cookie

We use cookies to improve your browsing experience. By clicking «Accept all», you agree to the use of cookies.

avatar

Mohammed Ahmed Official

ዩቲዩብ 👇 youtube.com/@gharuhira በግል ጥያቄ እና አስተያየት ካለዎ 👇 @afhasmen

Show more
Advertising posts
4 553Subscribers
No data24 hours
No data7 days
+6330 days

Data loading in progress...

Subscriber growth rate

Data loading in progress...

ሐቀል ሚልሕ ኦቶማን ቱርኮች ወደ ዓረቡ ዓለም ያስገቡት አንድ አስደናቂ ባህል አለ። «ሐቀል ሚልሕ» ይሰኛል። «ለጨዉ የሚገባ ሥጦታ» እንደማለት። ባል ከዒድ ሶላት ወደ ቤቱ ከመመለሱ በፊት ሚስት አቅሟ በፈቀደ ልክ ቤቷን ምድራዊ ገነት አድርጋ ትጠብቀዋለች። በማራኪ አልባሳት ተውባ ፏ ብትን ትላለች። ሰውነቷ ላይ አፍንጫን የሚያውዱ ሽቶዎች አርከፍክፋ ለምለማማ መስክ ላይ እንደምትሸቀረቀር ጣውስ አይኖቿን በሩ ላይ ትወረውራለች። ባል ወደ ቤቱ እንደገባ አንድ ስኒ ቡና ይቀርብለታል። ቡናውን ይጠጣል። ግና ከጠጣ በኋላ ስኒውን ባዶ አድርጎ ወደ እሷ አይመልስም። በረመዷን ሙሉ ላሳለፈችው ድካም እና ልፋት እውቅና ለመስጠት በባዶው ስኒ ውስጥ የወርቅ አሊያም የብር ቀለበት ያስቀምጥላታል። እሷም የቀረበላትን ሥጦታ በፈገግታ ትቀበላለች። በጥንዶቹ መሃል የተመሰረተው ፍቅር በመሰል ስጦታዎች ድርና ማግ ሆኖ የመቀጠል ዕድሜው ይረዝማል። «ሐቀል ሚልሕ» የተሰኘውም ሚስት በወርሃ ረመዷን እሳት ላይ ተጥዳ የምታዘጋጃቸው ጣት የሚያስቆረጥሙ ምግቦች የጨው መጠናቸው ውኃ ልኩን የጠበቀ ስለነበር ነው። ♥♥♥ ጉዳዩን ወደ ሀገርኛ ስንገለብጠው ነገር ዓለሙ ሁሉ ይገለባበጣል። የቀረበላቸውን ምግብ ጠራርገው የበሉበትን ትሪ ብቻ የሚያስተርፉ ዘጠኝ ወጠምሻ ጓደኞቹን ለፊጥራ የጋበዘ አባወራ ሚስቱ ቀኑን ሙሉ ማጀት ውስጥ በመዋል እሱን ጨምሮ የአስር ወንዶች ከርስ ሚዛን የሚያስተካክል ጣፋጭ ምግብ አቅርባ ስትጨርስ ወርቁ ቀርቶባት ግንባሯን ስሞ ምስጋና ይቸራት ይሆን ??? ነው ወይስ ገንዘብ ሳያወጣ «የስጋ ሳንቡሳ ስሪ ብየሽ እንግዶቼን እንዴት በምስር ሳንቡሳ ትሸኛለሽ ?» እያለ በቁጣ ብዛት ጸጉሩ የቦነነ አነር ነው የሚመስለው ??? 😃 👉 http://t.me/abuafnanmoh
Show all...
15👍 10
ለዒድ ሶላቶች መስገጃ ተብሎ ከተዘጋጀው የባቲ ብርሃናማው ተራራ (ጀበለኑር) ላይ በዱንያ ውስጥ አንድ ክፍለዘመን ከአምስት ዓመት ከቆዩት የዕድሜ ባለፀጋው ጋሽ ሙሐመድ አደም ጋር ዓይን ለዓይን ተገጣጠምን። ዳገት ሲወጣ ጭሱን እንደሚያንፎለፉል ፊያት መኪና እያማጥኩ የወጣሁትን ፈታኝ ተራራ እኝህ የዕድሜ ባለፀጋ እንዴት እንደወጡት አላሁ አዕለም !! ዒድ ሙባረክ http://t.me/abuafnanmoh
Show all...
13👍 4
23👍 2
