Gulele inspection Directorate
1 354Subscribers
-124 hours
-37 days
+1530 days
Posting time distributions
Data loading in progress...
Find out who reads your channel
This graph will show you who besides your subscribers reads your channel and learn about other sources of traffic.Publication analysis
Posts | Views | Shares | Views dynamics |
01 #ጊብሰን #GibsonSchool
የአዲስ አበባ ትምህርት ቢሮ በጊብሰን ትምህርት ቤት የሚማሩ የ6ኛ እና 8ኛ ክፍል ተማሪዎችን ከተማ አቀፉን የሚኒስትሪ ፈተና ትምህርት ቤቱ ማስፈተን እንደማይችል እንዳሳወቀው ት/ቤቱ ገልጿል።
ጊብሰን ትምህርት ቤት " ባጠፋቸው ጥፋቶች ምክንያት እግድ ስለተጣለበት ተማሪዎችን ማስፈተን አይችልም " የተባለ ሲሆን ትምህርት ቢሮው ተማሪዎችን ሌላ ትምህርት ቤት ወስዶ በማስፈተን የሚኒስትሪ ካርዱ ላይም " በአዲስ አበባ ትምህርት ቢሮ ስር " የሚል እንደሚፃፍበት ተገልጿል።
ይህን ውሳኔ ወላጆች እንደማይቀበሉት ገልጸዋል።
ወላጆች ምን አሉ ?
- ልጆቻችን በተማሩበት ት/ቤት ስር ነው መፈተን ያለባቸው
- የተነገርን ነገር የለም
- ባለቀ ሰዓት ነው ይህን የሰማነው
- በተቀመጠው ካሪኩለም እንደሚማሩ ነው እኛ የምናውቀው
- ልጆቻን ካሪኩለሙ የሚፈቅደውን ነው የሚማሩት
- ቋንቋ ችግር አለ ወይ ? የለም
- ሌሎች ት/ቤት የሚተገበረው ነው እዚህም ያለው
- ከሌሎች የመንግስት ትምህርት ቤቶች የሚለየው ሳይንስ እና ሂሳብን በተጨማሪ እንግሊዘኛ ቋንቋ ያንኑ ካሪኩለም ጠብቆ ማስተማሩ ነው። እኛ ትምህርት ቤቱን የመረጥነው ተጨማሪ ቋንቋ ስለሚያስተምር ነው።
- በተቀመጠው አማራጭ ሁለት ቋንቋ እያስተማረ ነው። አፋን ኦሮሞ እና አማርኛ በትምህርት አይነት ደረጃ እየተማሩ ነው። የቀረ ነገር የለም።
- በመደበኛው ፕሮግራም ምንም የተጣሰ ነገር የለም።
የአዲስ አበባ ከተማ የትምህርት ስልጠና ጥራት ቁጥጥር ባለስልጣን ምክትል ስራ አስኪያጅ አቶ አድማሱ ደቻሳ ትምህርት ቤቱ ብዙ ጥሰት ፈጽሟል ብለዋል።
አቶ አድማሱ ደቻሳ ምን አሉ ?
