cookie

We use cookies to improve your browsing experience. By clicking «Accept all», you agree to the use of cookies.

avatar

ወሒድ የንጽጽር ማኅደር

ወንድም ወሒድ በኢሥላም እና በክርስትና መካከል ያለውን ልዩነት እና አንድነት በንጽጽር የሚያስቀምጥ ወንድም ነው። ለዚህም የቋንቋ፣ የሰዋስው፣ የዐውድ፣ የተዛማች እና የሥነ አመክንዮ ሙግት በማቅረብ የሚታወቅ ተሟጋች እና ጦማሪ ነው። ለሙግቱ ነጥብ በዋነኝነት የሚጠቀምባቸው ቋንቋ ዐማርኛ፣ ግዕዝ፣ እንግሊዝኛ፣ ዐረቢኛ፣ ዕብራይስጥ እና ግሪክ ናቸው። መልካም የንባብ፣ የጥናት፣ የማነጻጸር ጊዜ ይሁንልዎ!

Show more
Advertising posts
34 310Subscribers
+2224 hours
+3447 days
+71430 days
Posting time distributions

Data loading in progress...

Find out who reads your channel

This graph will show you who besides your subscribers reads your channel and learn about other sources of traffic.
Views Sources
Publication analysis
PostsViewsSharesViews dynamics
01
ግርዶ በአሏህ ስም እጅግ በጣም ሩኅሩህ እጅግ በጣም አዛኝ በሆነው። 42፥51 ለሰውም አሏህ በራእይ ወይም ከግርዶ ወዲያ ወይም መልእክተኛን መልአክን የሚልክ እና በፈቃዱ የሚሻውን ነገር የሚያወርድለት ቢኾን እንጅ በገሃድ ሊያናግረው ተገቢው አይደለም፡፡ እርሱ የበላይ ጥበበኛ ነውና፡፡ وَمَا كَانَ لِبَشَرٍ أَن يُكَلِّمَهُ اللَّهُ إِلَّا وَحْيًا أَوْ مِن وَرَاءِ حِجَابٍ أَوْ يُرْسِلَ رَسُولًا فَيُوحِيَ بِإِذْنِهِ مَا يَشَاءُ ۚ إِنَّهُ عَلِيٌّ حَكِيمٌ ጭሮ አዳሪ ከመሆን ይልቅ ጸብ አጫሪ መሆንን ምርጫቸው ያረጉ ክርስቲያን ሚሽነሪዎች "ጸብ በደላላ ካልሆነልን" ብለው ለገላይ በማያመች "ያዙኝ ልቀቁኝ ደግፉኝ ጣሉኝ" በማለት መፎለሉን፣ ማቅራራቱን፣ መሸለሉን፣ መፎከሩን ተያይዘውታል። "አሏህ እንደ እንስት ሒጃብ ይለብሳል" በማለት የሌለ አሻሚ ሕፀፅ"Fallacy of equivocation" ያፅፃሉ። ምሁራን "ውኃን ከጥሩ ነገርን ከሥሩ" እንደሚሉ ስለ ሒጃብ ከሥር መሠረቱ ኢንሻላህ እንመልከት! "ሒጃብ" حِجَاب የሚለው ቃል "ሐጀበ" حَجَبَ ማለትም "ሸፈነ" "ጋረደ" ከሚል ሥርወ ቃል የመጣ ሲሆን "መሸፈኛ"cover" "መጋረጃ"curtain" "ግርዶ"screen" ማለት ነው፥ ለምሳሌ፦ መርየም ያደረገችው መጋረጃ "ሒጃብ" حِجَاب ተብሏል፦ 19፥17 ከእነርሱም "መጋረጃን" አደረገች፡፡ فَاتَّخَذَتْ مِن دُونِهِمْ حِجَابًا እዚህ አንቀጽ ላይ "መጋረጃ" ለሚለው የገባው ቃል "ሒጃብ" حِجَاب እንደሆነ ልብ አድርግ! በተጨማሪ የጀነት ሰዎች እና የእሳት ሰዎች እንዳይገናኙ በመካከል ያለው አዕራፍ "ሒጃብ" حِجَاب ተብሏል፦ 7፥46 በመካከላቸውም ግርዶሽ አለ፡፡ وَبَيْنَهُمَا حِجَابٌ ስለዚህ "ሒጃብ" حِجَاب የሚለው ቃል እንደ ዐውዱ የተለያየ ትርጉም አለው። ለተጨማሪ ግንዛቤ እነዚህ አናቅጽ ተመልከት፦ 17፥45 38፥32 41፥5 ሌላው ሴት ልጅ የምትሰተርበት ጉፍታ "ሒጃብ" حِجَاب ተብሏል፦ 33፥59 አንተ ነቢዩ ሆይ! ለሚስቶቸህ፣ ለሴቶች ልጆችህ እና ለምእምናን ሚስቶች ከመከናነቢያዎቻቸው በላያቸው ላይ እንዲለቁ ንገራቸው፡፡ يَا أَيُّهَا النَّبِيُّ قُل لِّأَزْوَاجِكَ وَبَنَاتِكَ وَنِسَاءِ الْمُؤْمِنِينَ يُدْنِينَ عَلَيْهِنَّ مِن جَلَابِيبِهِنَّ ኢማም ቡኻርይ መጽሐፍ 65 ሐዲስ 312 ዑመር"ረ.ዐ." እንደተናገረው፦ "እኔ የአሏህ መልእክተኛ ሆይ! ሰናይ እና እኩይ ሰዎች ወደ እርሶ ይገባሉ፥ ለምእመናን እናቶች በሒጃብ እንድታሰትራቸው አስጤናለው" አልኩኝ፥ ከዚያም አሏህ የሒጃብ አንቀጽ አወረደ"። قَالَ قَالَ عُمَرُ ـ رضى الله عنه ـ قُلْتُ يَا رَسُولَ اللَّهِ، يَدْخُلُ عَلَيْكَ الْبَرُّ وَالْفَاجِرُ، فَلَوْ أَمَرْتَ أُمَّهَاتِ الْمُؤْمِنِينَ بِالْحِجَابِ، فَأَنْزَلَ اللَّهُ آيَةَ الْحِجَابِ‏.‏ እዚህ ድረስ ከተግባባን አምላካችን አሏህ አንድን ሰው ነቢይ አርድጎ ለማስነሳት በግልጠት ከሚያናግርበት መንገድ አንዱ ከግርዶ ወዲያ ነው፦ 42፥51 ለሰውም አሏህ በራእይ ወይም ከግርዶ ወዲያ ወይም መልእክተኛን መልአክን የሚልክ እና በፈቃዱ የሚሻውን ነገር የሚያወርድለት ቢኾን እንጅ በገሃድ ሊያናግረው ተገቢው አይደለም፡፡ እርሱ የበላይ ጥበበኛ ነውና፡፡ وَمَا كَانَ لِبَشَرٍ أَن يُكَلِّمَهُ اللَّهُ إِلَّا وَحْيًا أَوْ مِن وَرَاءِ حِجَابٍ أَوْ يُرْسِلَ رَسُولًا فَيُوحِيَ بِإِذْنِهِ مَا يَشَاءُ ۚ إِنَّهُ عَلِيٌّ حَكِيمٌ እዚህ አንቀጽ ላይ "ግርዶ" ለሚለው የገባው ቃል "ሒጃብ" حِجَاب ሲሆን አሏህን ሳያዩ በድምፅ ብቻ መስማት ሲሆን ተወዳጁ ነቢያችን"ﷺ" በለይለቱል ኢሥራእ ወል ሚራጅ ጊዜ አምስት ወቅት ሶላትን ሲቀበሉ ያዩት ይህ ሒጃብ ብርሃን ነው፦ ኢማም ሙሥሊም መጽሐፍ 1, ሐዲስ 350 አቢ ዘር እንደተረከው፦ “የአሏህ መልእክተኛን”ﷺ” ጌታህን አይተከዋልን? ብዬ ጠየኳቸው። እርሳቸው፦ "ያየሁት ብርሃን ነው፥ እንዴት እርሱን ማየት እችላለው? አሉ። عَنْ أَبِي ذَرٍّ، قَالَ سَأَلْتُ رَسُولَ اللَّهِ صلى الله عليه وسلم هَلْ رَأَيْتَ رَبَّكَ قَالَ ‏ “‏ نُورٌ أَنَّى أَرَاهُ ‏”‏ ‏.