በቅርቡ በባቲ ከተማ በአዲሱ ሰፈር የሚገኘውን ኑር መስጂድ ለመገንባት በቀጥታ ሥርጭት በተከናወነ የገቢ ማሰባሰቢያ ፕሮግራም ላይ በተደረገ ድጋፍ በቃል፣ በዓይነት እና በጥሬ በጠቅላላ አራት ሚሊዬን አምስት መቶ ሺህ ብር (4,500,000) መሰብሰብ እንደተቻለ መግለፃችን ይታወሳል። በዚህም መሰረት የአላህን ቤት ለመገንባት ከአላህ ጋር ቃልኪዳን የገቡ ጀግና ወንድሞቻችን እና እህቶቻችን በአጭር ጊዜ ውስጥ ቃላቸውን እየሞሉ ይገኛሉ። የገቢ ማሰባሰቢያው ከተከናወነ በኋላ እስካሁን ድረስ በሁሉም የአዲሱ ሰፈር ኑር መስጂድ የባንክ ሒሳብ ቁጥሮች በድምሩ ሁለት ሚሊዬን ሁለት መቶ ሀምሳ ሺህ ሁለት መቶ አርባ ሥምንት ብር ገቢ ሆኗል (2,250,248) የገባችሁትን ቃል እየሞላችሁ ያላችሁ ወንድሞቻችን እና እህቶቻችን ሁሉ ፣ ቃሉን የማያጥፈው አላህ ጀነትን ለመውረስ ከወዲሁ የሽልማቱ ትኬት ከተቆረጠላቸው ደጋግ ባሮቹ ተርታ ያሰልፋችሁ። ሌሎቻችሁም ቃል የገባችሁትን ድጋፍ እንድትፈፅሙ በጉጉት እየጠበቅናችሁ ነው 😍😍😍 http://t.me/abuafnanmoh
Show all...
18
ለባቲ ኑር መስጂድ ግንባታ ከፍጡር እስከ ሱሑር በተከታታይ ለ2 ቀናት በተዘጋጀ የቀጥታ ስርጭት የገቢ ማሰባሰቢያ ፕሮግራም ላይ ከወንድሞችና እህቶች ጋር ባደረግነው ርብርብ በአይነት እና በጥሬ ገንዘብ አራት ሚሊዬን አምስት መቶ ሺህ ብር (4,500,000) ለመሰብሰብ ተችሏል። ክስተቱም ለኸይር ሥራ ተርበው የአቅማቸውን በመለገስ ርሃባቸውን የሚያስታግሱ ደጋግ ኢትዮጵያዊያን ሙስሊሞች የሞሉባት ዓለም ውስጥ እንዳለን አሳይቶናል። የቀጥታ ስርጭቱን ሳይታክቱ ለሌሎች በማጋራት ውለታ የዋሉ እጆች እንዳሉም አስተውለናል። የሞቁ ቤቶቻቸውን ትተው ይህን ውጤት ለማስመዝገብ ሌት ተቀን እየፈጉ ከኛ ጋር የማይረሱ ቀናት በማሳለፍ ከብረት የጠነከሩ መሆናቸውን ያስመሰከሩ ወንድሞቼን እና እህቶቼን አደባባይ ላይ ማመስገን እፈልጋለሁ። 👇👇👇 https://www.facebook.com/share/p/gWouWob72Msz1waA/?mibextid=oFDknk
Show all...
Log in or sign up to view

See posts, photos and more on Facebook.

22👍 7👏 3
Show all...
Log in or sign up to view

See posts, photos and more on Facebook.

15
Show all...
Log in or sign up to view

See posts, photos and more on Facebook.

1
የአዲሱ ሰፈር ኑር መስጂድ የባንክ ሒሳብ ቁጥሮች ADDISU SEFER NUR MOSQUE ✍ የኢትዮጵያ ንግድ ባንክ (CBE) 1000260513102 ✍ አቢሲኒያ 160463977 ✍ አዋሽ ባንክ 01425579695000 ✍ ኦሮሚያ ኢንተርናሽናል ባንክ 226891 ✍ዘምዘም ባንክ 0020205120101 ✍ሂጅራ ባንክ 1002846670001 ✍አማራ ባንክ 8800000589344
Show all...
1
Show all...
Log in or sign up to view

See posts, photos and more on Facebook.

1
16