cookie

We use cookies to improve your browsing experience. By clicking «Accept all», you agree to the use of cookies.

avatar

የፍቅሩ ምርኮኞች

ከክርስቶስ ፍቅር ማን ይለየናል መከራ ፥ወይስ ጭንቀት ፥ ወይስ ሰደት ፥ ወይስ ራብ ፥ወይስ ራቁትነት ፥ ወይሰ ፍርሃት ፥ ወይስ ሰይፍ ነዉን? ሮሜ 8፥35 እሱ መቼ በፈረስ አንገት በጦር አንደበት ሰዉ ይማርክና ሰይፍ ሳይመዝ መስቀል ላይ ተሰቅሎ ደሙን አፍስሶ ዉድ ህይወቱን ከፍሎ የፍቅሩ ምርኮኞች አደረገን እንጂ ማርኮናል ምርኮኞቹ ነን

Show more
The country is not specifiedThe language is not specifiedThe category is not specified
Advertising posts
186Subscribers
No data24 hours
No data7 days
No data30 days

Data loading in progress...

Subscriber growth rate

Data loading in progress...

ወደ እግዚአብሄር መቅረብ🚶‍♂️ 1.ፈቃድ 📌ወደ እግዚአብሄር ለመቅረብ በሚደረግ ጉዞ የመጀመሪያው እርምጃ ፈቃድ ነው 📌እግዚአብሄር አምላክ ለሰው ልጆች ከሰጣቸው ድንቅ ስጦታዎች መካከል አንዱ የሆነው ፈቃድ የሰው ልጆች በክፉውም ይሁን በመልካም መንገድ እንዲጓዙ የራሳቸውን ውሳኔ የሚጠቀሙበት አቅም ነው 📌 እግዚአብሄር አምላክ እርሱ ሉአላዊና ሀያል አምላክ ቢሆንም የስው ልጆችን ፈቃድ ግን የማይጋፋ አምላክ ነው 📌እግዚአብሄር በሰዎች ህይወት ለመገለጥ የሚፈልገው የሰውን ፈቃድ ብቻ ነው ሰው ፈቃዱ ወደ እግዚአብሄር ከሆነ እግዚአብሄር ወደ እርሱ ይመጣል 📌ፈቃድን ለእግዚአብሄር መስጠት ወደ እግዚአብሄር በመቅረብ ውስጥ የመጀመሪያው መንፈሳዊ እርምጃ ሲሆን እግዚአብሄርን ወደ ሰው በማምጣት ቅርብ ያደርገዋል 👉ዛሬ በዚህ ሀሳብ የምናደርገው አንድ ነገር ነው በቅን ልብና በየዋህነት አብረን ይህን ፀሎት በመፀለይ ፈቃዳችንን ፈፅመን ለእግዚአብሄር እንዲሆን እንሰጠዋለን 🙏በሰማይ የምትኖር አባቴ ሆይ አመሰግንሃለው እኔ የአንተ ነኝ አንተ ራስህ ፈጥረኸኛል ቅዱስ እጆችህ ሰርተውኛል አንተ አምላኬ ነህ ይህን አምኛለሁ ዛሬ ደግሞ ፈፅሜ ፈቃዴን ልሰጥህ እወዳለሁ ፈቃዴን ስጋ አለምና ሰይጣን አይጠቀሙት ላንተ ብቻ እንዲሆን ፈቅጄ በእጆችህ አደራ አሳልፌ ሰጥቼሀለው አንተ ክበርበት ለዘላለም አሜን! ♻️♻️♻️♻️♻️♻️♻️♻️♻️♻️ ♻️@yefkrumrkognoch ♻️ ♻️@yefkrumrkognoch ♻️ ♻️ ♻️ ♻️♻️♻️♻️♻️♻️♻️♻️♻️♻️