‏ ሡነን ኢብኑ ማጃህ መጽሐፍ 1, ሐዲስ 201 አቡ ሙሣ እንደተረከው፦ "የአሏህ መልእክተኛም”ﷺ” አሉ፦ “አሏህ አይተኛም፥ እርሱ መተኛት አይገባውም። እርሱ ሚዛኖችን ዝቅ ያረጋል ያነሳልም፥ የእርሱ ግርዶ ብርሃን ነው። أَبِي مُوسَى، قَالَ قَالَ رَسُولُ اللَّهِ ـ صلى الله عليه وسلم ـ ‏”‏ إِنَّ اللَّهَ لاَ يَنَامُ وَلاَ يَنْبَغِي لَهُ أَنْ يَنَامَ يَخْفِضُ الْقِسْطَ وَيَرْفَعُهُ حِجَابُهُ النُّورُ "መንጦላዕት" የሚለው የግዕዙ ቃል "አንጦልዐ" ማለትም "ጋረደ" "ሸፈነ" ከሚል ሥረወ ቃል የመጣ ሲሆን "መጋረጃ" ማለት ነው። የፈጣሪ መጋረጃ ብርሃን ነው፥ ማንም ሊቀርበው በማይችል በብርሃን መጋረጃ ይኖራል፦ መዝሙር 31፥20 በፊትህ "መጋረጃ" ከሰው ክርክር ትጋርዳቸዋለህ። תסתירם בסתר פניך מרכסי איש መዝሙር 4፥6 በጎውን ማን ያሳየናል? የሚሉ ብዙ ናቸው። ያህዌህ ሆይ! የፊትህ "ብርሃን" በላያችን ታወቀ። רַבִּ֥ים אֹמְרִים֮ מִֽי־יַרְאֵ֪נוּ֫ טֹ֥וב נְֽסָה־עָ֭לֵינוּ אֹ֨ור פָּנֶ֬יךָ יְהוָֽה׃ 1ኛ ጢሞቴዎስ 6፥16 እርሱ ብቻ የማይሞት ነው፥ ማንም ሊቀርበው በማይችል ብርሃን ይኖራል። አንድ ሰው እንኳ አላየውም ሊያይም አይቻለውም። አንድ ሰው እንኳ ያለየው እና ሊያየው የማይቻለው በብርሃን መጋረጃ ስለሚኖር ነው። ከመስማት እና ከመስማማት ይልቅ የመደናቆር እና የመጻረር አባዜ ስለተጠናወታቸው እንጂ በትውፊት እና በአዋልድ መጻሕፍት ውስጥ "ሰባቱ መንጦላይት" የሚባሉት "ሰባቱ የእሳት መጋረጃ" ሲሆኑ አምላክ በእነዚህ ሰባት የእሳት መጋረጃ የተሰወረ ነው፦ ሰይፈ ሥላሴ ዘዓርብ ቁጥር 14 "ሥላሴ "በእሳት መጋረጃ" ውስጥ የተሰወረ ነው"። መዓዛ ቅዳሴ ምዕራፍ 1 ቁጥር 51 "በሱራፌል መካከል "የእሳት መጋረጃ" በፊቱ ጋረደ፥ አሳቡን የሚያውቅ የለም። አኳኃኑን የሚረዳ የለም፥ ስውር በሆነ መሰወሪያው እራሱን ሰወረ"። እንግዲህ ቅንፍጥፍ በማለት ከማዛግ ይልቅ ቅልጥፍጥፍ ብላችሁ በአርምሞ እና በጥሞና ብትመረምሩ እና ብትመራመሩ የአሏህ ምሪት ለማግኘት መደንርደሪያ ነው። አምላካችን አሏህ ሂዳያህ ይስጣችሁ! ለእኛም ጽናቱን ይስጠን! አሚን። ✍ከዐቃቢ ኢሥላም ወሒድ https://t.me/Wahidcom ወሠላሙ ዐለይኩም
1 0633Loading...
02
1. ጥያቄ ካላችሁ፣ 2. መረጃ ከፈለጋችሁ፣ 3. መሥለም ከፈለጋችሁ በዚህ አድራሻ አግኙኝ፦ https://m.me/Wahidapologist
2 91750Loading...
03
"የተደበቀዉ እዉነት" የሚል መጽሐፍ Abdu Book Delivery እኛም ጋር ያገኙታል። አድራሻችን፦ አዲስ አበባ ፒያሳ ለበለጠ መረጃ በ 0929574133 ይደዉሉልን! በዚሁ ስልክ ቁጥር በቴሌ ግራም፣ በዋትሳፕ እና በኢሞ ያነጋግሩን! ክፍለ አገር እና ባሕር ማዶ ላላችሁ የመጻሕፍት ወዳጆች በተመጣጣኝ ዋጋ እና በታማኝነት በያላችሁበት በፍጥነት እንልክላችኋለን። በቴሌግራም👇👇👇 https://t.me/Abdubook በtiktok፦👇??👇👇👇 https://vm.tiktok.com/ZMjLMx7X9
4 48921Loading...
04
እነዚያ ጣዖታውያን በአሏህ ሌላ የሚያጋሩትን ጣዖታት፦ “አማላጆቻችን ናቸው” ይበሉ እንጂ ለእነርሱ ወደ አሏህ የሚያማልድ አማላጅ የላቸው፦ 6፥51 እነዚያንም ከእርሱ ሌላ ረዳት እና አማላጅም የሌላቸው ሲኾኑ ወደ ጌታቸው መስሰብሰብን የሚፈሩትን ይጠነቀቁ ዘንድ በእርሱ በቁርኣን አስጠንቅቅ፡፡ وَأَنذِرْ بِهِ الَّذِينَ يَخَافُونَ أَن يُحْشَرُوا إِلَىٰ رَبِّهِمْ ۙ لَيْسَ لَهُم مِّن دُونِهِ وَلِيٌّ وَلَا شَفِيعٌ لَّعَلَّهُمْ يَتَّقُونَ 40፥18 ለበዳዮች ምንም ወዳጅ እና ተሰሚ አማላጅ የላቸውም፡፡ مَا لِلظَّالِمِينَ مِنْ حَمِيمٍ وَلَا شَفِيعٍ يُطَاع "ወሊይ" وَلِيٍّ ማለት "ረዳት" "ወዳጅ" ማለት ሲሆን አሏህ ወሊይ ነው፥ ከእሳት ቅጣት የሚያድን ከአሏህ ሌላ ረዳት የለም። በተጨማሪ አሏህ ፈቃድ በኋላ ቢኾን እንጂ አንድም አማላጅ የለም፦ 32፥4 ከእርሱ ሌላ ለእናንተ ረዳት የላችሁም እናም አማላጅም ምንም የላችሁም። አትገሰጹምን?። مَا لَكُم مِّن دُونِهِ مِن وَلِيٍّ وَلَا شَفِيعٍ ۚ أَفَلَا تَتَذَكَّرُون “ማ ለኩም ሚን ዱኒሂ ሚን ወሊይ” مَا لَكُمْ مِنْ دُونِهِ مِنْ وَلِيٍّ ማለትም “ከእርሱ ሌላ ለእናንተ ረዳት የላችሁም” ማለት ሲሆን ከአሏህ ውጪ በጀነት ለመጥቀምና በጀሃነም ለመቅጣት የሚችል ማንም እረዳት የላቸውም፥ “ሚን ዱኒሂ” مِنْ دُونِهِ ማለትም “ከእርሱ ሌላ” የሚለው ተሳቢ ተውላጠ ስም ከሰዋስው አንጻር አሏህ ብቻ በመጥቀምና በመጉዳት ረዳት መሆኑን ቁልጭ አድርጎ ያሳያል። አንቀጹ ላይ፦ “ወላ ሸፊዒን” وَلَا شَفِيعٍ ማለት “እና አማላጅም የላችሁም” ማለት ሲሆን ከመጀመሪያው ሐረግ ለመለየት “ወ” وَ የሚል መስተጻምር ይጠቀማል፥ ያ ማለት “በተጨማሪም አማላጅም የላችሁም” ማለት ነው፤ “ላ” لَا የሚለው “ሐርፉ ነፍይ” በመጀመሪያው ሐረግ ላይ “ማ” مَا የሚለው ሐርፉ ነፍይ ሆኖ ገብቶ በተጨማሪ በሁለተኛው ሐረግ ላይ “ላ” لَا የሚለው ሐርፉ ነፍይ መደገሙ ጣዖታውያን ጣዖቶቻቸውን "ወደ አሏህ በማማለድ ያቀርቡናል" ብለው የሚናገሩላቸውን ጣኦታት አማላጆች አለመሆናቸውን ለማሳየት “አማላጅ የላችሁም” በማለት ዘግቶታል፦ 30፥13 ለእነርሱም ከሚያጋሩዋቸው አማላጆች አይኖሯቸውም። وَلَمْ يَكُن لَّهُم مِّن شُرَكَائِهِمْ شُفَعَاءُ ስለዚህ “አማላጅም ምንም የላችሁም” ማለት “ከእርሱ ፈቃድ በኋላ ካልሆነ በቀር እናንተ ከምታጋሯቸው የሚያማልድ አንድም አማላጅ የለም” ማለት ነው እንጂ በአሏህ ፈቃድ የሚያማልዱ አማላጆች የሉም ማለትን አሊያም አሏህ አማላጅ ነው ማለትን አያሲዝም። ከአሏህ ሌላ ከቅጣት ሊያድናቸው የሚችል ረዳት የላቸውም፥ እንዲሁ ቅጣት እንዳይቀጡ ወደ አሏህ የሚያማልዱ አማላጅ የላቸውም ማለት ነው። ሙፈሢሮችም