° የትምህርት አይነት ጨምሮ ማስተማር
° የክፍለ ጊዜ ጥሰት
° የትምህርት ቋንቋ አለማክበር
° የአፍ መፍቻ ቋንቋ የሀገራችን " እንግሊዘኛ ነው " ብሎ ስታንዳርድ እስከመያዝ መድረስ፤
° በእንግሊዝኛ አፋቸውን የፈቱ ካሉ ኢንተርናሽናል ትምህርት ቤት አለ እዛ መማር ይችላሉ ግን በከተማው ፍቃድ የወሰደ ት/ቤት " የአፍ መፍቻ ቋንቋው እንግሊዝኛ ነው " በሚል ማስተማር አይችልም።
° የሀገር በቀል ቋንቋ ጠል መሆን ተገቢ አይደለም።
° ተጨማሪ ቋንቋ በጥናት የተመለሰ ነው ይህንም እንዲታወቅ ብዙ ተሰርቷል ይህ ሆኖ እያለ ' አናውቅም፣ አልሰማንም ፣የሚመጣ ነገር የለም ' የማለት ነገር አለ።
አንድ ወር ለቀረው የትምህርት ጊዜ ይህን ውሳኔ ለምን አሳለፋችሁ ? ለምን አልታገሳችሁም ? ተብሎ ለቀረበላቸው ጥያቄ ፦
አቶ አድማሱ ደቻሳ ፦
" እኛ እልህ እየተጋባን አይደለም። የተወሰደው እርምጃ ከ4 ወር በፊት ነው። ነገር ግን ት/ቤቱ ተማሪና ወላጆችን መጠቀሚያ ለማድረግ ጥረት አድርጓል። እርምጃው ከተወሰደ ግን ቆይቷል።
ከፈተና ጋር ተያይዞ ግልጽ ነው አንድ የትህምህርት ተቋም እውቅና ፍቃድ ኖሮት ወደ ፈተና ስርዓት ሲገባ ኮድ ይሰጠዋል ይህ የትምህርት ተቋም የእውቅና ፍቃዱ ቀድሞ የተነሳ ስለሆነ ኮድ ሊሰጠው አይችልም።
ኮድ ባልተሰጠበት ትምህርት ተቋም ተማሪዎች ይፈተኑ ቢባል ፈተናቸው ሊታረም አይችልም።
ስለዚህ ኮድ ወዳለው ትምህርት ተቋም ወስደን ነው የምናስፈትናቸው። " ሲሉ መልሰዋል።
ቲክቫህ ኢትዮጵያ ይህ መረጃ ባለቤትነቱ የሸገር ኤፍ ኤም 102.1 መሆኑን ይገልጻል።
@tikvahethiopia | 38 | 0 | Loading... |
02 ለአዲስ ቅድመ አንደኛ ተቋማት የማመልከቻ ቅጽ 2016 | 562 | 9 | Loading... |
03 Media files | 1 184 | 22 | Loading... |
04 Media files | 1 | 0 | Loading... |
05 Media files | 1 056 | 15 | Loading... |
06 Media files | 1 348 | 18 | Loading... |
07 Photo from Fikiru Gebissa | 1 849 | 16 | Loading... |
08 ቅርንጫፍ ጽ/ቤቱ የ2016 ዓ.ም የቴ/ሙያ ማስልጠኛ ተቋማት የስታንዳርድ ኢንሰፔክሽን ውጤት ትንተና ግኝት ሪፖርት አቀረበ፡፡
(መጋቢት 19 ቀን 2016 ዓ.ም) በአዲስ አበባ ከተማ አስተዳደር ትምህርትና ስልጠና ጥራት ቁጥጥር ባለስልጣን የጉለሌ ቅ/ጽ/ቤት በትምህርትና ስልጠና ጥራት ማረጋገጥና ምርምር ዳይሬከቶሬት በ2016 ዓ.ም በጀት አመት በተካሄደው የቴ/ሙያ ማሰልጠኛ ተቋማት ስታንዳርድ ኢንስፔክሽን ውጤት ትንተና ግኝት ላይ ከባለድርሻ አካላት ጋር የውይይት መድረክ አካሄደ፡፡
የጉለሌ ቅ/ጽ/ቤት ዋና ስራ አስኪያጅ አቶ ፍቅሩ ገቢሳ በመክፈቻ ንግግራቸው የስታንዳርድ ኢንስፔክሽን ተቋማቱ በግብዓት፣ በሂደት እና በውጤት በእያንዳንዱ ስታንዳርዶችና አመልካቾች ያሉበትን ደረጃ እና የታዩ ጥንካሬዎችና ክፍተቶችን እንዲሁም የመፍትሄ ሀሳቦችን በማመላከትና ክትትል ቁጥጥር እና ድጋፍ በማድረግ ጥሩ የሰሩትን እውቅና በመስጠት ድክመት ያለባቸውን ደግሞ ክትትል ድጋፍ አላማ ያደረገ መሆኑን ጠቅሰው ከዛ ካለፈ ደግሞ ተጠያቂ በማድረግ ብቁና ተወዳዳሪ የቴ/ ሙያ ትምህርት ስልጠና ተቋም እና የሰው ሀይል ልንፈጥር ይገባል ብለዋል፡፡ | 1 360 | 0 | Loading... |
09 የቅ/ፅ/ቤቱ የትምህርትና ስልጠና ጥራት ማረጋገጥና ምርምር ዳይሬከቶሬት ዳይሬክተር አቶ ክፍሌ አለሙ ግኝት ሪፖርቱን ያቀረቡ ሲሆን የትንተናው ዋና አላማ፣ የቴ/ሙ ትምህርትና ስልጠና ኢንስፔክሽን አላማዎች፣ የኢንስፔክሽን ስነድ ትንተና አስፈላጊነት፣ የኢንስፔክሽን ትኩረት መስኮች መለኪያ ክብደትና አመልካች ብዛት የሚያሳይ መረጃ፣ የቴ/ሙ ትምህርት ስልጠና ኢንስፔክሽን አፈፃፀም ደረጃዎች ፣ ተቋማት ኢንስፔክሽን ከትምህርት ፖሊሲ፣የ2016ዓ.ም በኢንስፔክሽን ትግበራ ሂደት የታዩ ጥንካሬዎች ያጋጠሙ ተግዳሮቶች እና የተወሰዱ መፍትሄዎች እና ዋና ዋና ግኝቶች ላይ ዝርዝር መረጃ አቅርበዋል፡፡
ዳይሬክቶሬቱ በጉለሌ፣ አራዳና ቂርቆስ ክ/ከተማ በሚገኙ ህጋዊ እውቅና ፍቃድ ባላቸው 56 አጫጭር ቴ/ሙያ ማሰልጠኛ ተቋማት ላይ የተካሄደ መሆኑ ታውቋል፡፡
በመጨረሻም በኢንስፔክሽ ግኝት የተሻለ አፈጻጸም ላመጡ የቴ/ሙያ ተቋማት የምስክር ወረቀት ተበርክቷል፡፡
#ነጻ_የጥቆማ_የስልክ_መስመር_9302
#ፌስቡክ;https://www.facebook.com/AA-Educational-Training-Quality-Occ-Competency-Assurance-Authority-100864428091362/?__tn__=-UC*F
#ድረ_ገጽ; educoc.gov.et
#ቴሌግራም https://t.me/AAEQOCAA | 1 570 | 0 | Loading... |
10 ቅርንጫፍ ጽ/ቤቱ የ2016 ዓ.ም የቴ/ሙያ ማስልጠኛ ተቋማት የስታንዳርድ ኢንሰፔክሽን ውጤት ትንተና ግኝት ሪፖርት አቀረበ፡፡
(መጋቢት 19 ቀን 2016 ዓ.ም) በአዲስ አበባ ከተማ አስተዳደር ትምህርትና ስልጠና ጥራት ቁጥጥር ባለስልጣን የጉለሌ ቅ/ጽ/ቤት በትምህርትና ስልጠና ጥራት ማረጋገጥና ምርምር ዳይሬከቶሬት በ2016 ዓ.ም በጀት አመት በተካሄደው የቴ/ሙያ ማሰልጠኛ ተቋማት ስታንዳርድ ኢንስፔክሽን ውጤት ትንተና ግኝት ላይ ከባለድርሻ አካላት ጋር የውይይት መድረክ አካሄደ፡፡
