cookie

We use cookies to improve your browsing experience. By clicking «Accept all», you agree to the use of cookies.

avatar

KOMBOLCHA PREPARATORY SCHOOL

HIGH SCHOOL (STAY AT HOME)

Show more
Advertising posts
4 510Subscribers
No data24 hours
+17 days
-5630 days

Data loading in progress...

Subscriber growth rate

Data loading in progress...

ለ12ኛ ክፍል ማህበራዊ ሳይንስ ተማሪዎች በሙሉ:- 1ኛ. ከ27-28/11/2015 ዓ.ም ከጠዋት ፈረቃ ት/ቤት በመገኘት ከንብረት ክፍል የተዋሳችሁትን መማሪያ መጽሃፍ እንድትመልሱ እናሳውቃለን። 2ኛ. ዩኒፎርማችሁን ለበጎ አድራጎት ክበብ ስትጠቀሙበት የነበረውን አጋዥ መጽሃፍት ለላይብራሪ ክፍል በመስጠት በጎ ስራ እንድትሰሩ ለማስታወስ እንወዳለን። ት/ቤቱ
Show all...
12ኛ ክፍል ተፈጥሮ ሳይንስ ተፈታኝ ተማሪዎች በሰላም ወደ ዩኒቨርስቲ አስገብተናል።
Show all...
የተመደባችሁበትን የመኝታ ክፍል ብሎክና ሌሎች መረጃዎች ከዚህ በላይ ያለውን ተመልከቱ
Show all...
ለተፈጥሮ ሳይንስና ተማሪዎች በሙሉ ወደ ዩኒቨርስቲ መግቢያ ሰዓታችን ዕሁድ በ23/11/2015 ከሰከሰዓት 9:00 _10:00 ብቻ ስለሆነ 8:00 ላይ ት/ቤት በመገኘት የያዛችሁትን ዕቃ አሰፈትሻችሁ የከተማ አስተዳደር ባዘጋጀው መኪና በአንድነት እንድትሄዱ እናሳስባለን። ከዩኒቨርስቲው መርሃ ግብር ውጭ በተናጠል መሄድ ክልክል ነው።
Show all...
Repost from N/a
Repost from N/a
Repost from N/a
Repost from N/a
አድሚሽን ካርዳችሁ ያሉት መረጃዎች ጋር በማገናዘብ ተለማመዱ።
Show all...
አድሚሽን ካርድ ያልወሰዳችሁ የ12ኛ ክፍል ተፈጥሮ ሳይንስ ተማሪዎች ነገ ረቡዕ 19/11/2015 ዓ.ም 10:00 ት/ቤት በመገኘት መውሰድ ትችላላችሁ።
Show all...