ ደረጃ ት/ቤት
@Deposta
@Deposta
@ABBuna2005
@jimma_aba_buna
ሀምበርቾ ዱራሜ ✅ ወደ ፕሪምየር ሊግ ማደጉን አረጋገጠ
የኢትዮጵያ ከፍተኛ ሊግ ምድብ ሐ የመጨረሻ ሳምንት ጨዋታዎች ዛሬ ሲከናወኑ መሪው ሀምበርቾ ዱራሜ ከየካ ክ/ከተማ ያደረገውን ጨዋታ ያለ ጎል በአቻ ውጤት አጠናቆ ወደ ኢትዮጵያ ፕሪምየር ሊግ የ2016 የውድድር ዓመት ማደጉን ማረጋገጥ ችሏል።
@Deposta
@Deposta
@ABBuna2005
@jimma_aba_buna
Repost from Soccer Ethiopia
ሻሸመኔ ከተማ ቻምፒዮን የሆነበትን ዋንጫ ተረክቧል
የኢትዮጵያ ከፍተኛ ሊግ ምድብ ለ በዛሬው ዕለት ፍፃሜውን አግኝቷል። ውድድሩን ቀደም ብሎ በበላይነት ያጠናቀቀው ሻሸመኔ ከተማ የመጨረሻ ጨዋታውን ወደ ታችኛው የሊግ ዕርከን ከወረደው ጂንካ ከተማ ጋር ጨዋታውን አድርጎ ከዕረፍት መልስ አሸናፊ ጥሩነህ እና ሳምሶን ተሾመ ባስቆጠሯቸው ሁለት ጎሎች 2ለ1 በማሸነፍ የ2015 የከፍተኛ ሊግ ምድብ ለ ውድድሩን በድል ቋጭቷል።
ከጨዋታዉ መጠናቀቅ በኋላ የተለያዩ የሽልማት አሰጣጥ ስነ ስርዓት ተከናውኗል። አቶ ኢሳያስ ጂራ የኢትዮጵያ እግር ኳስ ፌድሬሽን ፕሬዝዳንት ፣ ምክትሉ ዶ/ር ዳኛቸው ንገሩ ፣ የስራ አስፈፃሚ አባላቶች ሙራድ አብዲ፣ ብዙአየው ጀምበሩ እና አዲሱ ቃሚሶ እንዲሁም የሲዳማ ክልል እግር ኳስ ፌድሬሽን ፕሬዚዳንት አቶ አንበሴ አበበን ጨምሮ የፌድሬሽኑ ከፍተኛ የስራ ሀላፊዎች እና የሻሸመኔ ከፍተኛ ከተማ አመራሮች በተገኙበት ተከናውኗል።
አስቀድሞ ለውድድሩ መሳካት አስተዋጽኦ ላደረጉ ተቋማት፣ ግለሰቦች እና ተሳታፊ ክለቦች የሰርተፊኬት ስጦታ ከተበረከተ በኋላ በውድድሩ ሦስተኛ ለወጡት ቦዲቲ ከተማ የነሀስ ፣ ለንብ የብር እና ለአሸናፊው ሻሸመኔ ከተማ የወርቅ ሜዳሊያ ተበርክቷል። በማስከተል ውድድሩን ላሰናዳው ሲዳማ ክልል እና የፀባይ ዋንጫ የተሸለሙት ጉለሌ ክፍለ ከተማ ዋንጫ ተበርክቶላቸዋል። የሻሸመኔ ከተማ አስተዳደር ለኢትዮጵያ እግር ኳስ ፌድሬሽን ፕሬዝዳንት አቶ ኢሳያስ ጂራ እና የሲዳማ ክልል እግር ኳስ ፌድሬሽን ፕሬዚዳንት አንበሴ አበበ የባህል አልባሳት ስጦታ ከተበረከተ በኋላ በመጨረሻም ለአሸናፊው ሻሸመኔ ዋንጫ ተበርክቶ ስነ ስርዓቱ ፍፃሜውን አግኝቷል።
ኢትዮጵያ ንግድ ባንክ ወደ ኢትዮጵያ ፕሪምየር ሊግ አድጓል!
ኢትዮጵያ ንግድ ባንክ ተከታዩ ቤንች ማጂ ቡና በአዲስ ከተማ ክ/ከ 2ለ1 መሸነፉን ተከትሎ ከስድስት የውድድር ዓመታት ቆይታ በኋላ ዳግም ወደ ኢትዮጵያ ፕሪሚየር ሊግ መመለሱን አረጋግጧል።
በኢትዮጵያ እግርኳስ የቀደመ ስም ያለው ኢትዮጵያ ንግድ ባንክ በ2009 ከፕሪሞየር ሊጉ በመውረዱ የመፍረስ አደጋ አጋጥሞት እንደነበር ይታወሳል። ከሁለት ዓመታት በፊት ግን ኢኮስኮን በመግዛት በከፍተኛ ሊጉ ተሳትፎ ሲያደርግ ቆይቶ ዘንድሮ ወደ ፕሪሚየር ሊጉ ማደግ ችሏል።
@Deposta
@Deposta
@ABBuna2005
@jimma_aba_buna
የኢትዮጵያ ከፍተኛ ሊግ የ3 ሰዓት ጨዋታዎች ውጤት
ምድብ ሀ - አዲስ አበባ
ጅማ አባ ቡና 0-0 ዱራሜ ከተማ
ምድብ ለ - ሀዋሳ
አዲስ አበባ ከተማ 2-3 ንብ
58' ሙሉቀን ታሪኩ | 9' ኤልያስ እንድሪያስ
76' ታሪኩ ጎጀሌ | 56' ኪም ላም
84' ናትናኤል ሰለሞን
- ንብ የዛሬውን ውጤት ተከትሎ ምድቡን ሁለተኛ ደረጃ ላይ ተቀምጦ ማጠናቀቅ ችሏል። ቦዲቲ ከተማ በአንፃሩ ሦስተኛ ሆኖ ሲያጠናቀቅ ወደ ኢትዮጵያ ፕሪምየር ሊግ ያደገው ሻሸመኔ ከተማ ከደቂቃዎች በኋላ ከወራጁ ጂንካ ከተማ ጋር የመጨረሻ ጨዋታውን ያደርጋል።
@Deposta
@Deposta
@ABBuna2005
@jimma_aba_buna