ፋሲል ከነማ እግር ኳስ ቡድን Fasil kenema football club
አንጋፋዉና ተወዳጁ ፋሲል ከነማ ስፖርት ክለብ በ1960 ዓ/ም ተመሰረተ፡፡ይህ አንጋፋ የአጴወች ክለብ 52 አመታትን አስቅጥሯል፡፡
Show more498Subscribers
No data24 hours
No data7 days
No data30 days
- Subscribers
- Post coverage
- ER - engagement ratio
Data loading in progress...
Subscriber growth rate
Data loading in progress...
ፋሲል ከነማ /አፄዎቹ/ የኛ™:
86' ፋሲል ከነማ 2-1 ኢትዮ ኤሌክትሪክ
69' አምሳሉ ጥላሁን | 78' አብነት ደምሴ
70' ናትናኤል ገብረጊዮርጊስ
አፄዎቹ ድል ቀንቷቸዋል !
በቤትኪንግ የኢትዮጵያ ፕርሚየር ሊግ አስራ አራተኛ ሳምንት መርሐ ግብር ፋሲል ከነማ ከ ኢትዮ ኤሌክትሪክ ጋር ያደረገውን ጨዋታ 2 ለ 1 በሆነ ውጤት ማሸነፍ ችሏል።
የአፄዎቹን የማሸነፊያ ግቦች ናትናኤል ገብረ ጊዮርጊስ እና አምሳሉ ጥላሁን ከመረብ ማሳረፍ ሲችሉ ለኢትዮ ኤሌክትሪክ አብነት ደምሴ አስቆጥሯል።
ፋሲል ከነማ ማሸነፉን ተከትሎ በሊጉ በደረጃ ሰንጠረዥ ሀያ ነጥቦች በመሰብሰብ #አምስተኛ ደረጃ ላይ መቀመጥ ችሏል።
ኢትዮ ኤሌክትሪክ በበኩላቸው በሊጉ ደረጃ ሰንጠረዥ ስምንት ነጥቦች በመሰብሰብ በወራጅ ቀጠናው አስራ አምስተኛ ደረጃ ላይ ይገኛሉ።
በቀጣይ የሊጉ መርሐ ግብር ፋሲል ከነማ ከ ኢትዮጵያ ቡና እንዲሁም ኢትዮ ኤሌክትሪክ ከ ሲዳማ ቡና የሚጫወቱ ይሆናል።
t.me/Ethiokingbet
t.me/Ethiokingbet
ጨዋታው ተጀምሯል!
ፋሲል ከነማ 0-0 ኢትዮ ኤሌክትሪክ
@Manfasi
ታላቅ የትብብር ጥሪ እንደሚታወቀው ከነገ ጀምሮ በተቀራራቢ ሰአት በርካታ በረራወች ጎንደር ስለሜርፋ በኤርፓርት የሚገኙ ታክሲወች እንግዶችን ለማስተናገድ እንደሚቸገሩ እሙን ነው ከተማ አስተዳደሩ ተጨማሪ መኪኖች የመደበ ቢሆንም ከሚመጣው እንግዳ ቁጥር አንፃር እጥረት እንዳይከሰት የቤት መኪና ያላችሁ የከተማችን ነዋሪወች እንግዶችን በመቀበል እንድታግዙን በአክብሮት እንጠይቃለን ።
@Manfasi