cookie

We use cookies to improve your browsing experience. By clicking «Accept all», you agree to the use of cookies.

avatar

Do you know Jesus??

እድን ዘንድ ምን ማድረግ ይገባኛል??ገላ3:10_14

Show more
Advertising posts
206Subscribers
No data24 hours
No data7 days
No data30 days

Data loading in progress...

Subscriber growth rate

Data loading in progress...

እውነት አርነት ያወጣል።😘 🗣🗣🗣🗣🗣🗣🗣 👉በዚህ ምድር ላይ ለማድረግ ገባዱ እና ዋጋ ከሚያስከፍሉ ነገሮች ውስጥ ዋንኛው #እውነት ነው።🤷‍♂ 👇👇👇 እውነት በብዙ ሰዎች ስለእርሱ ያወራሉ ጥቅቶች ብቻ ይተገብሩታል።🤷‍♂ 👇👇 እውነት በቀጥታ ትቀጥሀለች ወይስ ትሸልምሀለች። 🤷‍♂ 👇👇👇 ነገር ግን ምንም ብሆን በእውነት ምክንያት ብዙ ጉዳት ብደርስብህም አርነት ታወጣሀለች። ልቦናክ ሁለም ንጹህ ይሆናል። በሰላም ትተኛለህ።🤷‍♀🤷 👇👇👇 ራስህን ለማጥፋት ከፈለግህ #ውሸትን መለማመድ ነው። ☠☠☠ 👉ሰውን ትዋሻለህ፣ እግዚአብሔር ትዋሻለህን፣ ራስህን ትዋሻለህ መጨረሻ ላይ ከስህተቱ የማይማር እና ህልናው የማይሰራ ድንስስ #አስመሳይ ሆነህ ትቀራለህ። መድረሻህም ጥፋት ብቻ ነው።☠☠🤷 " #እውነትንም #ታውቃላችሁ #እውነትም #አርነት #ያወጣችኋል አላቸው።" (የዮሐንስ ወንጌል 8:32) 👉የእውነትን የሚፈልጋት ይኖር ይሁንን❓🗣🗣🗣 👉እውነት ከገንዘብ በላይ ነው። 👉እውነት ከስልጣን በላይ ነው። 👉እውነት ከዝና እና ክብር በላይ ነው። ።...ወዘተ እውነት ከሌለበት እዚህ ሁሉ በአንድ ቅጽበት የሚጠፉ ናቸው። " ለድሀ #በእውነት #የሚፈርድ #ንጉሥ፥ ዙፋኑ #ለዘላለም #ይጸናል። " (መጽሐፈ ምሳሌ 29:14) እውነትን በምንም አንቀይረውም።
Show all...
ያለ አንተ መኖር እንደት ይቻላል?✝ 🗣🗣🗣🗣🗣🗣🗣 አው ይሄ ምድር በብዙ ክፋት፣ ጥፋት፣ ሀጥአት፣ መከራ፣ ቁስቁልና፣ ውሼት፣ አስመሳይነት የተሞላች ናት። በጥቅሉ ወደ ጥፋት ጉድጓድ የሚትነዳ እና ብዙዎችን ያሰለፈች ነች። ☠☠☠ 👉ታድያ እንደት ይቻል ይሁን በዚያ በየእለቱ ግራ የሚታጋባን አለም ላይ መኖር የምንችለው?❓ 👉ያለ እግዚአብሔር ምህረት ፣ ቸርነት፣ ጸጋ፣ እርዳታ፣ እረኝነት፣ ከለላ እንደት ይዘለቃል ።🤷‍♂ 🗣አው እግዚአብሔር ሆይ አቅም የለንም እና መፍትሄ ሁኔን። ክብህን አትውሰድብን ።🛐 " #ለእኔ #ግን #ወደ #እግዚአብሔር #መቅረብ #ይሻለኛል፤ መታመኛዬም እግዚአብሔር ነው ። " (መዝሙረ ዳዊት 73:28) አንተው ትበቃኛለህ የእኔ ጌታ ሌላስ ምን ያሻኛል።✝😘🛐 https://t.me/konso_future_hope
Show all...
ከኢየሱስ ጋር ኑሮ ይሻለኛል ዘማሪ ይስሐቅ https://t.me/konso_future_hope
Show all...
ጸጋህን አልላመደውም https://t.me/soulQUESTIONS
Show all...
Why is solo Christo important? Solo Christo, or solus Christus, is one of the five solas (or solae) that have come to summarize the key issues of the Protestant Reformation. Solo Christo means “Christ alone” in Latin. The other four solas are sola scriptura (“Scripture alone”), sola fide (“faith alone”), sola gratia (“grace alone”), and sola Deo gloria (“for the glory of God alone”). Each one of these doctrines is vitally important. To dispatch with any one of them will lead to error and a false gospel that is powerless to save. When the Reformers insisted on solo Christo, they affirmed that we are saved by Christ alone, apart from the merit of any other person. Jesus alone is the King of kings (Revelation 19:16). He alone is our High Priest (Hebrews 4:14). He alone is our Redeemer (Galatians 3:13) and the sole Mediator between God and man (1 Timothy 2:5). The attempt to usurp or share in those positions is a blasphemous arrogation. Assigning those roles to someone else (such as Mary) is equally improper. It is Christ and Christ alone who saves. It is not our righteousness that saves us; it is Christ’s alone. “He saved us, not because of righteous things we had done, but because of his mercy” (Titus 3:5). “This righteousness is given through faith in Jesus Christ to all who believe” (Romans 3:22). Whatever good works we do and however faithful we are, in the final analysis “we are unworthy servants” (Luke 17:10). Christ and Christ alone is the Worthy One (Revelation 5:9). Solo Christo. From beginning to end, the gospel uplifts Christ and Christ alone. He is the One who came from heaven to seek the lost (Luke 19:10). He is the One who obeyed the Law perfectly. He is the One who was crucified, and He is the One who rose again. We are the grateful recipients of His bounty. We are the beggars, and He is the Benefactor. We are the lepers, and He is the Healer. We are turmoil, and He is Peace. Solo Christo. The gospel is not a message of what we must do for God; the gospel is the good news of what God has done for us. Salvation is not essentially about us; it is about Jesus. Solo Christo. In all things, Christ must have the supremacy (Colossians 1:18), and the Reformers restored that biblical doctrine to the church. As Luther wrote, “I must listen to the Gospel. It tells me, not what I must do, but what Jesus Christ, the Son of God, has done for me” (Martin Luther, Commentary on Galatians, Chapter 2, Verses 4–5).    Got Q's @christiandoctrine
Show all...
Revelation 19:16 ESV - On his robe and on his… | Biblia

