cookie

We use cookies to improve your browsing experience. By clicking «Accept all», you agree to the use of cookies.

avatar

ISLAMIC SCHOOL

✍ ጅልከሆንክ ጅል ተከታይ ጀንትል ከሆንክ አስከታይ ትሆናለህ..! ጅልም ጀንትልም ካልሆንክ ደግሞ አርፈህ በራስህ ዓለም ትኖራለህ..! አንባቢ እንሁን፡፡ለውጥ ከራስ ቢጀመር ...የቸገረን ጥሩ መካሪ ሳይሆን፤ የሰማነውን መተግበር ነው ያቃተን!ጅህልና በሽታ ነዉ፡፡ 🎖For any comment T.me/Aisuu_bot 💠Another channal @IslamisUniverstiy_public_group

Show more
Advertising posts
15 698Subscribers
-424 hours
-287 days
-13430 days

Data loading in progress...

Subscriber growth rate

Data loading in progress...

ኒቃብ ለባሾች እና ሐፊዞች ይህን እድል ተጠቀሙበት!
Show all...
ኒቃብ ለባሾች እና ሐፊዞች ይህ እድል እንዳያመልጣችሁ!
Show all...
ኑር የቁርአን ንባብ እና ኢስላማዊ ጥናት ማዕከል - የስራ መደብ፦ የቁርኣን እና ተርቢያ ኡስታዝ/ዛ - ፆታ:- ወንድ ሴት - ብዛት፦ 5 ሴት  3 ወንድ መስፈርት :- - ቁረኣን በተጅዊድ መቅራት መቻል - መሰረታዊ ኢስላማዊ ኪታቦችን የቀራ/ች - የትምህርት ደረጃ:- 12+... - በ 24 ሰዓት ውስጥ ለሚሰጠው የስራ ሰዓት ዝግጁ መሆን - ያለበት ቦታ የኔትዎርክ ችግር የሌለው መሆን ደመዎዝ:- በስምምነት #ማስታወሻ፦ ለኒቃብ ለባሽ እና ሓፊዝ ቅድሚያ እንሰጣለን ለማመልከት፦ @nur_qurean_2 ስልክ :- +251901 77 55 11 +251934993686 #ለእርስዎ_ካልሆነ_ለሌሎች_ያጋሩ! === Halal Jobs ቴሌግራም👉 t.me/HalalJobsEth
Show all...
👍 1
የረመዳን ተአምራት እና ዮሺኖሪ ************************* በ አውሮፓያኑ አቆጣጣር 2016 የ አለማችንን ትልቁን ሽልማት Nobel Prize in Physiology or Medicine ሽልማት ያሸነፈው ፊዚዮሎጂስት Yoshinori Ohsumi ነው። ያሸነፈውም የ ሰውነትን controlled autophagy “የጽዳት ዘመቻ” ሳይንስ በድንቅ ምርምር ከደረሰበት በኋላ ነው። ታድያ ይህ ድንቅ ሰው የሰራው ስራ ስለ ረመዳን ጾም የተለየ ግንዛቤን የፈጠረ ነበር። እናብራራው... የሰው ልጅ ለ 12 ሰአትና ከዚያም በላይ ብቻ ከጾመ "ኦቶፋጂ" (autophagy) በመባል የሚታወቀውን