የጉለሌ ቅ/ጽ/ቤት ዋና ስራ አስኪያጅ አቶ ፍቅሩ ገቢሳ በመክፈቻ ንግግራቸው የስታንዳርድ ኢንስፔክሽን ተቋማቱ በግብዓት፣ በሂደት እና በውጤት በእያንዳንዱ ስታንዳርዶችና አመልካቾች ያሉበትን ደረጃ እና የታዩ ጥንካሬዎችና ክፍተቶችን እንዲሁም የመፍትሄ ሀሳቦችን በማመላከትና ክትትል ቁጥጥር እና ድጋፍ በማድረግ ጥሩ የሰሩትን እውቅና በመስጠት ድክመት ያለባቸውን ደግሞ ክትትል ድጋፍ አላማ ያደረገ መሆኑን ጠቅሰው ከዛ ካለፈ ደግሞ ተጠያቂ በማድረግ ብቁና ተወዳዳሪ የቴ/ ሙያ ትምህርት ስልጠና ተቋም እና የሰው ሀይል ልንፈጥር ይገባል ብለዋል፡፡ | 1 | 0 | Loading... |
Repost from TIKVAH-ETHIOPIA
#ጊብሰን #GibsonSchool
የአዲስ አበባ ትምህርት ቢሮ በጊብሰን ትምህርት ቤት የሚማሩ የ6ኛ እና 8ኛ ክፍል ተማሪዎችን ከተማ አቀፉን የሚኒስትሪ ፈተና ትምህርት ቤቱ ማስፈተን እንደማይችል እንዳሳወቀው ት/ቤቱ ገልጿል።
ጊብሰን ትምህርት ቤት " ባጠፋቸው ጥፋቶች ምክንያት እግድ ስለተጣለበት ተማሪዎችን ማስፈተን አይችልም " የተባለ ሲሆን ትምህርት ቢሮው ተማሪዎችን ሌላ ትምህርት ቤት ወስዶ በማስፈተን የሚኒስትሪ ካርዱ ላይም " በአዲስ አበባ ትምህርት ቢሮ ስር " የሚል እንደሚፃፍበት ተገልጿል።
ይህን ውሳኔ ወላጆች እንደማይቀበሉት ገልጸዋል።
ወላጆች ምን አሉ ?
- ልጆቻችን በተማሩበት ት/ቤት ስር ነው መፈተን ያለባቸው
- የተነገርን ነገር የለም
- ባለቀ ሰዓት ነው ይህን የሰማነው
- በተቀመጠው ካሪኩለም እንደሚማሩ ነው እኛ የምናውቀው
- ልጆቻን ካሪኩለሙ የሚፈቅደውን ነው የሚማሩት
- ቋንቋ ችግር አለ ወይ ? የለም
- ሌሎች ት/ቤት የሚተገበረው ነው እዚህም ያለው
- ከሌሎች የመንግስት ትምህርት ቤቶች የሚለየው ሳይንስ እና ሂሳብን በተጨማሪ እንግሊዘኛ ቋንቋ ያንኑ ካሪኩለም ጠብቆ ማስተማሩ ነው። እኛ ትምህርት ቤቱን የመረጥነው ተጨማሪ ቋንቋ ስለሚያስተምር ነው።
- በተቀመጠው አማራጭ ሁለት ቋንቋ እያስተማረ ነው። አፋን ኦሮሞ እና አማርኛ በትምህርት አይነት ደረጃ እየተማሩ ነው። የቀረ ነገር የለም።
- በመደበኛው ፕሮግራም ምንም የተጣሰ ነገር የለም።
የአዲስ አበባ ከተማ የትምህርት ስልጠና ጥራት ቁጥጥር ባለስልጣን ምክትል ስራ አስኪያጅ አቶ አድማሱ ደቻሳ ትምህርት ቤቱ ብዙ ጥሰት ፈጽሟል ብለዋል።
አቶ አድማሱ ደቻሳ ምን አሉ ?
