የሕያ ኢብኑ ኑህ - Yahya Ibnu Nuhe
﷽ | Muslim | Theology | Comparative Religion | Philosophy | Student | Teacher |
Show more13 131Subscribers
+1124 hours
+717 days
+44130 days
- Subscribers
- Post coverage
- ER - engagement ratio
Data loading in progress...
Subscriber growth rate
Data loading in progress...
በውጭ ሀገር ያሉ ሙስሊም ነበርን እያሉ የሚዋሹ ሰዎች ደግሞ ሲጠየቁ የሚመልሱት መልስ በሳቅ ድክም ነው የሚያደርገው። አንዱን በእንግሊዝኛ እየጠየቁት "እርግጠኛ ሙስሊም ከነበርክ ከየትኛው ጀመዓ ነበርክ?ከሳንቡሳ ወይንስ ከመንዲ ጀመዓ ነበርክ?እርግጠኛ ነን ከመንዲ ጀመዓ ነበርክ እነሱ ናቸው ከሀቅ ያፈነገጡት" ሲሉት እሱም ተቀብሎ "ኧረ በፍጹም እኔ ከሳንቡሳ ጀመዓ ነበርኩ" ብሎ የምሩን መለሰ፤ በእርግጥ እንደኔ የመንዲ ጀመዓ ይሻለው ነበር 🙌
🤩 99👍 25🙊 24🙉 12😱 2🍓 2🔥 1🥰 1
በዛሬው እለት በግፍ የተገደሉት ሶስቱ የአንድ ሰው ልጅ ናቸው፣ የሀ*ማ*ሱ መሪ የእስማኤል ሀኒዓ ልጆች..!በተጨማሪም ሶስት የልጅ ልጆቹንም ገድለውበታል። ታዲያ ዜናውን ሲያረዱት የሚያሳየውን ምስል ለተመለከተ "ምን አይነት ፍጡራን ናቸው?" ያስብላል። እንዳቀረቀረ " ይህንን ክብር ላጎናጸፈን አሏህ ምስጋና ይገባው፣ ልጆቼ ከሌሎች የፍልስጤማውያን ልጆች የተለዩ አይደሉም። ጠላቶች ልጆቼን በመግደላቸው ሁኔታዎችን የሚቀያይሩ ከመሰላቸው ግን ተሳስተዋል"
...
አሏህ የጽዮናውያንን መጥፊያ በዘመናችን ያሳየን..!
😢 160👍 35😱 2🤩 2
ከዒድ ዕለት ጀምሮ ወደተውነው ወንጀል መመለስ ለሸይጧን "የእንኳን ደህና መጣህ" አቀባበል ከማድረግ የሚተናነስ አይደለም።
👍 78❤ 15😢 1
እንኳን ለ1445ኛው የኢድ አል-ፊጥር በዓል በሰላም አደረሰን፣ አሏህ ዒባዳቸውን ከተቀበላቸው መካከል ያድርገን፥ ዒድ ሙባረክ
❤ 80👍 12🔥 3
የነብዩ "ﷺ" ልጅ ኢብራሒም በሞተበት ቀን የጸሀይ ግርዶሽ ተከስቶ ነበር። ሰዎቹ ክስተቱን ከሳቸው ልጅ መሞት ጋር በማገናኘት የሀዘን ምልክት አድርገው ወስደውት ነበር። ኃላ ነብዩ ሙሐመድ "ﷺ" ሲሰሙ ግን መሳሳታቸው ገልጸው ገሰጿቸው። ጸሀይና ጨረቃ የአሏህ ﷻ ተአምራት/ምልክቶች መሆናቸውን የጸሀይ ግርዶሽም በአንድ ሰው ሞትም ሆነ ህይወት ምክንያት የሚፈጠር እንዳልሆነ አብራርተው ስህተታቸውን አረሙ።
አንድ ሀሰተኛ ነብይ ቢሆን መሠል ወርቃማ እድልን ፈጽሞ አያሳልፍም ነበር። ክስተቱን ተመርኩዞ አይደለም በተቃራኒው ሊናገር ይቅርና ሀሳቡን በማጠናከር "ተመልከቱ በልጄ መሞት ሰማይ እንዴት እንዳዘነ" በሚል ለዚህ ሀሳብ መጀመሪያውኑ የቀረቡ ሰዎችን በተሻለ ለማሳመን እድሉን ይጠቀምበት ነበር። ግን ለእውነተኛ ነብይ ከእውነት በላይ ማስረጃም ጉዳይም የለውምና ይህንን የሚያደርጉበት ምክንያት ስልነበራቸው ፈጽሞ አላደረጉትም፣ ማድረግም አይጠበቅባቸውም ነበር..!
___
https://t.me/Yahyanuhe
❤ 82👍 15🙊 1
ዛሬ የሸዋል ወር ጨረቃ አልታየችም ፤ በመሆኑም የዒድ አልፊጥር በዓል ኢንሻአላህ ረቡዕ ይከበራል። ነገ ማክሰኞ የረመዷን የመጨረሻው ቀን ይሆናል።
❤ 44👍 16
በተከበረው ወር ጾመኛ ሙስሊሞችን ከመስጅድ ሲወጡ ጠብቆ መግደል የአረመኔነት ጫፉ ነው..!ሙስሊሙ ከግድያ ጀምሮ እስመታገት በተወለደበት ቀየ እየደረሰበት ያለው በደል ተዘርዝሮ አያልቅም። ሟቾችን አሏህ ይዘንላችሁ፣ ያላችሁትንም አሏህ ይጠብቃችሁ..!
😢 64👍 10🔥 3