cookie

We use cookies to improve your browsing experience. By clicking «Accept all», you agree to the use of cookies.

avatar

Downtown Addis Ababa

Did you think you knew Addis Ababa? Here, you can look at Addis Ababa, its new buildings and mega infrastructures #buildings #hotels #hospitals #megainfrastructures #housing #embassies #stadiums #AddisAbeba Send your pics @dtaddispics_bot , @Zubish8262

Show more
The country is not specifiedThe language is not specifiedThe category is not specified
Advertising posts
155Subscribers
No data24 hours
No data7 days
No data30 days

Data loading in progress...

Subscriber growth rate

Data loading in progress...

First phase completed. #AdeyAbebaStadium @dtaddis
Show all...
ኢንጂነር ታከለ ኡማ... በከተማችን 4 ቢሊየን ብር ወጪ የሚደረግበትና ከሚድሮክ ኢትዮጵያ ጋር በትብብር የሚገነባ የዘይት ፉብሪካ ለመገንባት መዘጋጅታችንን ሳበስር በደስታ ነው።ግንባታው እየተጠናቀቀ ካለው የዳቦ ፋብሪካ ጎን ለጎን ሲታይ ለከተማችን ነዋሪዎች መሰረታዊ ፍላጎት አቅርቦት እየሰራን እንገኛለን። የዘይት ፋብሪካው በከተማችን ያለውን ፍላጎት በሚመጥን መልኩ ለማቅረብና ያለውን የዋጋ ንረት ለመቆጣጠር ሚናው የጎላ ነው። ፋብሪካው በቀን ከ600ሺህ ሊትር በላይ ዘይት የማምረት አቅም አለው። የፋብሪካው ግንባታ በአንድ በኩል ለነዋሪዎቻችን ጥራቱ የተረጋገጠ የምግብ አቅርቦት ለማቅረብ የሚረዳን በሌላ በኩል ደግሞ ለነዋሪዎቻችን የስራ እድልን የሚፈጥር ነው። ከውጪ የሚገቡ ምርቶችን መቀነስ ትልቁ ትኩረታችን ነው። መሰረታዊ ፍላጎቶች በሀገር ውስጥ እንዲመረቱ ጠንካራ ድጋፍ እናደርጋለን። ኢኮኖሚያችንን የማሳደግ ፣ በዙሪያችን ያሉ አርሶ አደሮችን የመደገፍ እንዲሁም ለወጣቶቻችን የስራ እድል የመፍጠር ግዙፍ ህልም አለን! (ኢንጂነር ታከለ ኡማ) @tikvahethiopiaBot @tikvahethiopia
Show all...
Leghar Hotel by Serdur Group (U\C) @dtaddis
Show all...
Menilik's Banquet Hall (Gibir Adarash) @stadia
Show all...
#UnityPark "አንድነት ፓርክ" መስከረም 29 ቀን 2012 ዓ.ም ተመርቆ ለህዝብ ጉብኝት ክፍት ይሆናል። በአንድነት ፓርክ ዘጠኙም ክልሎች በአግባቡ ተወክለው በቤተ መንግስቱ እልፍኝ ተበጅቶላቸዋል። ታላቁ ቤተ መንግስት ስያሜው አንድነት ፓርክ ሆኖ መስከረም 29 ቀን 2012 ዓ.ም ተመርቆ ለህዝብ ጉብኝት ክፍት ይሆናል። @dtaddis @tikvahethiopia
Show all...
#MYADDISABABA @dtaddis
Show all...
Project: mixed-use building 5B + G + 35 Owner: Noah real estate Architect: Italian Company Location: Leghar (next to ORDA new HQ) Status: Under design @dtaddis
Show all...
Happy New Year to every Ethiopian here and around the world! @dtaddis
Show all...