የፈሠሩት በዚህ መልክ እና ልክ ነው፦ 36፥23 ”ከእርሱ ሌላ አማልክትን እይዛለሁን? አልረህማን በጉዳት ቢሻኝ ምልጃቸው ከእኔ ለመመለስ ምንም አትጠቅመኝም፥ አያድኑኝምም፡፡ أَأَتَّخِذُ مِن دُونِهِ آلِهَةً إِن يُرِدْنِ الرَّحْمَـٰنُ بِضُرٍّ لَّا تُغْنِ عَنِّي شَفَاعَتُهُمْ شَيْئًا وَلَا يُنقِذُونِ ተፍሢር ኢብኑ ከሲር 32፥4 "ከእርሱ ሌላ ለእናንተ ረዳት የላችሁም” ማለት “እርሱ ብቻ ሉአላዊ የሁሉንም ጉዳዮች ተቆጣጣሪ፣ የሁሉም ነገር ፈጣሪ፣ ሁሉን ነገር አድራጊ ነው፤ ከእርሱ ሌላ ፈጣሪ የለም” ማለት ነው። “እናም አማላጅም ምንም የላችሁም” ማለት “ከእርሱ ፈቃድ በኋላ ቢኾን እንጂ አንድም አማላጅ የለም” ማለት ነው። ( ما لكم من دونه من ولي ولا شفيع ) أي : بل هو المالك لأزمة الأمور ، الخالق لكل شيء ، المدبر لكل شيء ، القادر على كل شيء ، فلا ولي لخلقه سواه ، ولا شفيع إلا من بعد إذنه . መላእክት፣ ነቢያት፣ ሙዑሚን ያማልዳሉ ማለት እና እኛ ወደ ፍጡራን በሌሉበት መለማመን፣ መጠየቅ እና መጸለይ ይለያያል፥ ወደ ፍጡራን በሌሉበት መለማመን፣ መጠየቅ እና መጸለይ ምልጃ ሳይሆን ሺርክ ነው። የሁሉንም ፍጥረት ልመና፣ ጥያቄ እና ጸሎት ጊዜና ቦታ ሳይወስነው ሁሉን የሚሰማ፣ ሁሉን የሚያይ እና ሁሉን የሚያውቅ የዐለማቱ ጌታ አሏህ ብቻ እና ብቻ ነው።  "አሏህ አማላጅ ከሆነ ተማላጁ ማን ነው? የሚለው የሚሽነሪዎች ቅጥፈት ውኃ በላው፥ አሏህ ተማላጅ እንጂ አማላጅ አይደለም። አሏህ ሂዳያህ ይስጣችሁ! ለእኛም ጽናቱን ይስጠን! አሚን። ✍ከዐቃቢ ኢሥላም ወሒድ https://t.me/Wahidcom ወሠላሙ ዐለይኩም
4 42710Loading...
05
ሸፊዕ በአሏህ ስም እጅግ በጣም ሩኅሩህ እጅግ በጣም አዛኝ በሆነው፡፡ 32፥4 ከእርሱ ሌላ ለእናንተ ረዳት የላችሁም እናም አማላጅም ምንም የላችሁም። አትገሰጹምን?። مَا لَكُم مِّن دُونِهِ مِن وَلِيٍّ وَلَا شَفِيعٍ ۚ أَفَلَا تَتَذَكَّرُون “ሸፊዕ” شَفِيع ማለት “አማላጅ” ማለት ሲሆን በአላህ ፈቃድ የሚያማልዱት መላእክት፣ ነቢያት፣ ሙዑሚን ናቸው፤ ለምሳሌ መላእክት፦ 53፥26 በሰማያት ውስጥ ካለ መልአክም ብዙዎች ሊማለዱለት ለሚሻው እና ለሚወደው ሰው ከፈቀደ በኋላ ቢኾን እንጅ ምልጃቸው ምንም አትጠቅምም፡፡ وَكَم مِّن مَّلَكٍ فِي السَّمَاوَاتِ لَا تُغْنِي شَفَاعَتُهُمْ شَيْئًا إِلَّا مِن بَعْدِ أَن يَأْذَنَ اللَّهُ لِمَن يَشَاءُ وَيَرْضَىٰ 21፥28 በፊታቸው ያለውንና በኋላቸው ያለውንም ሁሉ ያውቃል፡፡ ለወደደውም ሰው እንጅ ለሌላው አያማልዱም፡፡ እነርሱም እርሱን ከመፍራታቸው የተነሳ ተጨናቂዎች ናቸው፡፡ يَعْلَمُ مَا بَيْنَ أَيْدِيهِمْ وَمَا خَلْفَهُمْ وَلَا يَشْفَعُونَ إِلَّا لِمَنِ ارْتَضَىٰ وَهُم مِّنْ خَشْيَتِهِ مُشْفِقُونَ “ለወደደውም ሰው እንጅ ለሌላው አያማልዱም” የሚለው ኃይለ ቃል መላእክት ለአማንያን እንደሚያማልዱ ያሳያል፥ ሌላው አማላጆች አሏህ ቃል ኪዳን የገባላቸው ነብያት ናቸው፦ 19፥87 አልረሕማን ዘንድ ቃል ኪዳንን የያዘ ሰው ቢኾን እንጂ ማማለድን አይችሉም፡፡ لَّا يَمْلِكُونَ الشَّفَاعَةَ إِلَّا مَنِ اتَّخَذَ عِندَ الرَّحْمَـٰنِ عَهْدًا 2፥255 ያ እርሱ ዘንድ በፈቃዱ ቢኾን እንጅ የሚያማልድ ማነው?። مَن ذَا الَّذِي يَشْفَعُ عِندَهُ إِلَّا بِإِذْنِهِ 33፥7 ከነቢያትም የጠበቀ ኪዳናቸውን ከአንተም፣ ከኑሕም፣ ከኢብራሒምም፣ ከሙሳም እና ከመርየም ልጅ ከዒሳም ጋር በያዝን ጊዜ አስታውስ፡፡ ከእነርሱም የከበደን ቃል ኪዳን ያዝን፡፡ وَإِذْ أَخَذْنَا مِنَ النَّبِيِّينَ مِيثَاقَهُمْ وَمِنكَ وَمِن نُّوحٍ وَإِبْرَاهِيمَ وَمُوسَىٰ وَعِيسَى ابْنِ مَرْيَمَ ۖ وَأَخَذْنَا مِنْهُم مِّيثَاقًا غَلِيظًا ከላይ በግልፅና በማያሻማ መልኩ አሏህ የፈቀደለት አማላጅ እና የሚማለድለት ተመላጅ ሰው እንዳለ ተቀምጧል፦ 10፥3 ከእርሱ ፈቃድ በኋላ ቢኾን እንጂ አንድም አማላጅ የለም፡፡ እነሆ! አሏህ ጌታችሁ ነውና አምልኩት! አትገሰጹምን?። مَا مِن شَفِيعٍ إِلَّا مِن بَعْدِ إِذْنِهِ ۚ ذَٰلِكُمُ اللَّهُ رَبُّكُمْ فَاعْبُدُوهُ ۚ أَفَلَا تَذَكَّرُونَ “ከእርሱ ፈቃድ በኋላ ቢኾን እንጂ አንድም አማላጅ የለም” የሚለው ኃይለ ቃል ይሰመርበት! ነገር ግን ጣዖታውያን ቁሬሾች ከአሏህ ሌላ የማይጎዳቸውን የማይጠቅማቸውንም ያመልካሉ፥ “እነዚህም አላህ ዘንድ አማላጆቻችን ናቸው” ይላሉ። እነዚህም በትንሳኤ ቀን፦ “እነዚያንም እነርሱ በእናንተ ውስጥ ለአሏህ ተጋሪዎች ናቸው" የምትሉዋቸውን አማላጆቻችሁን ከእናንተ ጋር አናይም” ይባላሉ፦ 10፥18 ከአሏህም ሌላ የማይጎዳቸውን የማይጠቅማቸውንም ያመልካሉ፤ “እነዚህም አሏህ ዘንድ አማላጆቻችን ናቸው” ይላሉ፡፡ وَيَعْبُدُونَ مِن دُونِ اللَّهِ مَا لَا يَضُرُّهُمْ وَلَا يَنفَعُهُمْ وَيَقُولُونَ هَـٰؤُلَاءِ شُفَعَاؤُنَا عِندَ اللَّهِ 6፥94 እነዚያንም እነርሱ በእናንተ ውስጥ ለአሏህ ተጋሪዎች ናቸው የምትሉዋቸውን አማላጆቻችሁን ከእናንተ ጋር አናይም፤ ግንኙነታችሁ በእርግጥ ተቋረጠ፡፡ ከእናንተም ያ "ያማልደናል" የምትሉት ጠፋ ይባላሉ፡፡ وَمَا نَرَىٰ مَعَكُمْ شُفَعَاءَكُمُ الَّذِينَ زَعَمْتُمْ أَنَّهُمْ فِيكُمْ شُرَكَاءُ ۚ لَقَد تَّقَطَّعَ بَيْنَكُمْ وَضَلَّ عَنكُم مَّا كُنتُمْ تَزْعُمُونَ
3 3205Loading...