Show all...
የሆነ ወንጀል ሰርተህ ብትከሰስና ከፍርድ ወንበር ፊት ቆመህ ከሕጉ አንፃር መከራከር ባትችል ስላንተ እንዲከራከርልህ ጠበቃ በገንዘብ ትቀጥራለህ። ☑️ጠበቃ ማለት አንተን ተክቶ የሚቆም "ምትክ" ማለት ነው። አንተ ዝም ትልና ጠበቃህ በዳኛው ፊት ቆሞ ያደረከውን "አላደረገም" እያለ or የሰራኀውን ስራ "ከሕጉ አንፃር ልክ ነው፤ መከሰስ የለበትም" እያለ ስላንተ ሽንቱን ገትሮ ይከራከርልሃል። 👉ይሄ ሁሉ ሆኖ ግን እንደ አጋጣሚ ጠበቃህ ቢሸነፍ "ወንጀለኛ" ተብሎ የሚቀጣው እሱ ሳይሆን በእርሱ ውስጥ የተደበቅከው አንተ ነህ። ጥብቅና በሰው አእምሮ ይሄን ያክል ብቻ ነው። 💓 💝 💓 💝 💓 💝 💓 💝 💓 "በድላችኋል ፡ አጥፍታችኋል" ተብለን በከሳሽ ዲያብሎስ ተከሰን ከፍርድ ወንበር ፊት ቆምን። አንዳንዶች ጠበቃ እንዲሆንላቸው የበግ፡ የዋኖስ፣ የፍየል፣ የኮርማ… ደም በገንዘባቸው አመጡ፤ ነገር ግን የነዚህ ደም ተከራክሮ ማሸነፍና እነርሱን ነፃ ማውጣት አልቻለም። 😔እኔ ግን ይህን ደም እንኳን ይዤ ለመግባት አልታደልኩም ነበር። 😇እና በዚህ ሁሉ መኃል አንድ ከነጭራሹ የማላውቀው እርሱ ግን ጨርሶ የሚያውቀኝ ከፍቅር የሆነ ጠበቃ "እኔ ልከራከርልህ" ብሎ ከፍርድ ወንበር ፊት ቆመ። ከሳሽ ሰይጣንም ክሱን ቀጠለ "አመንዝሯል፣ ተሳድቧል፣ ዘርፏል፣ ሰው ገሏል…" እያለ በእኔ ያየውን ሁሉ ለፍርድ ቤቱ አንድ በአንድ ተረከላቸው። ይናገር የነበረው ሁሉም እውነት ነበር። የኔ ጠበቃ ግን ዝም ብሎ ይሰማ ነበር፤ እንደውም ስለኔ በመከራከር ፈንታ "እውነት ነው፤ አጥፍቷል" እያለ የከሳሼን ቃል ያፀናው ነበር። የሚሆነው ነገር ግራ ቢያጋባኝም ለካ ደግመኛ እንዳልከሰስ ፈልጎ ነው። 📍እናም በመጨረሻ ፍርድ ቤቱ የሀጢአቴን ብዛት አይቶ የሞት ፍርድ ፈረደብኝ። ፍርዴን ለመቀበል እራሴን አሳምኜ ሳለሁ ጠበቃዬን "ልሞት ነው እኮ በቃ" ስለው "ጠበቃህ እኮ ነኝ" አለኝ። 💔ለካስ የእርሱ ጥብቅና ከፍርድ ወንበር ፊት ቆሞ እስከመከራከር ብቻ ሳይሆን፤ ሞት እኔን ፈልጎ ሲመጣም "ጠበቃው ነኝ" ብሎ እኔን ተክቶ እስከመጋፈጥ ድረስ ነው። ☑️በቆምኩ ሰዓት አቅፎ በወደቅኩ ጊዜ ከውስጡ ላያወጣኝ ☑️በወደቅኩ ሰዓት ይዞ በቆምኩ ጊዜ ላይተወኝ ምትኬ ሆነልኝ። ማንም አውጥቶ ላይቀጣኝ በእርሱ ውስጥ ለዘላለም ተደብቅያለው። ሞቱን ሳይሆን ሞቴን ሞተልኝ። ሕይወቴን ሳይሆን ሕይወቱን ሰጠኝ። በመጨረሻም "ይህን ሁሉ የምትሆንልኝ ለምንድ ነው?" ብዬ ጠየኩት። "ስለወደድኩህ ነው!" ብሎ መለሰልኝ። አሁንም መልሼ "ለምን ወደድከኝ" አልኩት። "ስለወደድኩህ" ብሎ አቀፈኝ። ጭራሽ የወደደኝ ሁላ ስለወደደኝ ነው። 🙏ፀጋ ይብዛላችሁ!!!!🙏 ⛓️ @yefkrumrkognoch⛓️ ⛓️ @yefkrumrkognoch ⛓️
