cookie

We use cookies to improve your browsing experience. By clicking «Accept all», you agree to the use of cookies.

avatar

የክርስቶስ ትምህርት

የዝህ ቻይናል መርህ 👉የእግ/ርን ቃል ማጥናት 👉እግ/ርን በአዳድስና ቆየት ባሉ መዝሙር ማምለክ 👉እግ/ር በሰጠን ተስጦ የእግዚአብሔርን ልጆች ማገልገል ....... አብሮ ለማገልገልና ለአስታይት @surutta ይቀላቀላሉ።

Show more
The country is not specifiedThe language is not specifiedThe category is not specified
Advertising posts
157Subscribers
No data24 hours
No data7 days
No data30 days

Data loading in progress...

Subscriber growth rate

Data loading in progress...

. ሀጢያትን የሚሽር -||- Eyerusalem sʜᴀʀᴇ◈sʜᴀʀᴇ◈sʜᴀʀᴇ ማርከን ዜማ @Markenzema_bot@Markengeta ◁ ▷ @Markengeta ◁ △Join Us△
Show all...
🎬 Title : ተወደናል 👤 Artist : Saris Area Christian Student Fellowship ⏰ Duration : 7:01Min 💾 Size : 3.5MB 🆕 New : Amazing Song 🎹 Genre : New Song 🎵 Format : Audio Mp4 💿 Type : Pressing 🔊 Language : Amharic 💿 Quality : Mp3 ® Publisher : @CLREthiopia 📱📲 Share ♻️ Join ♻️ Share 📽 Subscribe Our YouTube Channel : https://www.youtube.com/channel/UCQdkxh2tBiVS80-bS47QIQQ 📥 Channel: t.me/CLREthiopia ━━━━━━━━━━━━━━━━━━━━━━━━━━━━
Show all...
🎬 Title : ምን ልበል 👤 Artist : ይትባረክ አለሙ ⏰ Duration : 10:20Min 💾 Size : 5.3MB 🆕 New : Amazing Song 🎹 Genre : Live Worship 🎵 Format : Audio Mp4 💿 Type : Worship 🔊 Language : Amharic 💿 Quality : Mp3 ® Publisher : @CLREthiopia 📱📲 Share ♻️ Join ♻️ Share 📽 Subscribe Our YouTube Channel : https://www.youtube.com/channel/UCQdkxh2tBiVS80-bS47QIQQ 📥 Channel: t.me/CLREthiopia ━━━━━━━━━━━━━━━━━━━━━━━━━
Show all...
