cookie

We use cookies to improve your browsing experience. By clicking «Accept all», you agree to the use of cookies.

avatar

😘%✌️$❤️

😀ሁሉን ነገር ተመራመሩ የሚጠቅማችሁን ያዙ ቀ.ኃ.ሥ ትምህርትም ዋጋ ሚኖረው ዋጋ ስትሰጠው ነው።

Show more
The country is not specifiedThe language is not specifiedThe category is not specified
Advertising posts
215Subscribers
No data24 hours
No data7 days
No data30 days

Data loading in progress...

Subscriber growth rate

Data loading in progress...

💥💥🎂💚💛❤️🎂💥💥 መልካም 130ኛ ልደት ለሞዓ ፡ አንበሳ ፡ ዘእምነገደ ፡ ይሁዳ ግርማዊ ፡ ቀዳማዊ ፡ ኃይለ ፡ ሥላሴ ፡ ሥዩመ ፡ እግዚአብሔር ፡ ንጉሠ ፡ ነገሥት ፡ ዘኢትዮጵያ ። ሐምሌ ፩፮ Happy 130th Birthday to the Conquering Lion of the Tribe of Judah, His Imperial Majesty Haile Selassie I, King of Kings of Ethiopia, Elect of God".July 23 Share - T.me/Children_of_Ababa_Janhoy 🟥🟥🟥🟨🟨🟨🟩🟩🟩
Show all...
🤝🤝leke endezi
Show all...
Dena ng antes nuro endet yezohale
Show all...
👍አው እና ሰላም ነሽ አ
Show all...
😁😁አይ እኔን እስካሁን አልያዘኝም አንቺን እንዴት ያዘሽ
Show all...
Yehona engedi
Show all...
😜ምን አልባት መስማት አልፈለግሽም ይሆናል ወይ ትሰማለች ብሎ አልመጣም
Show all...
Repost from TIKVAH-ETHIOPIA
" ሆሣዕና '' (የዐብይ ፆም 8ኛ ሳምንት) እንኳን አደረሳችሁ ! ሆሣዕና ከስምንቱ የዐቢይ ፆም እሁዶች አንዱና የመጨረሻው ሳምንት ተብሎ የሚጠራው ከትንሣኤ ቀድሞ የሚገኝ የሕማማት መግቢያ ዋዜማ ነው። ሆሣዕና ማለት የቃሉ ትርጉም "እባክህ አሁን አድን" ማለት ነው። ዕለቱ ፤ ኢየሱስ ክርስቶስ በአህያ ውርንጭላ ላይ ተቀምጦ ወደ ኢየሩሳሌም ሲገባ የሚቀድሙትና የሚከተሉት ሕዝብ በተለይም ሽማግሌዎች እና ሕፃናት '' ሆሣዕና ለዳዊት ልጅ ፣ በጌታ ስም የሚመጣ የተባረከ ነው ፤ ሆሣዕና በአርያም '' በማለት በክብር መቀበላቸው የሚታወስበት ነው፡፡  ይህ ዕለት በቤተክርስቲያን ውስጥ ዘንባባ ተይዞ፣ እየተዘመረ እጅግ ልዩ በሆነ ሁኔታ ይታሰባል። በዐብይ ጾም ከሰርክ ሆሣዕና ጀምሮ እስከ ትንሳኤ ሌሊት ያሉት ዕለታት የሚገኙበት ሳምንታት ሰሙነ ሕማማት ይባላል፡፡ ዕለታቱም የዓመተ ፍዳ ፣ የዓመተ ኩነኔ መታሰቢያ ናቸው፡፡ በዚህ ጊዜ በተለይ በኢትዮጵያ ኦርቶዶክስ ተዋህዶ ቤተክርስቲያን ስርዓት ካህናት መስቀል በእጃቸው አይዙም፣ አያሳልሙም ፣ ይፍቱኝ ተብሎ ወደካህን አይቀረብም፤ ይህ ሳምንት የጌታን የመጨረሻው ስቃይ የሚታሰብበት ነው። @tikvahethiopia
Show all...
" #መሞት_አልፈልግም😭ከጓደኞቼ ጋር መጫወት ወደ ት/ቤት መሄድ እፈልጋለሁ #እባካችሁ_አድኑኝ😭 #ህፃን_በዕምነት ይህች አንጀት የምትበላ የ7ዓመት ህፃን #በዕምነት ዳንኤል ትባላለች!የዛሬ አመት በተደጋጋሚ የጥርስ መድማትና ድካም ሲሰማት በምትኖርበት ድሬዳዋ ከተማ እናቷ ወደ ሆስፒታል ስትወስዳት ከኛ አቅም በላይ ነውና አዲስ አበባ ጥቁር አንበሳ ትሂድ ይሏታል! እናትም ልጇን ጥቁር አንበሳ ሆስፒታል በተደጋጋሚ ይዛ ሄዳ ምርመራ ብታደርገ‍ም ህመሟ ምን እንደሆነ የታወቀው ግን በቅርቡ ነው!! በደከመው አቅሟ በየቀኑ ደም እየፈሰሳት ስቃይ ላይ የሆነችው በዕምነቴ በውስጧ ያለው የአጥንት መቅኔዋ አልቋልና በአፋጣኝ ወደ ህንድ ሄዳ ቀዶ ጥገና ካላደረገች ትሞታለች ብለዋታል😭 ከ2.5ሚሊዮን ብር በላይ ለህክምናው ተጠይቀዋል😭 ቤተሰብ ደግሞ አቅም የላቸውም!! የምታሳዝነው ህፃን ደግሞ ገንዘቡ ውድ መሆኑን አውቃ "በቃ መሞቴ ነው?" ብላ ተጨንቃ እናቷን በየቀኑ እያስለቀሰች ነው😭 #እባካችሁ_እንድረስላት🙏 ምንም ማድረግ ባንችል እየፀለይንላት #SHARE_ሼር በማድረግ #እናድናት🙏 #አካውንት ኢትዮጵያ ንግድ ባንክ 1000311818148-ገነት ዳንኤል(እህት) #ስልክ 0921862621-ገነት(እህት) 0915048260-ጌጤ(እናት) 0913087353-ዳንኤል(አባት) "ለመልካም ስራ ረፍዶ አያውቅም" #ባይሽ_ኮልፌ_በጎ_አድራጎት
Show all...
እባካችሁ እህታችንን በአቅማችን እየረዳን ለሌሎች ሼር🙏🥺 1000022044129 ገነት አለማየሁ CBE
Show all...