Show all...
ይታወቅልኝ ዘማሪ በርከት ተስፋዬ Share♻️share @yefkrumrkognoch @yefkrumrkognoch
Show all...
ተቀሰቀሰ ዘማሪ በረከት ተስፋዬ New Protestant song 🕐5:42 💾5.3MB Share♻️share @yefkrumrkognoch @yefkrumrkognoch
Show all...
ጩኽ ✍ መፅሐፍ ቅዱስ በግልፅ ወደ እግዚአብሔር መጮኽ እንደለብን ይናገራል ነገር ግን እኛ ከመጮ ይልቅ ዝምታን መርጠን ተቀምጠናል ✍ ከእዚህም የተነሳ እግዚአብሔርም ዝም አዳለን ነዉ ምክንያቱም ወደ እሱ እንድንጮኽ ስለ ተናገረ እስካል ጮኸን ደረስ ዝምታዉ ይቀጥላል ✍እግዚአብሔር ኤርምያስ ገና በግዞት ቤት አደባባይ ታስሮ ሳለ እንዲ አለ ወደ እኔ ጩኽ እኔም እመልስልሃለሁ አንተም የማታዉቀዉን ታላቅና ሀይለኛ ነገርን አሳይሃለሁ (ኤር 33፥3) 🔴ስለዚህ ብትጮኽ ወይም ብትጣራ ሶስት ነገሮችን እንደሚያደርግልህ ቃል ገብቶልካል ▪️ይመልስልሀል፣ይናገርሀል ▪️አዲስን ራዕይ ይሰጥሀል አንተም ክብሩን ታያለህ ▪️አዲስን እዉቀት ይሰጥሃል የማታዉቀዉን አዲስ ነገር ያሳዉቅሀል 🔴 ዛሬ ላይ ወደ አምላካችን ወደ እግዚአብሔር የምጮበት ብዙ ጉዳዮች አለን ስለዚህ የሀገሬ ልጆች እያሰማቹ ከሆነ ስለ ሀገራችን ጉዳይ እንጩ እየፈሰሰ ያለዉ የሰዉ ደም እንዲቆም እየጠፋ ያለዉ የንፁሃን ህይወት @yefkrumrkognoch @yefkrumrkognoch
Show all...
ስቀለው ስቀለው ይሉታል ሊሰቅሉት ለካ አልገባቸውም ገለው እንደሚያድኑት ጩኸታቸው ሁሉ የሞት ምኞት ሆነ ክፋት ግብራቸው ጠብን አሰፈነ አውርደው አውርደው እሚል ከቶ ጠፋ የሀጥያታቸው ጥግ ከበፊቱ ሰፋ ይህን የተረዳው ይህን ያስተዋለው መስቀል ላይ ሚወጋው አያውቁም እና ይቅር አይችሉም እና ፍቅር ብሎ እርቅን አሰፈነ ለኔ ተወዳጅቶ መሞትን ወሰነ ከፍታ ባለው ገደል ሰጠመ ለኔ ተሰቃይቶ አለ ተፈፀመ ነብሴን ጨፈለ‘ኳት ስጋዬ አስገድዶኝ ለኔ ብሎ ሲሞት ለእርሱ መኖር ከብዶኝ By #Nathan_Ermiyas 👉 @UniqueDY Share share share share share ⛓️ @berbantefeta ⛓️ ⛓️ @berbantefeta_bot ⛓️
