cookie

We use cookies to improve your browsing experience. By clicking «Accept all», you agree to the use of cookies.

avatar

AFRO PARTY NEWS☑️

ይህ የፓርቲው የዜና አውታር የመረጃ ማእከል ነው ፓርቲው በፌስቡክ ብዙ ቤተሰቦች ያሉት ቢሆንም ግን በቴሌግራም ቤተሰቦች ለማፍራት መተናል።።።።።።።።።።።።።።።።።።።።።።።።።።።።🇪🇹🇪🇹🇪🇹🇪🇹🇪🇹🇪🇹🇪🇹🇪🇹🇪🇹🇪🇹🇪🇹🇪🇹🇪🇹🇪🇹🇪🇹🇪🇹🇪🇹🇪🇹🇪🇹🇪🇹🇪🇹🇪🇹🇪🇹🇪🇹🇪🇹🇪🇹🇪🇹🇪🇹🇪🇹🇪🇹🇪🇹🇪🇹🇪🇹🇪🇹🇪🇹

Show more
The country is not specifiedThe language is not specifiedThe category is not specified
Advertising posts
143Subscribers
No data24 hours
No data7 days
No data30 days

Data loading in progress...

Subscriber growth rate

Data loading in progress...

ስም ይድድያ ተማሪ ኤሱኤስ ዛሬ በሲዳማ ህዝብ እና በሀዋሳ ከተማ ህዝብ ለፍርድ ትቅረብ የእናት ሀሳብ ግን ከስር👇👇👇👇👇👇👇👇👇 ያጠፋችው ጥፍታ የብሄር ስም በማጥፍት ጥንብ ሲዳሞ የሚል ቃል ስቲሰማ አስተውያለው በልጅቷ ቤተሰብም ሲዳማ እንደ ቆሻሻ የሚፀየፉት ብሄር ሲሆን የህዋሀት ተላላኪ ራዥራዦች መሆናቸውን አውቀናል እና እስቲ የእናትን ሀሳብ ከስር አስቀምጡ።Anonymous voting
  • ድብደባ ይፈፅምባቸው
  • የሞት ፍርድ
  • የእስር እርምጃ
  • ወይስ ምንም
0 votes
የአደዋ ድል በአል በአማራ ክልል በድምቀት ይከበራል ሲሉ መግለጫ አወጡ ወይ ጉድ ከዚህ ቀደም በአሉ በአማራ ክልል እንዳይከር የጁንታው ሀይል ገድቦት ነበር አሉ የአማራ ህዝብ እሱ በአል በተከበረ እለት ከሁሉም ኢትዮጵያዊ ህዝብ ጋር ግጭት ውስጥ እንደገባ እርግጠኛ ይሁን በሆነ አጋጣሚ ህዋሀት ስልጣን ከያዘ አለቀለት ማለት ነው የትግራይ ህዝብ አሁን አየተጎዳ ያለው ኽቂት ሰዋች በሰሩት ስተት ነው የአማራ ህዝብ አቶ ሚሊኒክ በሰሩት ስራ ነው ከዚህ ቀደም ዋጋ የከፈሉት እየከፈሉ ያሉት በኦሮምያ ክልል,በመከተል ዞን,በሲዳማ ክልል, በተለያዩ ቦታዋች እየሞተ ያለው ከዚህ ጥቅም ያልተካፈለ አማራ ነው አሁን እንደዚህ አይነት ጥፍት እንዳይፈፀም እራሳቹ የአማራ ማህበረሰብ እንድትቃወሞ እናሳስባለን። @Afropartynews @Afropartynews
Show all...
ጁማን በሀይል ሁላችንም መስዋትነት ለነበዩ ሞሀመድ ለነጃሽ ለእስልምና ነብሴን ሰጣለው።💪💪💪💪💪💪💪 @Afropartynews @Afropartynews
Show all...
ጀግናችን ሊፈታ ትንሽ ቀን ነው የቀረው❗️ 😎😎😎😎😎😎😎😎😎😎😎 @Afropartynews @Afropartynews
Show all...
የሲዲማ ባንክ በምስረቲ ላይ ለቤሄራዊ ባንክ🏦 የተላከው ደብዳቤ ሙሉ በሙሉ ፀድቆ በይፍ በቅርብ ቀን ዋና መቀመጫውን ሀዋሳ አድልጎ ስራ ይጀምራል👏👏👏👏👏👏👏👏👏😎😎😎😎😎😎😎😎😎😎 @Afropartynews @Afropartynews