On his robe and on his thigh he has a name written, King of kings and Lord of lords.

አምላካችን መጠጊያችን ነው😍 🗣🗣🗣🗣🗣 (መዝሙረ ዳዊት ምዕ. 46) ---------- 👉1፤ #አምላካችን #መጠጊያችንና #ኃይላችን፥ ባገኘን በታላቅ መከራም #ረዳታችን #ነው። 2፤ ስለዚህ ምድር ብትነዋወጥ፥ ተራሮችም ወደ ባሕር ልብ ቢወሰዱ አንፈራም። . . . 👉10፤ #ዕረፉ፥ #እኔም #አምላክ #እንደ #ሆንሁ #እወቁ፤ በአሕዛብ ዘንድ ከፍ ከፍ እላለሁ፥ በምድርም ላይ ከፍ ከፍ እላለሁ። 11፤ የሠራዊት ጌታ ከእኛ ጋር ነው፤ የያዕቆብ አምላክ መጠጊያችን ነው። 😘አሜን😘 https://t.me/soulQUESTIONS
Show all...
Do you know Jesus??

እድን ዘንድ ምን ማድረግ ይገባኛል??ገላ3:10_14

እግዚአብሔር በርከቱን ያዛል!!!😍 🗣🗣🗣🗣🗣🗣🗣 በዚህች ምድር ላይ የምንበላውን እንደ ማጣት ከባድ ፈታና የለም።😢 የሰው ልጅ ደግሞ ሳይበላ በህይወት ሊኖር አይችልም። አንዳንድ ፈተናዎች ደግሞ ቀጥታ ከእለት ጉርሻ ያሳጡናል። ወይም በህይወት እና በሞት መሀከል እስከ ምን ሆን ድረስ ይተናነቁናል። 😭😭😭😭😭😭😭 በዚያን ጊዜ ፍርሃት እና ተስፋ መቁረጥ ይውጠናል። 😌 👉እግዚአብሔር ደግሞ ልጆቹን ዝም ብሎ የሚተው አምላክ አይደለም። በአስቸጋሪ ሁኔታዎች ውስጥ መውጫ ብቻ ሳይሆን በረከቱን ያዛል።😘 👇👇👇👇👇 (ኦሪት ዘሌዋውያን ምዕ. 25) ---------- 20፤ እናንተም። #ካልዘራን፥ #እህላችንንም #ካላከማቸን በሰባተኛው ዓመት #ምን #እንበላለን? #ብትሉ፥ 21፤ #እኔ በስድስተኛው ዓመት #በረከቴን በላያችሁ #አዝዛለሁ፤😘👏 ምድሪቱም የሦስት ዓመት ፍሬ ታፈራለች። 👇👇👇👇👇👇👇 (የሉቃስ ወንጌል ምዕ. 12) ---------- 22፤ ለደቀ መዛሙርቱም እንዲህ አለ። ስለዚህ እላችኋለሁ፥ #ለነፍሳችሁ #በምትበሉት ወይም ለሰውነታችሁ በምትለብሱት #አትጨነቁ። 23፤ ነፍስ ከመብል ሰውነትም ከልብስ ይበልጣልና። 24፤ #ቍራዎችን #ተመልከቱ፤ አይዘሩም አያጭዱምም፥ ዕቃ ቤትም ወይም ጎተራ የላቸውም፥ #እግዚአብሔርም #ይመግባቸዋል፤ #እናንተስ #ከወፎች #እንዴት #ትበልጣላችሁ?👏🤷‍♂ 25፤ ከእናንተ ተጨንቆ በቁመቱ ላይ አንድ ክንድ መጨመር የሚችል ማን ነው? 26፤ እንግዲህ ትንሹን ነገር ስንኳ የማትችሉ ከሆናችሁ፥ ስለ ምን በሌላ ትጨነቃላችሁ? 😘እግዚአብሔር መልካም ነዉ😘 https://t.me/konso_future_hope
Show all...
Konso christian University and college students and professionals