Show all...
በአሁኑ ዘመን የወጣቶች እርድና መልኪያቸው በጣም የሚያስጠላ ነገር ነው አንድ ወጣት አራዳ ነው ከተባለ ጫት ስጋራ መጠጥ አደንዛዥ እፅ የተለያዩ ሴቶች ጋር ዝሙት መስራት ከቻለ አለም ይህን ወጣት አራዳ ትላለች።😭😭 ይገርማል ይች ዓለም የሰውን ማንነት ልክ እንደ ሰይጣን ትደብቃለች። አንድ ሰው ሀብትና ዝና ካገኘ በቃ አንተ አሁን ትክክለኛ ሰው ሆነሃልና በዚህ ቀጥልበት እያለች የሞትን ሰፈር ትጠቁማለች። ሀብት ዝና እውቀት ይህን ሁሉ ያገኘ ሰው ዓለም አጨብጭባ አሁን አንተ ሰው ሆነሃል ትላለች። አይደለም ዓለም ውሸቱዋን ነው ዋናውን ነገር ለሰው ልጅ እንዲሰወር አድርጋለች። ታዲያ ምንድነው ይህ ምስጢር?? ሰው መሆን ክርስቶስ ኢየሱስ ማወቅ ነው። ሰው መሆን የመዳንን መንገድ ማወቅ ነው። ሰው መሆን ክርስቶስን መቀበል ነው ። ሰው መሆን ከዚህ ጀምሮ ወደ ሌላ ነገር ደረጃ ይገባል እንጂ ከሀብት ከእውቀት ከዝና አይጀምርም ሰው መሆን። አንድ ክርስቲያን አራዳ ነው የሚባልበት ነገር ደግሞ ምን ይሁን🙄🙄??? ➡ለመንፈሳዊ ነገር ጊዜ መስጠት ➡ዘወትር በመንፈስ መፀለይ ➡ዘወትር በመንፈስ መዘመር ➡የክርስቶስን ፍቅር ማሰብ ማሰላሰል ➡ከዝሙት መሸሽ ➡ኢየሱስን ዘወትር መጠበቅ ብዙ ነገር ይቀጥላል .................... ሰው የመሆን አቅም አንድ ብቻ ነው ኢየሱስ ክርስቶስ እንደግል አዳኝ አርጎ መቀበል ከዛ ሰው ሆነህ መመላለስ ትጀምራለህ። ሰው የመሆን ምልክት ሆነ መለኪያ ሀብት❌ እውቀት❌ ዝና❌ አይደለም ክርስቶስ ኢየሱስን ማወቅ ነው የኢየሱስ መሆን ነው @yefkrumrkognoch @yefkrumrkognoch
Show all...
ያላንተ እንዴት ዘማሪ ኤፍሬም አለሙ 🕐3:45💾3.4mb Share ♻️share @yefkrumrkognoch
Show all...
ኢዮብ አሊ new mezmur 🕖6:27 💾5.0MB Share 🔄share @yefkrumrkognch
Show all...
(መኃልየ መኃልይ ዘሰሎሞን ምዕ. 3) ---------- 1፤ ሌሊት በምንጣፌ ላይነፍሴ የወደደችውን ፈለግሁት፤ፈለግሁት አላገኘሁትም። 2፤ እነሣለሁ በከተማይቱም እዞራለሁ፥ነፍሴ የወደደችውንበጎዳናና በአደባባይ እፈልጋለሁ፤ፈለግሁት አላገኘሁትም። 3፤ ከተማይቱን የሚዞሩት ጠባቂዎች አገኙኝ፤ነፍሴ የወደደችውን አያችሁትን? አልኋቸውም። 4፤ ከእነርሱም ጥቂት እልፍ ብዬነፍሴ የወደደችውን አገኘሁት፥ ያዝሁትምወደ እናቴም ቤት ወደ ወላጅ እናቴም እልፍኝእስካገባው ድረስ አልተውሁትም። ጥብቅ ማድረግ እንደማግኔት
Show all...