Show all...
#ሰበር_ዜና‼️ በሀገር ክህደት ወንጀል ተጠርጥረው መያዣ ትዕዛዝ ከወጣባቸው አመራሮችና የጦር መኮንኖች መካከል 15ቱ በቁጥጥር ስር ውለው ምርመራ እያካሄደባቸው መሆኑን ፖሊስ አስታወቀ! የፌዴራል ፖሊስ ኮሚሽን በተለያዩ ጊዜያት በሀገር ክህደት ወንጀል ተጠርጥረው መያዣ ትዕዛዝ ከአወጣባቸው ከ300 በላይ አመራሮችና የጦር መኮንኖች መካከል 15ቱ በቁጥጥር ስር ውለው ምርመራ እያካሄደባቸው መሆኑን እና አምስቱ ደግሞ በህግ ማስከበር ዘመቻው ወቅት እርምጃ እንደተወሰደባቸው መረጋገጡን አስታውቋል። አሁንም በየጥሻውና በየጉድጓዱ የተደበቁትን በሀገር ክህደት ወንጀል ተጠርጥረው መያዣ ትዕዛዝ የወጣባቸው አመራሮችና የጦር መኮንኖች የፌዴራል ፖሊስ ኮሚሽን በማደን ላይ እንደሚገኝ ዛሬ ባወጣው መግለጫ አስታውቋል። የኢፌዴሪ የሀገር መከላከያ ሠራዊት እና የፌዴራል ፖሊስ ኮሚሽን በሚያካሄዱት የህግ ማስከበር ዘመቻ በጁንታው የህወሃት ቡድን ውስጥ በቀጥታም ሆነ በተዘዋዋሪ በመሳተፍ የጥፋት ስራው አካል ናቸው ብሎ በጠረጠራቸው ከ300 በላይ ከፍተኛ አመራሮችና የጦር መኮንኖች ላይ የመያዣ ትዕዛዝ ከፍርድ ቤት መውጣቱ ይታወቃል። በዚህም እስካሁን ድረስ በቁጥጥር ስር ከዋሉት ከፍተኛ መኮንኖች መካከል፡-👇 1. ሜ/ጀኔራል ገ/መድህን ፈቃዱ ሀይሉ 2. ሜ/ጀኔራል ይዳው ገ/መድህን 3. ብ/ጀኔራል ገ/ህይወት ሲስኖስ ገብሩ 4. ብ/ጄኔራል ኢንሱ እጃጆ እራሾ 5. ብ/ጄኔራል ፍስሃ ገ/ስላሴ 6. ኮ/ል ደሳለኝ አበበ ተስፋዬ 7. ኮ/ል እያሱ ነጋሽ ተሰማ 8. ኮ/ል መብራቱ ተድላ ወ/ሚካኤል 9. ኮ/ል ባራኪ ጠማሎው ገብሩ 10. ኮ/ል ሀይላይ መዝገብ ማሾ 11. ኮ/ል ፍሰኃ ግደይ ወ/ማርያም 12. ሌ/ኮ/ል ሙዘይ ተሰማ ስዩም 13. ሌ/ኮ/ል ፍሰሃ በየነ ገ/ኪዳን 14. ሌ/ኮ/ል ምሩጽ ወ/አረጋይ ገ/መስቀል 15. ሌ/ኮ/ል ምሩጽ በርሄ አበራ በቁጥጥር ስር ውለው ምርመራ እየተጣራባቸዉ ይገኛል። ይህ በእንዲህ እንዳለም የመያዣ ትዕዛዝ ከወጣባቸው 81 የህወሀት ከፍተኛ አመራሮች ውስጥ ዶ/ር አዲስአለም ባሌማ የተያዘ መሆኑ ይታወቃል። የኢፌዴሪ የሀገር መከላከያ እና የፌዴራል ፖሊስ ኮሚሽን ባካሄዱት የተቀናጀ የህግ ማስከበር ዘመቻ ወቅት በተካሄደው የምርመራ ስራ እንደተጣራው እርምጃ ከተወሰደባቸው መካከል፡-👇 1. ኮ/ል ተስፋዬ ገ/መድህን 2. ኮ/ል የማነ ገ/ሚካኤል 3. ሌ/ኮ/ል ሀዲሽ ገ/ጻዲቅ 4. ኮ/ል ማዕሾ 5. ኮ/ል አለም ገ/መድህን የተባሉት እንደሚገኙበት ተረጋግጧል። የኢፌዴሪ ሀገር መከላከያ ሰራዊት እና የፌዴራል ፖሊስ ኮሚሽን ከሌሎች የፀጥታ ሀይሎች ጋር በመቀናጀት ቀሪ ያልተያዙ የጦር መኮንኖችንና የህወሀት አመራሮችን ከየተደበቁበት ጥሻ፣ ዋሻ እና የሀይማኖት ስፍራዎች በማደንና በመልቀም ለህግ ለማቅረብ ቀን ተሌት እየሰራ እንደሚገኝም ፖሊስ አስታውቋል። የጁንታው የህወሀት አመራሮች በውጊያ ከተሸነፉ በኃላ ራሳቸውን ካለባበስ ጀምሮ በመቀያየር ከቦታ ቦታ እየተንቀሳቀሱ እንዳሉ ፖሊስ መረጃው እንደደረሰውም ነው የተገለፀው። የትግራይ ክልል ህዝብ ህግ ለማስከበር በተደረገው ዘመቻ እስከዛሬ ላደረገው ከፍተኛ አስተዋጽኦ ኮሚሽኑ ምስጋና እያቀረበ ያልተያዙትን ተፈላጊዎች ከተደበቁበት ቦታ ይዞ ለህግ ለማቅረብ በሚያደርገው እንቅስቃሴ ከፖሊስ አባላት ጎን በመቆም እና አስፈላጊውን ጥቆማ በመስጠት የዜግነት ግዴታውን እንዲወጣ ኮሚሽኑ ጥሪውን አቅርቧል። @Afropartynews @Afropartynews
Show all...
ደራሲ አዘጋጅና ተዋናይት ባዩሽ አለማየሁ ከዚህ ዓለም በሞት ተለየች‼️ እጅግ ጥቂት ከሚባሉ ሴት ፀሃፊ ተውኔቶችና አዘጋጆች ተርታ የምትመደበው ባዩሽ አለማየሁ በሃገር ፍቅር ቴአትር ቤት በተዋናይትነት ለረጅም አመታት አገልግላለች። ብዙዎች በመድረክ አተዋወኗ ብቃቷ የተለየች ናት የሚሏት ባዩሽ አለማየሁ የቬኑሱ ነጋዴ፤የስለት ልጅ፤ሰማያዊ አይን ትዳር ሲታጠን፤ሰዓት ዕላፊ ፤ነቃሽ ...በትወና ከተሳተፈችባቸው ተውኔቶች ውስጥ ጥቂቶቹ የሚጠቀሱ ናቸው።ረመጥ እና ፎርፌ እንዲሁም ገፅ ሁለት የተሰኙ ተውኔቶችንም ደርሳለች። ባዩሽ ገጣሚና ተራኪም ጭምር የነበረች ሲሆን ፓፒዬ የተሰኘውን ረጅም ልብ ወለድ ድርሰት እና ሌሎችንም ስራዎች በሬዲዮ ፋና ተርካለች።ባዩሽ አለማየሁ የታዋቂው ተርጓሚና ደራሲ መስፍን አለማየሁ ልጅ ናት። ታማ አልጋ እስከምትይዝበት ዕለት ድረስ በሃገር ፍቅር ቴአትር ቤት በድጋሚ ሊታይ በነበረው ሰዓት ዕላፊ በተሰኘው የቴዎድሮስ ተ/አረጋይ ተውኔት ላይ በልምምድ ላይ እንደነበረች የቴአትሩ አዘጋጅ ተፈራ ወርቁ። ተናግሯል። በቴአትር ልምምድ ላይ እያለች ትንሽ አሞኛል ብላ በዛው የቀረችው ደራሲ፤አዘጋጅ፤ተዋናይት ፤ገጣሚ እና ተራኪ ባዩሽ አለማየሁ ዛሬ ታህሳስ 23/2013 ዓም ከቀኑ 11 ሰዓት ላይ በህክምና ስትረዳ በቆየችበት በየካቲት 12 ሆስፒታል ከዚህ ዓለም ሞት ተለይታለች። 〰〰〰〰〰〰〰〰〰〰〰〰〰〰 @Afropartynews @Afropartynews
Show all...
#BREAKING የኢትዮጵያ ብሄራዊ ምርጫ ቦርድ 6ኛው ሀገራዊ ምርጫ ድምጽ መስጫ ቀን ግንቦት 28 እንዲሆን ወስኗል። የአዲስ አበባ ከተማ እና የድሬደዋ ከተማ መስተዳድር የድምጽ መስጫ ቀን ሰኔ 5 መሆኑን አስታውቋል። ቦርዱ ዝርዝር የጊዜ ሰሌዳውን ይፋ አድርጓል። ይህ የምርጫ ጊዜ ሰሌዳ የትግራይ ክልልን አያካትትም ተብሏል። የምርጫ ቢሮዎች መከፈት የክልል መስተዳድር አባላት ከፍተኛ ትብብር ስለሚያስፈልገው፤ የክልሉ ጊዜያዊ አስተዳደር ይህንን ድጋፍ ለማድረግ ጊዜ ስለሚያስፈልገው እንዲሁም በክልሉ የታወጀው የአስቸኳይ ጊዜ አዋጅ ለምርጫ በሚስማማ መልኩ መመቻቸቱ ሲረጋገጥ በክልሉ የሚደረገው ምርጫ ጊዜ ሰሌዳ ቦርዱ የሚያስታውቅ ይሆናል። @Afropartynews @Afropartynews
Show all...
Sign in and get access to detailed information

We will reveal these treasures to you after authorization. We promise, it's fast!