"ለራስህ እንዲህ በል! "(ምንጭ፡ ከደራስያን አለም) መልዕክት 1 ራስህን ከማንማ ጋር አታወዳድር ፡፡ ይህን ባደረክ ጊዜ እራስክን በራስህ እንደሰደብክ ቁጠረው ፡፡ መልዕክት 2 ቁልፍን ያለ መክፈቻ ማንም እንደማይሰራ ሁሉፈጣሪም መፍትሄ የሌለው ችግር እንዲገጥምን አይፈቅድም ፡፡ መልዕክት 3 ደስታህን ከራስህ ባራቅህ ጊዜ ሕይወት በአንተ ላይ ትስቃለች ፡፡ ደስተኛ በሆንክ ጊዜ ሕይዎት ፈገግታዋን ትለግስሃለች ፡፡ ሌሎች እንዲደሰቱ ምክንያት በሆንክ ጊዜ ግን ሕይወት የከበረ ሠላምታዋን ታቀርብልሃለች ፡፡ መልዕክት 4 ማንኛውም ስኬታማ ሰው ከበስተጀርባው አስቸጋሪ ታሪኮች እንዳሉት ሁሉ ማንኛውም የችግር (አስቸጋሪ) ታሪክ መጠናቀቂያው ስኬት ይሆናል ፡፡ ስለሆነም ችግሩን ተቀበልና ለስኬት ተዘጋጅ ፡፡ መልዕክት 5 የሌሎችን ስህተት ለመተቸት በጣም ቀላል ነው ፡፡ ከባዱ ነገር የእራስን ስህተት መረዳቱ ላይ ነው ፡፡ መልዕክት 6 የተፈጠረልህ መልካም አጋጣሚ ባመለጠህ ጊዜ እዛው ባለህበት ቁመህ አይንህን በእንባ አትሙላ ፡፡ ቀጣዩንና የተሻለውን መልካም አጋጣሚ እንዳታይህ ይከልልሃልና ፡፡ መልዕክት 7 ለችግር ፊትን ማዞር ችግሩን አይቀይረውም ችግሩን መጋፈጥ እንጅ ፡፡ በሌሎች ቅሬታን ከማሰማት እራስን ለውጦ ሠላምን መግዛት ፡፡ መልዕክት 8 ስህተት ስህተቱ በተፈጠረበት ወቅት ስሜትን ይጎዳል ፡፡ ከዓመታት በኋላ የስህተቶች ድምር የሚፈጥረውና ወደ ስኬት የሚያመራው ከስህተት መማር ተሞክሮ(ልምድ) እንለዋለን ፡፡ መልዕክት 9 የቀለጠ ወርቅ ጌጣጌጥ እንደሚሆነው ፣ የተጠረበ ድንጋይ ሀውልት እንደሚሆነው ሁሉ ፣ አንተም በብዙ ችግር ባለፍክ ቁጥር አንተነትህ እያደገ መሆኑን አትርሳ ፡፡ በመሆኑም ስትሸነፍ ጠንካራ ስታሸንፍ የተረጋጋህ ሁን ፡፡
Show all...
. ተወደናል Saris Area Christian student fellowship sʜᴀʀᴇ◈sʜᴀʀᴇ◈sʜᴀʀᴇ ማርከን ዜማ @Markenzema_bot@Markengeta ◁ ▷ @Markengeta ◁ △Join Us△
Show all...
Watch "🛑 አስደንጋጭ ለሰዉ ልጅ የተደገሰዉ የሞት ድግስ ከምንግዜም በላይ | የሩሲያዉ ፕሬዝዳንት ሚስጥሩን አጋለጠ| #andromeda | #ግዜ_ቲዩብ" on YouTube https://youtu.be/ze4aRPlXagg
Show all...
💥 በቅርቡ አስገራሚ ነገርን በተከታታይ ይዤላችሁ እቀርባለሁ ይኸውም ረቂቅ የሆነው በቀደምት ኢትዮጵያውያን ብራና የተዳሰሰው "ቀመረ ምጽአት" ነው። በተለይ ከ20 በላይ ምስጢራዊ ጥንታዊ የሒሳብ ቀመሮችን ፈትሸን በጥበብና በማስተዋል ቁልፍ ኮዱን እንከፍታለን። 💥 የግንቦት ወር (May) ለዚህ ቀመር የመጨረሻው መጀመሪያ ሆኖ ለፕላኔቷ ሁሉ ምልክት ሆኖ እንዴት እንደተሰጠ በዓለም ዐቀፍ ደረጃ ካለ ታላቅ ክስተት ጋር በ YouTube Channel ላይ በቀጥታ ሥርጭት አቀርብላችኋለሁ። በዚያው እንድዳስስላችሁ የምትፈልጉት ከርዕሱ ጋር የተያያዘ ጥያቄ ብቻ ካላችሁ አድርሱኝ። [እምነት፣ እውነት፣ ዕውቀት፣ ጥበብ፣ ማስተዋል፣ አመክንዮ ሰውን ነጻ ያወጣሉ] መ/ሐ/ዶ/ር ሮዳስ ታደሰ https://www.youtube.com/channel/UCFKnpmDyWe3LQ_9Gx3TMnAg
Show all...