“ብቃታችን ከእግዚአብሔር ነው እንጂ፥ በገዛ እጃችን እንደሚሆን አንዳችን እንኳ ልናስብ ራሳችን የበቃን አይደለንም፤” — 2ኛ ቆሮ 3፥5 1000139057477=የኮንሶ ክርስቲያን ተማሪዎች እና ምሁራን ህብረት!!

መንገድህን ለእግዚአብሔር አደራ ስጥ!!!🧑‍🦯👨‍🦯🏃‍♂🏃‍♀🗣🗣🗣🗣🗣🗣 👇👇👇👇👇👇👇 (መዝሙረ ዳዊት ምዕ. 37) ---------- 👉1፤ #በክፉዎች ላይ #አትቅና፥ ዓመፃንም በሚያደርጉ ላይ አትቅና፤ 2፤ #እንደ #ሣር ፈጥነው #ይደርቃሉና፥ እንደ ለመለመ ቅጠልም ይረግፋሉና።🙊☠☠☠ 👉3፤ #በእግዚአብሔር #ታመን፥ #መልካምንም #አድርግ፥ በምድርም ተቀመጥ፥ ታምነህም ተሰማራ። 4፤ በእግዚአብሔር ደስ ይበልህ፥ #የልብህንም #መሻት #ይሰጥሃል።😍 👉5፤ #መንገድህን #ለእግዚአብሔር #አደራ #ስጥ፥ በእርሱም #ታመን፥ እርሱም #ያደርግልሃል።😍 . . . 16፤ ለጻድቅ ያለው ጥቂት ከብዙ ከኃጢአተኞች ሀብት ይበልጣል። . . . 19፤ በክፉ ዘመንም አያፍሩም በራብ ዘመንም ይጠግባሉ። . . . 25፤ ጐለመስሁ አረጀሁም፤ ጻድቅ ሲጣል፥ ዘሩም እህል ሲለምን አላየሁም። 26፤ ሁልጊዜ ይራራል ያበድርማል፥ #ዘሩም #በበረከት #ይኖራል። 27፤ ከክፉ ሽሽ፥ መልካምንም አድርግ፤ ለዘላለምም ትኖራለህ። . . . 35፤ ኃጥአን ከፍ ከፍ ብሎ እንደ ሊባኖስ ዝግባም ለምልሞ አየሁት። 36፤ ብመለስ ግን አጣሁት፤ ፈለግሁት ቦታውንም አላገኘሁም። 👉እግዚአብሔርን ታምኖ ያፈረ የለም።😘🗣🗣🗣 https://t.me/soulQUESTIONS
Show all...
Do you know Jesus??

እድን ዘንድ ምን ማድረግ ይገባኛል??ገላ3:10_14

የጽድቅ መንገድ😍 🗣🗣🗣🗣🗣 " በጽድቅ መንገድ ላይ #ሕይወት #አለ በጎዳናዋም ሞት የለም ። " (መጽሐፈ ምሳሌ 12:28) https://t.me/konso_future_hope
Show all...
Konso christian University and college students and professionals

“ብቃታችን ከእግዚአብሔር ነው እንጂ፥ በገዛ እጃችን እንደሚሆን አንዳችን እንኳ ልናስብ ራሳችን የበቃን አይደለንም፤” — 2ኛ ቆሮ 3፥5 1000139057477=የኮንሶ ክርስቲያን ተማሪዎች እና ምሁራን ህብረት!!

(መዝሙረ ዳዊት ምዕ. 32) ---------- 1፤ መተላለፉ የቀረችለት ኃጢአቱም የተከደነችለት ምስጉን ነው። 2፤ እግዚአብሔር በደልን የማይቈጥርበት በመንፈሱም ሽንገላ የሌለበት ሰው ምስጉን ነው። https://t.me/soulQUESTIONS
Show all...
Do you know Jesus??

እድን ዘንድ ምን ማድረግ ይገባኛል??ገላ3:10_14