° የትምህርት አይነት ጨምሮ ማስተማር
° የክፍለ ጊዜ ጥሰት
° የትምህርት ቋንቋ አለማክበር
° የአፍ መፍቻ ቋንቋ የሀገራችን " እንግሊዘኛ ነው " ብሎ ስታንዳርድ እስከመያዝ መድረስ፤
° በእንግሊዝኛ አፋቸውን የፈቱ ካሉ ኢንተርናሽናል ትምህርት ቤት አለ እዛ መማር ይችላሉ ግን በከተማው ፍቃድ የወሰደ ት/ቤት " የአፍ መፍቻ ቋንቋው እንግሊዝኛ ነው " በሚል ማስተማር አይችልም።
° የሀገር በቀል ቋንቋ ጠል መሆን ተገቢ አይደለም።
° ተጨማሪ ቋንቋ በጥናት የተመለሰ ነው ይህንም እንዲታወቅ ብዙ ተሰርቷል ይህ ሆኖ እያለ ' አናውቅም፣ አልሰማንም ፣የሚመጣ ነገር የለም ' የማለት ነገር አለ።
አንድ ወር ለቀረው የትምህርት ጊዜ ይህን ውሳኔ ለምን አሳለፋችሁ ? ለምን አልታገሳችሁም ? ተብሎ ለቀረበላቸው ጥያቄ ፦
አቶ አድማሱ ደቻሳ ፦
" እኛ እልህ እየተጋባን አይደለም። የተወሰደው እርምጃ ከ4 ወር በፊት ነው። ነገር ግን ት/ቤቱ ተማሪና ወላጆችን መጠቀሚያ ለማድረግ ጥረት አድርጓል። እርምጃው ከተወሰደ ግን ቆይቷል።
ከፈተና ጋር ተያይዞ ግልጽ ነው አንድ የትህምህርት ተቋም እውቅና ፍቃድ ኖሮት ወደ ፈተና ስርዓት ሲገባ ኮድ ይሰጠዋል ይህ የትምህርት ተቋም የእውቅና ፍቃዱ ቀድሞ የተነሳ ስለሆነ ኮድ ሊሰጠው አይችልም።
ኮድ ባልተሰጠበት ትምህርት ተቋም ተማሪዎች ይፈተኑ ቢባል ፈተናቸው ሊታረም አይችልም።
ስለዚህ ኮድ ወዳለው ትምህርት ተቋም ወስደን ነው የምናስፈትናቸው። " ሲሉ መልሰዋል።
ቲክቫህ ኢትዮጵያ ይህ መረጃ ባለቤትነቱ የሸገር ኤፍ ኤም 102.1 መሆኑን ይገልጻል።
@tikvahethiopia
Repost from የትምህርትና ስልጠና ጥራት ቁጥጥር ባለስልጣን
ቅርንጫፍ ጽ/ቤቱ የ2016 ዓ.ም የቴ/ሙያ ማስልጠኛ ተቋማት የስታንዳርድ ኢንሰፔክሽን ውጤት ትንተና ግኝት ሪፖርት አቀረበ፡፡
(መጋቢት 19 ቀን 2016 ዓ.ም) በአዲስ አበባ ከተማ አስተዳደር ትምህርትና ስልጠና ጥራት ቁጥጥር ባለስልጣን የጉለሌ ቅ/ጽ/ቤት በትምህርትና ስልጠና ጥራት ማረጋገጥና ምርምር ዳይሬከቶሬት በ2016 ዓ.ም በጀት አመት በተካሄደው የቴ/ሙያ ማሰልጠኛ ተቋማት ስታንዳርድ ኢንስፔክሽን ውጤት ትንተና ግኝት ላይ ከባለድርሻ አካላት ጋር የውይይት መድረክ አካሄደ፡፡
የጉለሌ ቅ/ጽ/ቤት ዋና ስራ አስኪያጅ አቶ ፍቅሩ ገቢሳ በመክፈቻ ንግግራቸው የስታንዳርድ ኢንስፔክሽን ተቋማቱ በግብዓት፣ በሂደት እና በውጤት በእያንዳንዱ ስታንዳርዶችና አመልካቾች ያሉበትን ደረጃ እና የታዩ ጥንካሬዎችና ክፍተቶችን እንዲሁም የመፍትሄ ሀሳቦችን በማመላከትና ክትትል ቁጥጥር እና ድጋፍ በማድረግ ጥሩ የሰሩትን እውቅና በመስጠት ድክመት ያለባቸውን ደግሞ ክትትል ድጋፍ አላማ ያደረገ መሆኑን ጠቅሰው ከዛ ካለፈ ደግሞ ተጠያቂ በማድረግ ብቁና ተወዳዳሪ የቴ/ ሙያ ትምህርት ስልጠና ተቋም እና የሰው ሀይል ልንፈጥር ይገባል ብለዋል፡፡