✞ የፊደላት_ትርጉም ✞ ግዕዝን ለየት ሚያደርገው ይሄ ነው፡፡ ሀ ማለት ሀልዎቱ ለአብ እምቅድመ ዓለም ማለት ነው፡፡ ሐ ማለት ሐመ ወሞተ በእንቲአነ ማለት ነው፡፡ ኀ ማለት ኀብአ ርእሶ ማለት ነው፡፡ ሁ ማለት ኪያሁ ተወከሉ ማለት ነው፡፡ ሑ ማለት ሰብሑ ለሥመ እግዚአብሔር ማለት ነው፡፡ ኁ ማለት እኁዝ አቅርንቲሁ ማለት ነው፡፡ ሂ ማለት አስተይዎ ብሂዐ ማለት ነው፡፡ ሒ ማለት መንጽሒ ማለት ነው፡፡ ኂ ማለት ዘልማዱ ኂሩት ማለት ነው፡፡ ሃ ማለት ሃሌ ሉያ ማለት ነው፡፡ ሓ ማለት መፍቀሬ ንስሓ ማለት ነው፡፡ ኃ ማለት ኃያል በኃይሉ እግዚአብሔር ማለት ነው፡፡ ሄ ማለት በኵለሄ ሀሎ ማለት ነው፡፡ ሔ ማለት ሔት ሕያው እግዚአብሔር ማለት ነው፡፡ ኄ ማለት ኄር እግዚአብሔር ማለት ነው፡፡ ህ ማለት ህልው እግዚአብሔር ማለት ነው፡፡ ሕ ማለት ሕያው እግዚአብሔር ማለት ነው፡፡ ኅ ማለት ኅብስት ለርኁባን ማለት ነው፡፡ ሆ ማለት ኦሆ ይቤ ወመጽአ ማለት ነው፡፡ ሖ ማለት ንሴብሖ ለእግዚአብሔር ማለት ነው፡፡ ኆ ማለት ኆኅተ ገነት ወልድ ማለት ነው፡፡ ኈ ማለት ኈለቈ አዕፅምትየ ማለት ነው፡፡ ኋ ማለት ሰንኋቲ ሥጋ ሰብእ ማለት ነው፡፡ ኌ ማለት ይኌልቍ አሥዕርተ ማለት ነው፡፡ ኊ ማለት በኊበኊ ሥጋ አዳም ማለት ነው፡፡ ኍ ማለት ዑጽፍት ወኍብርት ማለት ነው፡፡ ለ ማለት ለብሰ ሥጋ ዚአነ ማለት ነው፡፡ ሉ ማለት ሣህሉ ለእግዚአብሔር ማለት ነው፡፡ ሊ ማለት ከሃሊ እግዚአብሔር ማለት ነው፡፡ ላ ማለት ላሜድ ልዑል እግዚአብሔር ማለት ነው፡፡ ሌ ማለት መቅለሌ ዕጹብ ማለት ነው፡፡ ል ማለት መስቀል ዘወልደ አብ ማለት ነው፡፡ ሎ ማለት ዘሀሎ እምቅድም ማለት ነው፡፡ መ ማለት መንክር ግብሩ ለእግዚአብሔር ማለት ነው፡፡ ሙ ማለት ሙፃአ ሕግ ማለት ነው፡፡ ሚ ማለት ዓለመ ኀታሚ ማለት ነው፡፡ ማ ማለት ፌማ መንፈስ ቅዱስ ማለት ነው፡፡ ሜ ማለት ሜም ምዑዝ እግዚአብሔር ማለት ነው፡፡ ም ማለት አምላከ ሰላም ማለት ነው፡፡ ሞ ማለት ሞተ በሥጋ ማለት ነው፡፡ ሰ ማለት ሰብአ ኮነ ከማነ ማለት ነው፡፡ ሠ ማለት ሠረቀ በሥጋ እምድንግል ማለት ነው፡፡ ሱ ማለት ፋሲልያሱ ማለት ነው፡፡ ሡ ማለት መንበረ ንግሡ ማለት ነው፡፡ ሲ ማለት ዘይሴሲ ለኲሉ ዘሥጋ ማለት ነው፡፡ ሢ ማለት ሢመተ መላእክት ማለት ነው፡፡ ሳ ማለት ሳምኬት ስቡሕ እግዚአብሔር ማለት ነው፡፡ ሣ ማለት ሣህል ወርትዕ ማለት ነው፡፡ ሴ ማለት ለባሴ ሥጋ ማለት ነው፡፡ ሤ ማለት ሤሞሙ ለካህናት ማለት ነው፡፡ ስ ማለት ልብስ ለዕሩቃን ማለት ነው፡፡ ሥ ማለት ንጉሥ እግዚአብሔር ማለት ነው፡፡ ሶ ማለት መርሶ ለአሕማር ማለት ነው፡፡ ሦ ማለት አንገሦ ለአዳም ማለት ነው፡፡ ረ ማለት ረግዓ ሰማይ ወምድር በጥበቡ ማለት ነው፡፡ ሩ ማለት በኵሩ ለአብ ማለት ነው፡፡ ሪ ማለት ዘይሰሪ አበሳ ማለት ነው፡፡ ራ ማለት ጌራ መድኃኒት ማለት ነው፡፡ ሬ ማለት ሬስ ርኡስ እግዚአብሔር ማለት ነው፡፡ ር ማለት ርግብ መንፈስ ቅዱስ ማለት ነው፡፡ ሮ ማለት ፈጠሮ ለዓለም ማለት ነው፡፡ ቀ ማለት ቀዳሚሁ ቃል ውእቱ ቃል ወውእቱ ቃል ኀበ እግዚአብሔር ማለት ነው፡፡ ቁ ማለት ጽድቁ ለኃጥእ ማለት ነው፡፡ ቂ ማለት ፈራቂሁ ለዓለም ማለት ነው፡፡ ቃ ማለት ቃልየ አጽምዕ ማለት ነው፡፡ ቄ ማለት ሰዋቄ ኃጥአን ማለት ነው፡፡ ቅ ማለት ጻድቅ እግዚአብሔር ማለት ነው፡፡ ቆ ማለት ቆፍ ቅሩብ እግዚአብሔር ማለት ነው፡፡ ቈ ማለት ተኈለቈ ምስለ ጊጉያን ማለት ነው፡፡ ቊ ማለት ቊርባነ ወንጌል ማለት ነው፡፡ ቍ ማለት ቍየጺሁ አዕማደ ባላቅ ማለት ነው፡፡ ቌ ማለት ቀነተ ሐቌሁ ለኀጺበ እግረ አርዳኢሁ ማለት ነው፡፡ በ ማለት በትሕትናሁ ወረደ ለቤዛ ኵሉ ዓለም ማለት ነው፡፡ ቡ ማለት ጥበቡ ለአብ ማለት ነው፡፡ ቢ ማለት ረቢ ነአምን ብከ ማለት ነው፡፡ ባ ማለት ባዕድ እምአምአማልክተ ሐሰት ማለት ነው፡፡ ቤ ማለት ቤት ባዕል እግዚአብሔር ማለት ነው፡፡ ብ ማለት ብርሃነ ቅዱሳን ፍጹማን ማለት ነው፡፡ ቦ ማለት አልቦ ባዕድ አምላክ ዘእንበሌሁ ማለት ነው፡፡ ተ ማለት ተሰብአ ወተሠገወ እማርያም እምቅድስት ድንግል ማለት ነው፡፡ ቱ ማለት መዝራዕቱ ለአብ ማለት ነው፡፡ ቲ ማለት ተአኳቲ ለእግዚአብሔር ማለት ነው፡፡ ታ ማለት ታው ትጉህ እግዚአብሔር ማለት ነው፡፡ ቴ ማለት ከሣቴ ብርሃን ማለት ነው፡፡ ት ማለት ትፍሥሕት ወሐሤት ማለት ነው፡፡ ቶ ማለት ነአምን ልደቶ ለክርስቶስ ማለት ነው፡፡ ነ ማለት ነሥአ ደዌነ ወጾረ ሕማመነ ማለት ነው፡፡ ኑ ማለት ዛኅኑ ለባሕር ማለት ነው፡፡ ኒ ማለት ኰናኒ እግዚአብሔር ማለት ነው፡፡ ና ማለት መና እስራኤል ማለት ነው፡፡ ኔ ማለት ወጣኔ ኵሉ ማለት ነው፡፡ ን ማለት መኰንን እግዚአብሔር ማለት ነው፡፡ ኖ ማለት ኖላዊ እግዚአብሔር ማለት ነው፡፡ አ ማለት አአኵቶ ወእሴብሖ ለእግዚአብሔር ማለት ነው፡፡ ዐ ማለት