የሴል ሂደት ለመጀመር ያስችለዋል። ይህን ሂደት "የ ሰውነት የጽዳት ዘመቻ" በማለት ልንጠራው እንችላለን። እናም በዚህ የ "ኦቶፋጂ ጽዳት ዘመቻ በ ሰውነት በየቦታው የወዳደቀ ፕሮቲን (Damaged protein) የተበላሹ ሴሎችን ሳይቀር በሙሉ ጠራርጎ በማቃጠል ያስወግዳል። በተፈጥሮ ያረጁ ሴሎች በ ህይወት እያሉ በምትካቸው ወጣት ሴል አይመረትም። ለምሳሌ ይህንን ሁኔታ በ መከላከያ ሴሎች (Immune system) አንጻር ብናይ የሰውነት ባረጁ ሴሎች መሞላት ተጸኖው ቀላል አይደለም። ሽማግሌ ፖሊስ ከሌባ እንደማያስጥለው ሁሉ ሽማግሌ የ መከላከያ ሴልም ከ በሽታ አያድንም። አንድ ሰው 12 ሰአት ጾም ሲጾም ሰውነት የ ምግብ ጉድለቱን ለመሙላት ሲል ሽማግሌ ሴሎችን ገድሎ ለምግብነት ይጠቀማቸዋል (ይበላቸዋል) (ሰው በተፈጥሮ የሚከሳው የራሱን አካል በልቶ ነው)። ሆኖም ስናፈጥር (ስንበላ) አዲስ ንቃት ያለው ወጣት ሴል እንዲፈጠር እድል ይሰጣል (immune cell recycling) ። በዚህም ሂደት ሁሉም ሴል ሲታደስ በዛውም የመከላከያ ሚኒስተር ታደሰ ማለት ነው። ያማለት የበሽታ መከላከል አቅም በ ጾም ምክኒያት ተሻሻለ ማለት ነው። ይህ ሂደት ሴሎች የራሳቸውን ክፍሎች የሚያድሱበትና እንደገና ጥቅም ላይ እንዲውሉ የሚያደርግም የተፈጥሮ አሠራር ነው።ይህ ሂደት በተለይ ኒውሮዲጀነሬቲቭ ሁኔታዎችን ካንሰርን ጨምሮ ገዳይ በሽታዎችን በመከላከል ረገድ ከፍተኛ ሚና ሊጫወት ስለሚችል ለሰው ልጅ እጅጉን አስፈላጊ ነው ።ይህም ሴሎችን ለመጠገንና ለማጽዳት የሚረዳ ከመሆኑም በላይ ለረጅም ዕድሜና እርጅናንም ለመከላከል ተጽእኖ አለው። እጅግ የሚገርመው ሰውነት autophagyን ለመጀመር በትንሹ ለ12 ሰዓት እና በላይ ያህል ይፈልጋል። ከሃይማኖት ጾም አንጻር ስናየው ከእስልምና ጾም ጋር ብቻ ትይዩ ነው (ፊጥራ)። ዛሬ ላይ ፈረንጆች እንደ ጤናማ ባህል promote እያደረጉት ነው።ዩሽነሪ በሽልማቱ ለጋዜጠኞች ስለ autophagy ሲያብራራ ጾሙ ለ4 ሳምንት ሲተገበር እጅግ የተዋጣለት ይሆናል። እናም አላህ ሱብሃነሁ ወተዓላ በጤና እንድንከርም በ ፊጥራ ይህንንም ሲስተም በዓመት አንድ ጊዜ ሰውነት ላይ ለአንድ ወር እንዲካሄድ የወሰነለት ሀቅ ይሆን እያልን ተገረምነ 😍😍😍 “ተባረከላሁ አህሰኑል ካሊቂን” አልን። ፎቶው የ ፕሮፌሰር Yoshinori Ohsumi ነው።
Show all...
24👍 10
👍 7
ምናልባት Telegram ላይ እና Facebook ላይ ከሚሊየን በላይ ተከታይና ጓደኛ ሊኖሩህ ይችላል። አላህን የማያስታውሱህ ከሆነ ምንም አይጠቅሙህም።
Show all...
👍 31
