Gulele inspection Directorate
1 354Subscribers
No data24 hours
+37 days
+1230 days
- Subscribers
- Post coverage
- ER - engagement ratio
Data loading in progress...
Subscriber growth rate
Data loading in progress...
Repost from የትምህርትና ስልጠና ጥራት ቁጥጥር ባለስልጣን
ቅርንጫፍ ጽ/ቤቱ የ2016 ዓ.ም የቴ/ሙያ ማስልጠኛ ተቋማት የስታንዳርድ ኢንሰፔክሽን ውጤት ትንተና ግኝት ሪፖርት አቀረበ፡፡
(መጋቢት 19 ቀን 2016 ዓ.ም) በአዲስ አበባ ከተማ አስተዳደር ትምህርትና ስልጠና ጥራት ቁጥጥር ባለስልጣን የጉለሌ ቅ/ጽ/ቤት በትምህርትና ስልጠና ጥራት ማረጋገጥና ምርምር ዳይሬከቶሬት በ2016 ዓ.ም በጀት አመት በተካሄደው የቴ/ሙያ ማሰልጠኛ ተቋማት ስታንዳርድ ኢንስፔክሽን ውጤት ትንተና ግኝት ላይ ከባለድርሻ አካላት ጋር የውይይት መድረክ አካሄደ፡፡
የጉለሌ ቅ/ጽ/ቤት ዋና ስራ አስኪያጅ አቶ ፍቅሩ ገቢሳ በመክፈቻ ንግግራቸው የስታንዳርድ ኢንስፔክሽን ተቋማቱ በግብዓት፣ በሂደት እና በውጤት በእያንዳንዱ ስታንዳርዶችና አመልካቾች ያሉበትን ደረጃ እና የታዩ ጥንካሬዎችና ክፍተቶችን እንዲሁም የመፍትሄ ሀሳቦችን በማመላከትና ክትትል ቁጥጥር እና ድጋፍ በማድረግ ጥሩ የሰሩትን እውቅና በመስጠት ድክመት ያለባቸውን ደግሞ ክትትል ድጋፍ አላማ ያደረገ መሆኑን ጠቅሰው ከዛ ካለፈ ደግሞ ተጠያቂ በማድረግ ብቁና ተወዳዳሪ የቴ/ ሙያ ትምህርት ስልጠና ተቋም እና የሰው ሀይል ልንፈጥር ይገባል ብለዋል፡፡
Repost from የትምህርትና ስልጠና ጥራት ቁጥጥር ባለስልጣን
የቅ/ፅ/ቤቱ የትምህርትና ስልጠና ጥራት ማረጋገጥና ምርምር ዳይሬከቶሬት ዳይሬክተር አቶ ክፍሌ አለሙ ግኝት ሪፖርቱን ያቀረቡ ሲሆን የትንተናው ዋና አላማ፣ የቴ/ሙ ትምህርትና ስልጠና ኢንስፔክሽን አላማዎች፣ የኢንስፔክሽን ስነድ ትንተና አስፈላጊነት፣ የኢንስፔክሽን ትኩረት መስኮች መለኪያ ክብደትና አመልካች ብዛት የሚያሳይ መረጃ፣ የቴ/ሙ ትምህርት ስልጠና ኢንስፔክሽን አፈፃፀም ደረጃዎች ፣ ተቋማት ኢንስፔክሽን ከትምህርት ፖሊሲ፣የ2016ዓ.ም በኢንስፔክሽን ትግበራ ሂደት የታዩ ጥንካሬዎች ያጋጠሙ ተግዳሮቶች እና የተወሰዱ መፍትሄዎች እና ዋና ዋና ግኝቶች ላይ ዝርዝር መረጃ አቅርበዋል፡፡
ዳይሬክቶሬቱ በጉለሌ፣ አራዳና ቂርቆስ ክ/ከተማ በሚገኙ ህጋዊ እውቅና ፍቃድ ባላቸው 56 አጫጭር ቴ/ሙያ ማሰልጠኛ ተቋማት ላይ የተካሄደ መሆኑ ታውቋል፡፡
በመጨረሻም በኢንስፔክሽ ግኝት የተሻለ አፈጻጸም ላመጡ የቴ/ሙያ ተቋማት የምስክር ወረቀት ተበርክቷል፡፡
#ነጻ_የጥቆማ_የስልክ_መስመር_9302
#ፌስቡክ;https://www.facebook.com/AA-Educational-Training-Quality-Occ-Competency-Assurance-Authority-100864428091362/?__tn__=-UC*F