ዐቢይ እግዚአብሔር ወብዙኅ አኮቴቱ ማለት ነው፡፡ ኡ ማለት ሙጻኡ ለቃል ማለት ነው፡፡ ዑ ማለት ነዋ በግዑ ለእግዚአብሔር ማለት ነው፡፡ ኢ ማለት ለሊሁ ተንሣኢ ወለሊሁ አንሣኢ ማለት ነው፡፡ ዒ ማለት ለሊሁ ሠዋዒ ወለሊሁ ተሠዋዒ ማለት ነው፡፡ ኣ ማለት ኣሌፍ ፈጣሬ ኵሉ ዓለም ቀዳማይ ወደኃራዊ ማለት ነው፡፡ ዓ ማለት ዓይነ ኵሉ ነፍስ ይሴፎ ኪያከ ማለት ነው፡፡ ኤ ማለት አምጻኤ ዓለማት ማለት ነው፡፡ ዔ ማለት ዔ ዐቢይ እግዚአብሔር ማለት ነው፡፡ እ ማለት እግዚአብሔር እግዚእ ማለት ነው፡፡ ዕ ማለት ብፁዕ እግዚአብሔር ማለት ነው፡፡ ኦ ማለት እግዚኦ ማለት ነው፡፡ ዖ ማለት ሞዖ ለሞት ወተንሥአ ማለት ነው፡፡ ከ ማለት ከሃሊ እግዚአብሔር ማለት ነው፡፡ ኩ ማለት ዐርኩ ለመርዓዊ ማለት ነው፡፡ ኪ ማለት ኪያሁ ንሰብክ ማለት ነው፡፡ ካ ማለት ካፍ ከሃሊ እግዚአብሔር ማለት ነው፡፡ ኬ ማለት ሰባኬ ወንጌል ነዋ በማእከለ አኃው ማለት ነው፡፡ ክ ማለት ክብሮሙ ለመላእክት ማለት ነው፡፡ ኮ ማለት ዘረዳእኮ ለአብርሃም ማለት ነው፡፡ ኳ ማለት ኳሄላ አይሁድ ወልድ ማለት ነው፡፡ ኰ ማለት ኰናኔ ዓለም ማለት ነው፡፡ ኵ ማለት ኵርጓኔ ቅዱሳን ማለት ነው፡፡ ኲ ማለት ኲናተ ጌዴዎን ዘቈልቈለ ላዕለ ስሳ ምዕት ሐራ በምዕር ማለት ነው፡፡ ኴ ማለት ወይኴንን እምባሕር እስከ ባሕር ማለት ነው፡፡ ወ ማለት ወረደ እምሰማያት ማለት ነው፡፡ ዉ ማለት ጼዉ ለምድር ማለት ነው፡፡ ዊ ማለት ናዝራዊ ሐዊ ማለት ነው፡፡ ዋ ማለት ዋው ዋሕድ እግዚአብሔር ማለት ነው፡፡ ዌ ማለት ዜናዌ ትፍሥሕት ማለት ነው፡፡ ው ማለት ሥግው ቃል ማለት ነው፡፡ ዎ ማለት ቤዘዎ ለዓለም ማለት ነው፡፡ ዘ ማለት ዘኲሎ ይእኅዝ እግዚአብሔር ማለት ነው፡፡ ዙ ማለት ምርጒዙ ለሐንካሳ ማለት ነው፡፡ ዚ ማለት ናዛዚ ማለት ነው፡፡ ዛ ማለት ዛይ ዝኲር እግዚአብሔር ማለት ነው፡፡ ዜ ማለት አኃዜ ዓለም በእራኁ ማለት ነው፡፡ ዝ ማለት ሐዋዝ ሕገ እግዚአብሔር ማለት ነው፡፡ ዞ ማለት አግአዞ ለአዳም ማለት ነው፡፡ የ ማለት የማነ እግዚአብሔር ገብረት ኀይለ ማለት ነው፡፡ ዩ ማለት ዕበዩ ለእግዚአብሔር ማለት ነው፡፡ ዪ ማለት መስተሥርዪ ማለት ነው፡፡ ያ ማለት አንተ ኬንያሁ ማለት ነው፡፡ ዬ ማለት ዐሣዬ ሕይወት ማለት ነው፡፡ ይ ማለት ሲሳይ ለርኁባን ማለት ነው፡፡ ዮ ማለት ዮድ የማነ እግዚአብሔር ማለት ነው፡፡
Show all...