Repost from የትምህርትና ስልጠና ጥራት ቁጥጥር ባለስልጣን
የቅ/ፅ/ቤቱ የትምህርትና ስልጠና ጥራት ማረጋገጥና ምርምር ዳይሬከቶሬት ዳይሬክተር አቶ ክፍሌ አለሙ ግኝት ሪፖርቱን ያቀረቡ ሲሆን የትንተናው ዋና አላማ፣ የቴ/ሙ ትምህርትና ስልጠና ኢንስፔክሽን አላማዎች፣ የኢንስፔክሽን ስነድ ትንተና አስፈላጊነት፣ የኢንስፔክሽን ትኩረት መስኮች መለኪያ ክብደትና አመልካች ብዛት የሚያሳይ መረጃ፣ የቴ/ሙ ትምህርት ስልጠና ኢንስፔክሽን አፈፃፀም ደረጃዎች ፣ ተቋማት ኢንስፔክሽን ከትምህርት ፖሊሲ፣የ2016ዓ.ም በኢንስፔክሽን ትግበራ ሂደት የታዩ ጥንካሬዎች ያጋጠሙ ተግዳሮቶች እና የተወሰዱ መፍትሄዎች እና ዋና ዋና ግኝቶች ላይ ዝርዝር መረጃ አቅርበዋል፡፡
ዳይሬክቶሬቱ በጉለሌ፣ አራዳና ቂርቆስ ክ/ከተማ በሚገኙ ህጋዊ እውቅና ፍቃድ ባላቸው 56 አጫጭር ቴ/ሙያ ማሰልጠኛ ተቋማት ላይ የተካሄደ መሆኑ ታውቋል፡፡
በመጨረሻም በኢንስፔክሽ ግኝት የተሻለ አፈጻጸም ላመጡ የቴ/ሙያ ተቋማት የምስክር ወረቀት ተበርክቷል፡፡
#ነጻ_የጥቆማ_የስልክ_መስመር_9302
#ፌስቡክ;https://www.facebook.com/AA-Educational-Training-Quality-Occ-Competency-Assurance-Authority-100864428091362/?__tn__=-UC*F
#ድረ_ገጽ; educoc.gov.et
#ቴሌግራም https://t.me/AAEQOCAA
የትምህርትና ስልጠና ጥራት ቁጥጥር ባለስልጣን
የትምህርትና ስልጠና ጥራት ቁጥጥር ባለስልጣን. 2,688 likes · 7 talking about this. Education website
Repost from የትምህርትና ስልጠና ጥራት ቁጥጥር ባለስልጣን
ቅርንጫፍ ጽ/ቤቱ የ2016 ዓ.ም የቴ/ሙያ ማስልጠኛ ተቋማት የስታንዳርድ ኢንሰፔክሽን ውጤት ትንተና ግኝት ሪፖርት አቀረበ፡፡
(መጋቢት 19 ቀን 2016 ዓ.ም) በአዲስ አበባ ከተማ አስተዳደር ትምህርትና ስልጠና ጥራት ቁጥጥር ባለስልጣን የጉለሌ ቅ/ጽ/ቤት በትምህርትና ስልጠና ጥራት ማረጋገጥና ምርምር ዳይሬከቶሬት በ2016 ዓ.ም በጀት አመት በተካሄደው የቴ/ሙያ ማሰልጠኛ ተቋማት ስታንዳርድ ኢንስፔክሽን ውጤት ትንተና ግኝት ላይ ከባለድርሻ አካላት ጋር የውይይት መድረክ አካሄደ፡፡
የጉለሌ ቅ/ጽ/ቤት ዋና ስራ አስኪያጅ አቶ ፍቅሩ ገቢሳ በመክፈቻ ንግግራቸው የስታንዳርድ ኢንስፔክሽን ተቋማቱ በግብዓት፣ በሂደት እና በውጤት በእያንዳንዱ ስታንዳርዶችና አመልካቾች ያሉበትን ደረጃ እና የታዩ ጥንካሬዎችና ክፍተቶችን እንዲሁም የመፍትሄ ሀሳቦችን በማመላከትና ክትትል ቁጥጥር እና ድጋፍ በማድረግ ጥሩ የሰሩትን እውቅና በመስጠት ድክመት ያለባቸውን ደግሞ ክትትል ድጋፍ አላማ ያደረገ መሆኑን ጠቅሰው ከዛ ካለፈ ደግሞ ተጠያቂ በማድረግ ብቁና ተወዳዳሪ የቴ/ ሙያ ትምህርት ስልጠና ተቋም እና የሰው ሀይል ልንፈጥር ይገባል ብለዋል፡፡