#ድረ_ገጽ; educoc.gov.et
#ቴሌግራም https://t.me/AAEQOCAA
የትምህርትና ስልጠና ጥራት ቁጥጥር ባለስልጣን
የትምህርትና ስልጠና ጥራት ቁጥጥር ባለስልጣን. 2,688 likes · 7 talking about this. Education website
Repost from የትምህርትና ስልጠና ጥራት ቁጥጥር ባለስልጣን
ቅርንጫፍ ጽ/ቤቱ የ2016 ዓ.ም የቴ/ሙያ ማስልጠኛ ተቋማት የስታንዳርድ ኢንሰፔክሽን ውጤት ትንተና ግኝት ሪፖርት አቀረበ፡፡
(መጋቢት 19 ቀን 2016 ዓ.ም) በአዲስ አበባ ከተማ አስተዳደር ትምህርትና ስልጠና ጥራት ቁጥጥር ባለስልጣን የጉለሌ ቅ/ጽ/ቤት በትምህርትና ስልጠና ጥራት ማረጋገጥና ምርምር ዳይሬከቶሬት በ2016 ዓ.ም በጀት አመት በተካሄደው የቴ/ሙያ ማሰልጠኛ ተቋማት ስታንዳርድ ኢንስፔክሽን ውጤት ትንተና ግኝት ላይ ከባለድርሻ አካላት ጋር የውይይት መድረክ አካሄደ፡፡
የጉለሌ ቅ/ጽ/ቤት ዋና ስራ አስኪያጅ አቶ ፍቅሩ ገቢሳ በመክፈቻ ንግግራቸው የስታንዳርድ ኢንስፔክሽን ተቋማቱ በግብዓት፣ በሂደት እና በውጤት በእያንዳንዱ ስታንዳርዶችና አመልካቾች ያሉበትን ደረጃ እና የታዩ ጥንካሬዎችና ክፍተቶችን እንዲሁም የመፍትሄ ሀሳቦችን በማመላከትና ክትትል ቁጥጥር እና ድጋፍ በማድረግ ጥሩ የሰሩትን እውቅና በመስጠት ድክመት ያለባቸውን ደግሞ ክትትል ድጋፍ አላማ ያደረገ መሆኑን ጠቅሰው ከዛ ካለፈ ደግሞ ተጠያቂ በማድረግ ብቁና ተወዳዳሪ የቴ/ ሙያ ትምህርት ስልጠና ተቋም እና የሰው ሀይል ልንፈጥር ይገባል ብለዋል፡፡
የስብሰባ ጥሪ
በጉለሌ ፣ አራዳ እና ቂርቆስ ክ/ከተማ ለምትገኙ ህጋዊ የዕውቅና ፍቃድ ያላችሁ የአጫጭር ሙያ ማሠልጠኛ ተቋማት በሙሉ፡-
በአዲስ አበባ ከተማ አስተዳደር ትምህርትና ስልጠና ጥራት ቁጥጥር ባለስልጣን ጉለሌ ቅ/ጽ/ቤት ትም/ስ/ጥራት ማረጋገጥና ምርምር ዳይሬክቶሬት በ2016 ዓ.ም የተካሄደውን የቴክኒክና ሙያ ትምህርትና ስልጠና ተቋማት የስታንዳርድ ኢንስፔክሽን ውጤት ትንተና ግኝት ሐሙስ መጋቢት 19/2016 ዓ.ም ከጠዋቱ 2፡30 ላይ ከባለድርሻ አካላት ጋር የምክክር መድረክ ስለሚካሄድ የተቋሙ ባለቤት እና ሀላፊ(ዲን) የጉለሌ ፣ አራዳ እና ቂርቆስ ክ/ከተማ ስራና ክህሎት ጽ/ቤት ኃላፊዎች እና ቡድን መሪዎች እንዲሁም የአራዳና ቂርቆስ ቅ/ጽ/ቤት ቅ/ጽቤት ስራ አስኪያጅ ፣ የዕውቅና ፍቃድ ዳይሬክተርና ቡድን መሪ ከላይ በተጠቀሰው ቀንና ሠዓት በአዲስ አበባ ከተማ አስተዳደር ትምህርትና ስልጠና ጥራት ቁጥጥር ባለስልጣን አራዳና ቂርቆስ ቅ/ጽ/ቤት 8ኛ ፎቅ ላይ በሚገኘው የመሰብሰቢያ አዳራሽ እንድትገኙ ጥሪ እናስተላልፋለን ፡፡
ሰዓት ይከበር!!
የስብሰባው ቦታ አድራሻ ፡ - አራት ኪሎ ከብርሀንና ሠላም ማተሚያ ድርጅት ፊት ለፊት ድንቅ ስራ ህንጻ 8ኛ ፎቅ ፡፡