አንዳንድ ጊዜ ሀገረ ዓርብ ላይ ትሆናለች። ዓርብ አዳም እየዳነ ነው፡፡ ነገር ግን ክርስቶስ እየተገረፈና እየተሰቀለ ነው፤ ፀሐይ ጨልማለች፣ ጨረቃ ደም ለብሳለች፤ ምድር ትንቀጠቀጣለች፤ ሐዋርያት ሸሽተዋል፡፡ መጻጉእ በሐሰት መስክሯል፡፡ ጲላጦስ የእውነት ፍርድ ለመፍረድ ተቸግሯል፡፡ በጥብርያዶስ ባሕር ሲበላ ‹ካልነገሥክ› ያለው ሕዝብ ተገልብጦ ‹ካልተሰቀለ› እያለ ነው፡፡ ያቺ ቀን የክርስትና የመጨረሻዋ ቀን ትመስል ነበር፡፡ የክርስቶስ ሆኖ የተገኘ ሁሉ ይቀጠቀጣል፡፡ ለዚህም ነበር ወጣቱን ማርቆስን ያባረሩት፡፡ ሐናና ቀያፋ ጉልበት አግኝተዋል፡፡ የጭካኔያቸውን ልክ ሁሉ እያወረዱት ነው፡፡ ዮሐንስ ያለቅሳል፣ እመቤታችን በኀዘን ቆማለች፡: ሁሉም ነገር ያበቃና የተቆረጠ መስሏል፡፡ በዚህ መካከል ግን የሚነሡ ሙታን ነበሩ፣ የሚቀደድ የጥል መጋረጃ ነበር፣ ፈያታዊ ዘየማን ገነት እየገባ ነበር፤ ዮሐንስ ለእመቤታችን ልጅ ሆኖ እየተሰጠ ነበር፤ የጲላጦስ ሚስት ስለ እውነት እየመሰከረች ነበር፡፡ ሮማዊው መቶ አለቃ ስለ ክርስቶስ እውነቱን እየተናገረ ነበር፡፡ ግን እነዚህን ጣፋጭ ድምጾች ሌሎች የክፋትና የጨለማ ድምጾች ውጠዋቸው ስለነበር በቂ ሰሚ አላገኙም፡፡ በቂ ሰሚ ያገኙት በኋላ ነው፡፡ ሀገርም እንዲህ ትሆናለች፡፡ ዓርብ ላይ ስትሆን ፀሐይ የጨለመባት ጨረቃም ደም የለበሰችባት ትመስላለች መድኃኒት አልባ ተስፋ አልባ ትመስላለች፡፡ ክፉዎች ኃይል አግኝተው ቅኖች የተሸነፉ ይመስላሉ፡፡ ወንጀለኞች ደስታ ተጎናጽፈው ንጹሐን መስቀል ሥር ያለቅሳሉ፡፡ ትናንሽ ጭላንጭሎችን የሚያያቸው፣ ጥቃቅን ብርቱ ድምጾችን የሚሰማቸው ያጣሉ፡፡ ሁሉም የዋጠውን ጨለማ እንጂ የተሰቀለውን ብርሃን አያይም፡፡ ግን ዓርብ ያልፋል፤ ቅዳሜም ይነጋል፡፡ እርሱም በዝምታ ይመሻል፡፡ እሑድም ይደርሳል፡: ትንሣኤም ይመጣል፡፡ ዓርብም በእሑድ ትተካለች፡፡ ከዓርብ ወደ እሑድ ለመሻገር ግን እንደ እመቤታችንና እንደ ዮሐንስ ያሉ ጽኑዓንን ይፈልጋል፡፡ ዛሬ ኢትዮጵያ ዓርብ ላይ ናት፡፡ ግን በቅዳሜ በኩል ተሻግራው እሑድ እንደምትደረስ እናምናለን።
Show all...
Sign in and get access to detailed information

We will reveal these treasures to you after authorization. We promise, it's fast!