06
ሸፊዕ በአሏህ ስም እጅግ በጣም ሩኅሩህ እጅግ በጣም አዛኝ በሆነው፡፡ 32፥4 ከእርሱ ሌላ ለእናንተ ረዳት የላችሁም እናም አማላጅም ምንም የላችሁም። አትገሰጹምን?። مَا لَكُم مِّن دُونِهِ مِن وَلِيٍّ وَلَا شَفِيعٍ ۚ أَفَلَا تَتَذَكَّرُون “ሸፊዕ” شَفِيع ማለት “አማላጅ” ማለት ሲሆን በአላህ ፈቃድ የሚያማልዱት መላእክት፣ ነቢያት፣ ሙዑሚን ናቸው፤ ለምሳሌ መላእክት፦ 53፥26 በሰማያት ውስጥ ካለ መልአክም ብዙዎች ሊማለዱለት ለሚሻው እና ለሚወደው ሰው ከፈቀደ በኋላ ቢኾን እንጅ ምልጃቸው ምንም አትጠቅምም፡፡ وَكَم مِّن مَّلَكٍ فِي السَّمَاوَاتِ لَا تُغْنِي شَفَاعَتُهُمْ شَيْئًا إِلَّا مِن بَعْدِ أَن يَأْذَنَ اللَّهُ لِمَن يَشَاءُ وَيَرْضَىٰ 21፥28 በፊታቸው ያለውንና በኋላቸው ያለውንም ሁሉ ያውቃል፡፡ ለወደደውም ሰው እንጅ ለሌላው አያማልዱም፡፡ እነርሱም እርሱን ከመፍራታቸው የተነሳ ተጨናቂዎች ናቸው፡፡ يَعْلَمُ مَا بَيْنَ أَيْدِيهِمْ وَمَا خَلْفَهُمْ وَلَا يَشْفَعُونَ إِلَّا لِمَنِ ارْتَضَىٰ وَهُم مِّنْ خَشْيَتِهِ مُشْفِقُونَ “ለወደደውም ሰው እንጅ ለሌላው አያማልዱም” የሚለው ኃይለ ቃል መላእክት ለአማንያን እንደሚያማልዱ ያሳያል፥ ሌላው አማላጆች አሏህ ቃል ኪዳን የገባላቸው ነብያት ናቸው፦ 19፥87 አልረሕማን ዘንድ ቃል ኪዳንን የያዘ ሰው ቢኾን እንጂ ማማለድን አይችሉም፡፡ لَّا يَمْلِكُونَ الشَّفَاعَةَ إِلَّا مَنِ اتَّخَذَ عِندَ الرَّحْمَـٰنِ عَهْدًا 2፥255 ያ እርሱ ዘንድ በፈቃዱ ቢኾን እንጅ የሚያማልድ ማነው?። مَن ذَا الَّذِي يَشْفَعُ عِندَهُ إِلَّا بِإِذْنِهِ 33፥7 ከነቢያትም የጠበቀ ኪዳናቸውን ከአንተም፣ ከኑሕም፣ ከኢብራሒምም፣ ከሙሳም እና ከመርየም ልጅ ከዒሳም ጋር በያዝን ጊዜ አስታውስ፡፡ ከእነርሱም የከበደን ቃል ኪዳን ያዝን፡፡ وَإِذْ أَخَذْنَا مِنَ النَّبِيِّينَ مِيثَاقَهُمْ وَمِنكَ وَمِن نُّوحٍ وَإِبْرَاهِيمَ وَمُوسَىٰ وَعِيسَى ابْنِ مَرْيَمَ ۖ وَأَخَذْنَا مِنْهُم مِّيثَاقًا غَلِيظًا ከላይ በግልፅና በማያሻማ መልኩ አሏህ የፈቀደለት አማላጅ እና የሚማለድለት ተመላጅ ሰው እንዳለ ተቀምጧል፦ 10፥3 ከእርሱ ፈቃድ በኋላ ቢኾን እንጂ አንድም አማላጅ የለም፡፡ እነሆ! አሏህ ጌታችሁ ነውና አምልኩት! አትገሰጹምን?። مَا مِن شَفِيعٍ إِلَّا مِن بَعْدِ إِذْنِهِ ۚ ذَٰلِكُمُ اللَّهُ رَبُّكُمْ فَاعْبُدُوهُ ۚ أَفَلَا تَذَكَّرُونَ “ከእርሱ ፈቃድ በኋላ ቢኾን እንጂ አንድም አማላጅ የለም” የሚለው ኃይለ ቃል ይሰመርበት! ነገር ግን ጣዖታውያን ቁሬሾች ከአሏህ ሌላ የማይጎዳቸውን የማይጠቅማቸውንም ያመልካሉ፥ “እነዚህም አላህ ዘንድ አማላጆቻችን ናቸው” ይላሉ። እነዚህም በትንሳኤ ቀን፦ “እነዚያንም እነርሱ በእናንተ ውስጥ ለአሏህ ተጋሪዎች ናቸው" የምትሉዋቸውን አማላጆቻችሁን ከእናንተ ጋር አናይም” ይባላሉ፦ 10፥18 ከአሏህም ሌላ የማይጎዳቸውን የማይጠቅማቸውንም ያመልካሉ፤ “እነዚህም አሏህ ዘንድ አማላጆቻችን ናቸው” ይላሉ፡፡ وَيَعْبُدُونَ مِن دُونِ اللَّهِ مَا لَا يَضُرُّهُمْ وَلَا يَنفَعُهُمْ وَيَقُولُونَ هَـٰؤُلَاءِ شُفَعَاؤُنَا عِندَ اللَّهِ 6፥94 እነዚያንም እነርሱ በእናንተ ውስጥ ለአሏህ ተጋሪዎች ናቸው የምትሉዋቸውን አማላጆቻችሁን ከእናንተ ጋር አናይም፤ ግንኙነታችሁ በእርግጥ ተቋረጠ፡፡ ከእናንተም ያ "ያማልደናል" የምትሉት ጠፋ ይባላሉ፡፡ وَمَا نَرَىٰ مَعَكُمْ شُفَعَاءَكُمُ الَّذِينَ زَعَمْتُمْ أَنَّهُمْ فِيكُمْ شُرَكَاءُ ۚ لَقَد تَّقَطَّعَ بَيْنَكُمْ وَضَلَّ عَنكُم مَّا كُنتُمْ تَزْعُمُونَ እነዚያ ጣዖታውያን በአሏህ ሌላ የሚያጋሩትን ጣዖታት፦ “አማላጆቻችን ናቸው” ይበሉ እንጂ ለእነርሱ ወደ አሏህ የሚያማልድ አማላጅ የላቸው፦ 6፥51 እነዚያንም ከእርሱ ሌላ ረዳት እና አማላጅም የሌላቸው ሲኾኑ ወደ ጌታቸው መስሰብሰብን የሚፈሩትን ይጠነቀቁ ዘንድ በእርሱ በቁርኣን አስጠንቅቅ፡፡ وَأَنذِرْ بِهِ الَّذِينَ يَخَافُونَ أَن يُحْشَرُوا إِلَىٰ رَبِّهِمْ ۙ لَيْسَ لَهُم مِّن دُونِهِ وَلِيٌّ وَلَا شَفِيعٌ لَّعَلَّهُمْ يَتَّقُونَ 40፥18 ለበዳዮች ምንም ወዳጅ እና ተሰሚ አማላጅ የላቸውም፡፡ مَا لِلظَّالِمِينَ مِنْ حَمِيمٍ وَلَا شَفِيعٍ يُطَاع "ወሊይ" وَلِيٍّ ማለት "ረዳት" "ወዳጅ" ማለት ሲሆን አሏህ ወሊይ ነው፥ ከእሳት ቅጣት የሚያድን ከአሏህ ሌላ ረዳት የለም። በተጨማሪ አሏህ ፈቃድ በኋላ ቢኾን እንጂ አንድም አማላጅ የለም፦ 32፥4 ከእርሱ ሌላ ለእናንተ ረዳት የላችሁም እናም አማላጅም ምንም የላችሁም። አትገሰጹምን?። مَا لَكُم مِّن دُونِهِ مِن وَلِيٍّ وَلَا شَفِيعٍ ۚ أَفَلَا تَتَذَكَّرُون “ማ ለኩም ሚን ዱኒሂ ሚን ወሊይ” مَا لَكُمْ مِنْ دُونِهِ مِنْ وَلِيٍّ ማለትም “ከእርሱ ሌላ ለእናንተ ረዳት የላችሁም” ማለት ሲሆን ከአሏህ ውጪ በጀነት ለመጥቀምና በጀሃነም ለመቅጣት የሚችል ማንም እረዳት የላቸውም፥ “ሚን ዱኒሂ” مِنْ دُونِهِ ማለትም “ከእርሱ ሌላ” የሚለው ተሳቢ ተውላጠ ስም ከሰዋስው አንጻር አሏህ ብቻ በመጥቀምና በመጉዳት ረዳት መሆኑን ቁልጭ አድርጎ ያሳያል። አንቀጹ ላይ፦ “ወላ ሸፊዒን” وَلَا شَفِيعٍ ማለት “እና አማላጅም የላችሁም” ማለት ሲሆን ከመጀመሪያው ሐረግ ለመለየት “ወ” وَ የሚል መስተጻምር ይጠቀማል፥ ያ ማለት “በተጨማሪም አማላጅም የላችሁም” ማለት ነው፤ “ላ” لَا የሚለው “ሐርፉ ነፍይ” በመጀመሪያው ሐረግ ላይ “ማ” مَا የሚለው ሐርፉ ነፍይ ሆኖ ገብቶ በተጨማሪ በሁለተኛው ሐረግ ላይ “ላ” لَا የሚለው ሐርፉ ነፍይ መደገሙ ጣዖታውያን ጣዖቶቻቸውን "ወደ አሏህ በማማለድ ያቀርቡናል" ብለው የሚናገሩላቸውን ጣኦታት አማላጆች አለመሆናቸውን ለማሳየት “አማላጅ የላችሁም” በማለት ዘግቶታል፦ 30፥13 ለእነርሱም ከሚያጋሩዋቸው አማላጆች አይኖሯቸውም። وَلَمْ يَكُن لَّهُم مِّن شُرَكَائِهِمْ شُفَعَاءُ ስለዚህ “አማላጅም ምንም የላችሁም” ማለት “ከእርሱ ፈቃድ በኋላ ካልሆነ በቀር እናንተ ከምታጋሯቸው የሚያማልድ አንድም አማላጅ የለም” ማለት ነው እንጂ በአሏህ ፈቃድ የሚያማልዱ አማላጆች የሉም ማለትን አሊያም አሏህ አማላጅ ነው ማለትን አያሲዝም። ከአሏህ ሌላ ከቅጣት ሊያድናቸው የሚችል ረዳት የላቸውም፥ እንዲሁ ቅጣት እንዳይቀጡ ወደ አሏህ የሚያማልዱ አማላጅ የላቸውም ማለት ነው። ሙፈሢሮችም የፈሠሩት በዚህ መልክ እና ልክ ነው፦
3 4639Loading...
07
36፥23 ”ከእርሱ ሌላ አማልክትን እይዛለሁን? አልረህማን በጉዳት ቢሻኝ ምልጃቸው ከእኔ ለመመለስ ምንም አትጠቅመኝም፥ አያድኑኝምም፡፡ أَأَتَّخِذُ مِن دُونِهِ آلِهَةً إِن يُرِدْنِ الرَّحْمَـٰنُ بِضُرٍّ لَّا تُغْنِ عَنِّي شَفَاعَتُهُمْ شَيْئًا وَلَا يُنقِذُونِ ተፍሢር ኢብኑ ከሲር 32፥4 "ከእርሱ ሌላ ለእናንተ ረዳት የላችሁም” ማለት “እርሱ ብቻ ሉአላዊ የሁሉንም ጉዳዮች ተቆጣጣሪ፣ የሁሉም ነገር ፈጣሪ፣ ሁሉን ነገር አድራጊ ነው፤ ከእርሱ ሌላ ፈጣሪ የለም” ማለት ነው። “እናም አማላጅም ምንም የላችሁም” ማለት “ከእርሱ ፈቃድ በኋላ ቢኾን እንጂ አንድም አማላጅ የለም” ማለት ነው። ( ما لكم من دونه من ولي ولا شفيع ) أي : بل هو المالك لأزمة الأمور ، الخالق لكل شيء ، المدبر لكل شيء ، القادر على كل شيء ، فلا ولي لخلقه سواه ، ولا شفيع إلا من بعد إذنه . መላእክት፣ ነቢያት፣ ሙዑሚን ያማልዳሉ ማለት እና እኛ ወደ ፍጡራን በሌሉበት መለማመን፣ መጠየቅ እና መጸለይ ይለያያል፥ ወደ ፍጡራን በሌሉበት መለማመን፣ መጠየቅ እና መጸለይ ምልጃ ሳይሆን ሺርክ ነው። የሁሉንም ፍጥረት ልመና፣ ጥያቄ እና ጸሎት ጊዜና ቦታ ሳይወስነው ሁሉን የሚሰማ፣ ሁሉን የሚያይ እና ሁሉን የሚያውቅ የዐለማቱ ጌታ አሏህ ብቻ እና ብቻ ነው። "አሏህ አማላጅ ከሆነ ተማላጁ ማን ነው? የሚለው የሚሽነሪዎች ቅጥፈት ውኃ በላው፥ አሏህ ተማላጅ እንጂ አማላጅ አይደለም። አሏህ ሂዳያህ ይስጣችሁ! ለእኛም ጽናቱን ይስጠን! አሚን። ✍ከዐቃቢ ኢሥላም ወሒድ https://t.me/Wahidcom ወሠላሙ ዐለይኩም
10Loading...
08
Media files
5 46234Loading...
09
አሥ ሠላሙ ዐለይኩም ወራሕመቱላሂ ወበረካቱሁ ያ ጀመዓህ! "የተደበቀው እውነት" የሚለው ስድስተኛው መጽሐፌ በገበያ ላይ ውሏል። "የተደበቀው እውነት" የሚያውጠነጥነው ስለ ተወዳጁ ነቢያችን"ﷺ" መምጣት በተውራት እና በኢንጂል ተነግሮ የመጽሐፉ ሰዎች ይህንን እውነት እንዴት እንደደበቁት የሚገልጥ እና የሚያጋልጥ ነው። ዝርዝሩን መጽሐፉ ላይ ያንብቡ እና ለሎች የሂዳያህ ሠበብ እንዲሆን አስነብቡ! መጽሐፉን መርካርቶ አንዋር መሥጂድ ኢሥላማዊ መጻሕፍት መደብር ውስጥ ያገኙታል፥ የበለጠ ለመረጃ +251920781016 ዐብዱ ብለው ይደውሉ! መጽሐፉ ተደራሽነት እንዲኖረው ባለው የማኅበራዊ መገናኛ ብዙኃን ሼር በማድረግ ሠበቡል ሂዳያህ ይሁኑ! ወጀዛኩሙላህ ኸይራ! ✍ከዐቃቢ ኢሥላም ወሒድ https://t.me/Wahidcom
11 636125Loading...
10
Media files
9 54433Loading...
11
owdHDfiZEE0QIDiRJgmgFBjfQgR4AFsuYBwFCs.mp4
9 29957Loading...
12
ኤጲስ ቆጶሱ ማር ማሪ ኢማኑኤል በአሏህ ስም እጅግ በጣም ሩኅሩህ እጅግ በጣም አዛኝ በሆነው፡፡ 2፥120 አይሁዶች እና ክርስቲያኖች ሃይማኖታቸውን እስከምትከተል ድረስ ከአንተ ፈጽሞ አይወዱም፡፡ وَلَن تَرْضَىٰ عَنكَ الْيَهُودُ وَلَا النَّصَارَىٰ حَتَّىٰ تَتَّبِعَ مِلَّتَهُمْ ኤጲስ ቆጶስ ማር ማሪ ኢማኑኤል"Bishop Mar Mari Emmanuel" በሲድኒ አውስትራሊያ በሚገኘው የሶሪያውያን ቤተ ክርስቲያን"Assyrian Church" ሊቀ ጳጳስ ሲሆኑ በአሁን ሰዓት "ክርስቶስ መልካም እረኛ ቤተ ክርስቲያን"Christ The Good Shepherd Church" ውስጥ ያገለግሉ ነበር። የሶሪያውያን ቤተክርስቲያን የንስጥሮስ ትምህርት ተከታይ ሲሆኑ የንስጥሮስ ትምህርት "ኢየሱስ በአንድ ስም ሁለት ማንነት"person" አለው፥ በፍጹም አምላካዊ ማንነት የአብ ልጅ በፍጹም ሰዋዊ ማንነት የማርያም ልጅ" የሚል ትምህርት ነው፥ ይህ ትምህርት በ 431 የኤፌሶን ጉባኤ የተወገዘ ሲሆን ኤጲስ ቆጶስ ማር ማሪ ኢማኑኤል የእዛ እሳቤ አራማጅ ናቸው። በዓለም ላይ ያሉ ብዙ ኦርቶዶክሶች እኚህን አባት እንደ ኦርቶዶክስ አባት አርገው የሚመለከቱት ትምህርታቸው ከራሳቸው ትምህርት ጋር አነጻጽረው በቅጡ መረዳት የማይችሉት ናቸው፥ ቅሉ እና ጥቅሉ ግን የንስጥሮስ ትምህርት በካቶሊክ፣ በምሥራቅ ኦርቶዶክስ፣ በጽብሐዊ ኦርቶዶክስ እና በፕሮቴስታንት የተወገዘ ምንፍቅ ና ነው። ኤጲስ ቆጶስ ማር ማሪ ኢማኑኤል በተለያየ ርእሰ ጉዳይ በእንግሊዝኛ መርሐ ግብር የተለያ እሳቦትን በመተናኮል እና በመጎንተል በዓለም ላይ ይታወቃሉ። እስራኤልን፣ ምዕራባውያንን፣ አሜሪካንን፣ ግብረ ሰዶማ ውያንን ሳይቀር ይተቻሉ፥ አልፎ አልፎ ካቶሊክን፣ ፕሮቴስታንትን ሲላቸውም ዲኑል ኢሥላምን ሲወርፉ ይሰማል። ትላንት አንድ ሰው በሚያስተምሩበት ቤተክርስቲያን አደጋ አድርሶባቸው ህክምና ላይ እዳሉ እየተሰማ ነው። አደጋ ያደረሰባቸው ማንነት እስካሁን እንዳልተጣራ እየታወቀ ክርፋታቸው በተገኘው አጋጣሚ የሚያዝረከርኩ ክርስቲያኖች ለሙሥሊም ያላቸው ጥላቻ ምን ያክል የከፋ እና የከረፋ መሆኑን የምታውቁት ሰውዬውን "ሙሥሊም ነው" በማለት ዲናችንን መዝለፍ እና ማብጠልጠል ተያይዘውታል። ሰውዬው ሙሥሊም ቢሆንስ? ሰውዬውን "ትክክል አይደለም" ብሎ እራሱን ማውገዝ እንጂ ዲናችንን ለምን አሳቻ ሰዓት ላይ ጠብቃችሁ ትጎነትላላችሁ? ስንት እና ስንት ሙሥሊሞች በክርስቲያኖች ተገለው እንደ ኖርማል እየታየ አንድ ክርስቲያን ስለተገደለ ክርስትናን የእውነት ሚዛን አርጎ መውሰድ ቂልነት ነው። በእርግጥም ኤጲስ ቆጶሱ ማር ማሪ ኢማኑኤል ለዲኑል ኢሥላም ያላቸው ጥላቻ አይጣል ነው፥ በአገኙት አጋጣሚ ዲናችንን በማበሻቀጥ እና በማብጠልጠል የዘመኑን ዋንጫ ወስደዋል። ከዚህ ሁሉ የገረመኝ ተከታዮቻቸው "ዓይን ስለ ዓይን ጥርስ ስለ ጥርስ" የሚለውን ሕግ ይዘው "የእጁን እንስጠው" ብለው ግብግብ ሲይዙ ነበር። "ዳሩ ግን ቀኝ ጉንጭህን በጥፊ ለሚመታህ ሁሉ ሁለተኛውን ደግሞ አዙርለት" የሚለው የሚሠራው ስብከት ላይ ብቻ ነው፦ ማቴዎስ 5፥38 ‘ዓይን ስለ ዓይን ጥርስም ስለ ጥርስ፡’ እንደ ተባለ ሰምታችኋል። እኔ ግን እላችኋለሁ፥ ክፉውን አትቃወሙ፤ ዳሩ ግን ቀኝ ጉንጭህን በጥፊ ለሚመታህ ሁሉ ሁለተኛውን ደግሞ አዙርለት። አይሁዶች እና ክርስቲያኖች ሃይማኖታቸውን እስከምንከተል ድረስ እንዳይወዱን አሏህ በቁርኣኑ ነግሮናል፦ 2፥120 አይሁዶች እና ክርስቲያኖች ሃይማኖታቸውን እስከምትከተል ድረስ ከአንተ ፈጽሞ አይወዱም፡፡ وَلَن تَرْضَىٰ عَنكَ الْيَهُودُ وَلَا النَّصَارَىٰ حَتَّىٰ تَتَّبِعَ مِلَّتَهُمْ አሏህ ለእነርሱ ልብ ይስጣቸው! ለእኛም ትእግስቱን ይስጠን! አሚን። አንብበው ሼር በማድረግ አስነብቡ! ✍ከዐቃቢ ኢሥላም ወሒድ https://t.me/Wahidcom ወሠላሙ ዐለይኩም
9 84839Loading...
13
Media files
6 4387Loading...
14
የሃይማኖት ንጽጽር ኮርስ በወሒድ ዕቅበተ ኢሥላም ማኅበር"Wahid islamic apologetics society" 12ኛ ዙር የሙቃረናህ ደርሥ! "ሙቃረናህ" مُقَارَنَة የሚለው ቃል "ቃረነ" قَارَنَ ማለትም "አነጻጸረ" ከሚል ሥርወ-ቃል የመጣ ሲሆን "ንጽጽር" ማለት ነው፥ ሙቃረናህ የሃይማኖት ንጽጽር"Comparative Religion" ሲሆን በዱኑል ኢሥላም እና እና በክርስትና መካከል ያለው የሥነ መለኮት አንድነት እና ልዩነት እየተነጻጸረ የሚቀርብበት ጥናት ነው። ደርሡ (ትምህርቱ) የሚፈጀው 7 ወር ኢንሻሏህ ሲሆን ሁለት ተርም አለው። ፨ የመጀመሪያው ተርም ዐጽመ አሳብ በፈጣሪ እሳቦት ላይ የሚያውጠነጥነው፦ 1.በነገረ ሥላሴ ጥናት"Triadogy" 2.በነገረ ክርስቶስ ጥናት"Christology" 3.በነገረ ማርያም ጥናት"Mariology" 4. በነገረ መላእክት ጥናት"angelology" 5. በነገረ ምስል ጥናት"Iconlogy" ላይ ነው። ፨ የሁለተኛው ተርም ዐጽመ-አሳብ በቅዱሳን መጽሐፍት ላይ የሚያውጠነጥነው፦ 1.በአህሉል ኪታብ"People of the Book" 2.በመጽሐፍት"scriptures" 3. በመጽሐፍ አጠባበቅ"preservation" 4.በመጽሐፍት ልኬት"Standardization" 5. በባይብል ግጭት"Contradiction" 6. በኦሪት"Torah" 7. በወንጌል"Gospel" ላይ ነው። አባሪ ኮርሶች፦ 1. ዐቂዳህ"creed" 2. ሥነ ምግባር"ethics" 3. ሥነ አመክንዮ"logic" 4. ሥነ ልቦና"psychology" 5. ሥነ ቋንቋ"linguistics" ናቸው። ለመመዝገብ ከታች የተዘረዘሩት አድሚናት በውስጥ ያናግሩ! ወንድም አቡ ኑዓይም፦https://t.me/arhmanu እኅት ሰላም፦ http://t.me/SeuweSe አኅት ዘሃራ፦ https://t.me/Zhara_mustefa እኅት አበባ፦ http://t.me/selemtewa ቦታ ሳይያዝ ይመዝገቡ! መልካም የትምህርት ጊዜ ይሁንልዎ! ወጀዛኩሙላህ ኸይራ!