ልባችን ""ሁሉም ነገር በ አላህ እጅ እንደሆነ ሲያውቅ በጣም ይረጋጋል
Show all...
🥰 12👍 3
🍎እስከዛሬ ካነበብኩት  በጣ ደስ የሚለኝ . ሰውዬው ከ ኢሻ ሰላት ብሃላ ወደ ቤቱ ሲገባ ልጆቹን ተኝቶ አገኛቸው ባለቤቱን ሰላት ሰግደዋሉ ወይስ አልሰገዱም በማለት ጠየቃት? እሷም : እንዲ አለቺው...ቤት ውስጥ ምንም ምግብ አልነበረምና አታልዬ ሳይሰግዱ አስተኘዋቸው ብላ መለሰችለት ባለቤቷም:እንዲሰግዱ ቀስቅሲያቸው አላት እሷም:እንዳያስቸግሯት በመስጋት አሁን ከቀሰቀስኳቸው በራብ ብዛት ያለቅሳሉ ቤት ውስጥ ደግሞ ምንም ሚበላ ነገር የለም አለቺው እሱም እንዲ አላት :አንቺ ሴት ሆይ አላህ እኔን ያዘዘኝ በሰላት እንዳዛቸው ነው የሪዝቃቸው ጉዳይ በኔ ላይ አይደለም...ቀስቅሺያቸው ሪዝቃቸው በ አላህ ላይ ነው አላት!! አላህም እንዲህ ብሏል :-👇👇 {وَأْمُرْ أَهْلَكَ بِالصَّلَاةِ وَاصطبرْ عَلَيْهَا ۖ لَا نَسْأَلُكَ رِزْقًا ۖ نَّحْنُ نَرْزُقُكَ ۗ وَالْعَاقِبَةُ لِلتَّقْوَىٰ} ቤተሰብህንም በስግደት እዘዝ፡፡ በእርሷም ላይ ዘውትር፤(ጽና)፡፡ ሲሳይን አንጠይቅህም፡፡ እኛ እንሰጥሃለን፡፡ መልካሚቱ መጨረሻም ለጥንቁቆቹ ናት፡፡    ጣሃ 20፦13 እናቲቱም እጅ ሰጥታ እንዲሰግዱ ቀሰቀሰቻቸው ከዛም ሰገድው እንደጨረሱ የቤታቸው በር ተንኳኳ!...በሩን ሲከፍቱት አከባቢያቸው ላይ የሚኖር አንድ ባለ ሀብት በተለያዩ ምግቦችች የተሞላ ከረጢት ኢዞ ነበር ከዛ ሰውዬውን ይሄን ለቤተሰብህ ውሰድና ስጣቸው አለው🎈 ሰውዬም ደንግጦ እንዴት ልትመጣ ቻልክ አለው ...ባለሀብቱም አመጣጡን እንዲህ ሲል ተረከለት : አንድ የተከበረ ባለስልጣን እኔ ዘንድ በእንግድነት መጥቶ ነበረ አነዚህ ምግቦችም ለሱ የተዘጋጁ ነበሩ ግን ከመመገቡ በፊት  በሆነ ጉዳይ ላይ ትንሽ ተከራክረን ምግቡን አልበላም ብሎ በመማል ጥሎ ወጣ ከዛም እኔ  የቀረበውን ምግብ ያዝኩና እግሮቼ በቆሙበት ስፍራ ላለ ሰው እሰጣለሁ ብዬ ከቤት ወጣሁኝ ግን ወላሂ ልክ አንተ በር ከመድረሴ በፊት አንድም አልቆምኩኝም በ አላህ ይሁንብኝ እናንተ ዘንድ ምን እንዳመጣኝ አላውቅም በማለት ነገረው ...በዚህ ግዜ የቤቱ አባወራ እጁን ወደላይ ከፍ አድርጎ እንዲህ አለ 👇👇👇 : رَبِّ اجْعَلْنِي مُقِيمَ الصَّلَاةِ وَمِن ذُرِّيَّتِي ۚ رَبَّنَا وَتَقَبَّلْ دُعَاءِ. «ጌታዬ ሆይ! ሰላትን አዘውትሬ የምሰግድ አድርገኝ፡፡ ከዘሮቼም (አድርግ)፡፡ ጌታችን ሆይ! ጸሎቴንም ተቀበለኝ። አለ!! ሱረቱ ኢብራሂም -40: .
Show all...
👍 27 12🥰 4