9 29175Loading...
15
አምላካችን አሏህ ሰው እርስ በእርስ ሥጋውን እንዲበላላ ሐላል አላደረግም፥ ከዚያ በተቃራኒ የሰው ሥጋ መብላት ሐራም ነው፦ 49፥12 ከፊላችሁም ከፊሉን አይማ! አንደኛችሁ የወንድሙን ሥጋ የሞተ ኾኖ ሊበላው ይወዳልን? መብላቱን ጠላችሁት ሐሜቱንም ጥሉት፡፡ አሏህን ፍሩ! አሏህ ጸጸትን ተቀባይ አዛኝ ነውና፡፡ وَلَا يَغْتَب بَّعْضُكُم بَعْضًا ۚ أَيُحِبُّ أَحَدُكُمْ أَن يَأْكُلَ لَحْمَ أَخِيهِ مَيْتًا فَكَرِهْتُمُوهُ ۚ وَاتَّقُوا اللَّهَ ۚ إِنَّ اللَّهَ تَوَّابٌ رَّحِيمٌ ሡነን አቢ ዳውድ መጽሐፍ 43, ሐዲስ 106 አነሥ ኢብኑ-ማሊክ እንደተረከው፦ "የአሏህ መልእክተኛ"ﷺ" እንዲህ አሉ፦ "ወደ ሰማይ በተወሰድኩኝ ጊዜ ከነሐስ የሆነ ጥፍር ኖሯቸው ፊቶቻቸውን እና ደረቶቻቸውን የሚቧጥጡ በሆኑ ሰዎች በኩል አለፍኩ። እኔም፡- "ጂብሪል ሆይ! እነማናቸው እነዚህ? ስለው፥ እርሱም፦ "እነዚህ የሰዎችን ሥጋ የሚበሉ እና ክብራቸውን የሚነኩ ናቸው" አለኝ"። عَنْ أَنَسِ بْنِ مَالِكٍ، قَالَ قَالَ رَسُولُ اللَّهِ صلى الله عليه وسلم ‏ "‏ لَمَّا عُرِجَ بِي مَرَرْتُ بِقَوْمٍ لَهُمْ أَظْفَارٌ مِنْ نُحَاسٍ يَخْمِشُونَ وُجُوهَهُمْ وَصُدُورَهُمْ فَقُلْتُ مَنْ هَؤُلاَءِ يَا جِبْرِيلُ قَالَ هَؤُلاَءِ الَّذِينَ يَأْكُلُونَ لُحُومَ النَّاسِ وَيَقَعُونَ فِي أَعْرَاضِهِمْ ‏"‏ እዚህ ቁርኣን እና እዚህ ሐዲስ ላይ ሐሜት ልክ የሰውን ሥጋ እንደ መብላት ሐራም ከሆነ የሰውን ሥጋ ለምግብነት መጠቀም ሐራም ነው። ሰው ከሞተ በኃላ ሥጋው ሬሳ ነውና መቅበር እንጂ የሞተ ሰው ሥጋ መብላት በቁሙ ያለው ሰው ሥጋ እንደ መብላት ይቆጠራል፦ ሡነን እብኑ ማጃህ መጽሐፍ 6, ሐዲስ 184 ዓኢሻህ እንደተረከችው፦ "የአሏህ መልእክተኛ"ﷺ" እንዲህ አሉ፦ "የሞተ ሰው አጥንት መስበር በሕይወት እያለ እንደ መሰባበር ነው"። عَنْ عَائِشَةَ، أَنَّ رَسُولَ اللَّهِ صلى الله عليه وسلم قَالَ ‏ "‏ كَسْرُ عَظْمِ الْمَيِّتِ كَكَسْرِهِ حَيًّا ‏"‏ ‏ ኢማም ሙሐመድ ኢብኑ ኢድሪሥ አሽ ሻፊዒይ "የሞተ ሰው ሥጋ ሕይወትን ለማትረፍ በረሃብ ጊዜ ይፈቀዳል" ብለዋል፥ ለዚህ አባባል ምንም ዓይነት የቁርኣን ሆነ የሐዲስ ደሊል እንከሌለ ድረስ ንግግራቸው ውድቅ ይሆናል። እርሳቸው በ 204 ዓመተ ሒጅራህ በትህትና "የእኔን ንግግር የሚቃወም ሶሒሕ ሐዲስ ሲኖር በሐዲሱን ተግብሩ! ቃሌን ተዉት" ብለዋል፦ "የእኔን ንግግር የሚቃወም ሶሒሕ ሐዲስ ሲኖር በሐዲሱን ተግብሩ! ቃሌን ተዉት"። إذا صح الحديث خلاف قولي فاعملوا بالحديث واتركوا قولي ጃሚዒ አት ቲርሚዚይ መጽሐፍ 37 ሐዲስ 106 አቢ ሠዒድ አል ኹድሪይ እንደተረከው፦ "የአሏህ መልእክተኛ"ﷺ" እንዲህ አሉ፦ "ማንም ይሁን መልካሙን የበላ፣ በሡናህ የተገበረ እና ሰዎች ከሚያስከትለው መዘዝ የታደገ ወደ ጀናህ ይገባል"። عَنْ أَبِي سَعِيدٍ الْخُدْرِيِّ، قَالَ قَالَ رَسُولُ اللَّهِ صلى الله عليه وسلم ‏"‏ مَنْ أَكَلَ طَيِّبًا وَعَمِلَ فِي سُنَّةٍ وَأَمِنَ النَّاسُ بَوَائِقَهُ دَخَلَ الْجَنَّةَ ‏"‏ ‏.‏ "ሐላል" حَلاَل ማለት "የተፈቀደ" ማለት ሲሆን በተቃራኒው "ሐራም" حَرَام "የተከለከለ" ማለት ነው። አንድ ጉዳይ ሐላል ወይም ሐራም ማለት የሚቻለው የዓለማቱ ጌታ አሏህ በቁርኣን የነገረን እና ተወዳጁ ነቢያችን”ﷺ” በሐዲሳቸው የነገሩን ብቻ እና ብቻ ነው፥ ሐላል የሆነ ጉዳይ ሆነ ሐራም የሆነ ጉዳይ በሸሪዓችን በግልጽ የተቀመጡት ብቻ ናቸው፦ 7፥157 "መልካም ነገሮችንም ለነርሱ ይፈቅድላቸዋል፥ መጥፎ ነገሮችንም በእነርሱ ላይ እርም ያደርግባቸዋል"፡፡ وَيُحِلُّ لَهُمُ الطَّيِّبَاتِ وَيُحَرِّمُ عَلَيْهِمُ الْخَبَائِثَ ሡነን አቢ ዳውድ መጽሐፍ 23, ሐዲስ 4 አን-ኑዕማን ኢብኑ በሺር እንደተረከው፦ “የአሏህ መልእክተኛም”ﷺ” እንዲህ አሉ፦ “ሐላል ግልጽ ነው፥ ሐራምም ግልጽ ነው። በሁለቱ መካከል ያለው ግን አጠራጣሪ ነገር ነው”። قَالَ سَمِعْتُ النُّعْمَانَ بْنَ بَشِيرٍ، – وَلاَ أَسْمَعُ أَحَدًا بَعْدَهُ يَقُولُ – سَمِعْتُ رَسُولَ اللَّهِ صلى الله عليه وسلم يَقُولُ ‏”‏ إِنَّ الْحَلاَلَ بَيِّنٌ وَإِنَّ الْحَرَامَ بَيِّنٌ وَبَيْنَهُمَا أُمُورٌ مُشْتَبِهَاتٌ ‏”‏ አንድ ጉዳይ በግልጽ መፈቀዱ እና መከልከሉ ካልተገለጸ "ተፈቅዷል" "ተከልክሏል" ማለት የለብንም፥ ያልተፈቀደ እና ያልተከለከለ ነገር ጉዳይ አጠራጣሪ ነው፥ ተወዳጁ ነቢያችን"ﷺ" ደግሞ፦ "የሚያጠራጥርህን ትተህ ወደ ማያጠራጥርህ ሂድ! እውነት ያረጋጋል፥ ውሸት ግን ያጠራጥራል" ብለውናል፦ ጃምዒ አት ቲርሚዚይ መጽሐፍ 37, ሐዲስ 2708 አቢል ሐውራእ አሥ-ሠዕዲይ እንደተረከው፦ "እኔ ለሐሠን ኢብኑ ዐሊይ፦ "ከአሏህ መልእክተኛም"ﷺ" ምን ሐፈዝክ? ብዬ አልኩኝ፥ እርሱም፦ "ከአሏህ መልእክተኛም"ﷺ" እንዲህ ሲሉ ሐፈዝኩኝ፦ "የሚያጠራጥርህን ትተህ ወደ ማያጠራጥርህ ሂድ! እውነት ያረጋጋል፥ ውሸት ግን ያጠራጥራል"። عَنْ أَبِي الْحَوْرَاءِ السَّعْدِيِّ، قَالَ قُلْتُ لِلْحَسَنِ بْنِ عَلِيٍّ مَا حَفِظْتَ مِنْ رَسُولِ اللَّهِ صلى الله عليه وسلم قَالَ حَفِظْتُ مِنْ رَسُولِ اللَّهِ صلى الله عليه وسلم ‏ "‏ دَعْ مَا يَرِيبُكَ إِلَى مَا لاَ يَرِيبُكَ فَإِنَّ الصِّدْقَ طُمَأْنِينَةٌ وَإِنَّ الْكَذِبَ رِيبَةٌ ‏"‏ "መሽቡህ" مَشْبُوه የሆኑ ነገሮችን መተው ተመራጩ ሒክማህ ነው። አምላካችን አሏህ በግልጠተ መለኮት "ሐላል" ያለው "ሐላል" ማለት "ሐራም" ያለው "ሐራም" ማለት ትልቅ ታዛዥነት ነው፦ ሡነን ኢብኑ ማጃህ መጽሐፍ 29, ሐዲስ 117 ሠልማን አል ፋርሢይ እንደተረከው፦ "የአሏህ መልእክተኛም”ﷺ” ስለ ቅቤ፣ ስለ ዓይብ እና ስለ አህዮች ተጠየቁ፥ እርሳቸው እንዲህ አሉ፦ "ሐላል አሏህ በመጽሐፉ የፈቀደው ነው፥ ሐራም አሏህ በመጽሐፉ የከለከለው ነው። عَنْ سَلْمَانَ الْفَارِسِيِّ، قَالَ سُئِلَ رَسُولُ اللَّهِ ـ صلى الله عليه وسلم ـ عَنِ السَّمْنِ وَالْجُبْنِ وَالْفِرَاءِ قَالَ ‏ "‏ الْحَلاَلُ مَا أَحَلَّ اللَّهُ فِي كِتَابِهِ وَالْحَرَامُ مَا حَرَّمَ اللَّهُ فِي كِتَابِهِ "‏ ‏.‏ አምላካችን አሏህ ሡናን ከሚተገብሩ ሙእሚን ያድርገን! አሚን። ✍ከዐቃቢ ኢሥላም ወሒድ https://t.me/Wahidcom ወሠላሙ ዐለይኩም
8 08437Loading...
16
ን የሚቧጥጡ በሆኑ ሰዎች በኩል አለፍኩ። እኔም፡- "ጂብሪል ሆይ! እነማናቸው እነዚህ? ስለው፥ እርሱም፦ "እነዚህ የሰዎችን ሥጋ የሚበሉ እና ክብራቸውን የሚነኩ ናቸው" አለኝ"። عَنْ أَنَسِ بْنِ مَالِكٍ، قَالَ قَالَ رَسُولُ اللَّهِ صلى الله عليه وسلم ‏ "‏ لَمَّا عُرِجَ بِي مَرَرْتُ بِقَوْمٍ لَهُمْ أَظْفَارٌ مِنْ نُحَاسٍ يَخْمِشُونَ وُجُوهَهُمْ وَصُدُورَهُمْ فَقُلْتُ مَنْ هَؤُلاَءِ يَا جِبْرِيلُ قَالَ هَؤُلاَءِ الَّذِينَ يَأْكُلُونَ لُحُومَ النَّاسِ وَيَقَعُونَ فِي أَعْرَاضِهِمْ ‏"‏
10Loading...
17
የሰው ሥጋ ይበላልን? በአሏህ ስም እጅግ በጣም ሩኅሩህ እጅግ በጣም አዛኛ በሆነው፡፡ 7፥70 የአደምንም ልጆች በእርግጥ አከበርናቸው፡፡ وَلَقَدْ كَرَّمْنَا بَنِي آدَمَ አምላካችን አሏህ በመልእክተኞች በኩል "ከመልካሞቹ ምግቦች ብሉ" ብሎ ነግሮናል፥ እነዚህ መልካም ምግቦት የሰጠን ሲሳይ ናቸው፦ 23፥51 እናንተ መልእክተኞች ሆይ! ከመልካሞቹ ምግቦች ብሉ፡፡ በጎ ሥራንም ሥሩ፡፡ እኔ የምተሠሩትን ሁሉ ዐዋቂ ነኝ፡፡ يَا أَيُّهَا الرُّسُلُ كُلُوا مِنَ الطَّيِّبَاتِ وَاعْمَلُوا صَالِحًا ۖ إِنِّي بِمَا تَعْمَلُونَ عَلِيمٌ 2፥172 እናንተ ያመናችሁ ሆይ! ከእነዚያ ከሰጠናችሁ ሲሳይ መልካሞቹን ብሉ፡፡ እርሱን ብቻ የምታመልኩ እንደኾናችሁ አሏህን አመስግኑ፡፡ يَا أَيُّهَا الَّذِينَ آمَنُوا كُلُوا مِن طَيِّبَاتِ مَا رَزَقْنَاكُمْ وَاشْكُرُوا لِلَّهِ إِن كُنتُمْ إِيَّاهُ تَعْبُدُونَ ጃሚዒ አት ቲርሚዚይ መጽሐፍ 47 ሐዲስ 41 አቢ ሁረይራህ እንደተረከው፦ "የአሏህም መልእክተኛ"ﷺ" እንዲህ አሉ፦ "እናንተ ሰዎች ሆይ! አሏህ መልካም ነው፥ እርሱ መልካም እንጂ አይቀበልም። አሏህ ምእመናንን መልእክተኞችን ባዘዘው መሠረት አዘዛቸው። እርሱም፦ "እናንተ መልእክተኞች ሆይ! ከመልካሞቹ ምግቦች ብሉ፡፡ በጎ ሥራንም ሥሩ፡፡ እኔ የምተሠሩትን ሁሉ ዐዋቂ ነኝ" አለ፥ እርሱም፦ "እናንተ ያመናችሁ ሆይ! ከእነዚያ ከሰጠናችሁ ሲሳይ መልካሞቹን ብሉ" አለ"። عَنْ أَبِي هُرَيْرَةَ، قَالَ قَالَ رَسُولُ اللَّهِ صلى الله عليه وسلم ‏"‏ يَا أَيُّهَا النَّاسُ إِنَّ اللَّهَ طَيِّبٌ وَلاَ يَقْبَلُ إِلاَّ طَيِّبًا وَإِنَّ اللَّهَ أَمَرَ الْمُؤْمِنِينَ بِمَا أَمَرَ بِهِ الْمُرْسَلِينَ فَقَالَ ‏:‏ ‏(‏يَا أَيُّهَا الرُّسُلُ كُلُوا مِنَ الطَّيِّبَاتِ وَاعْمَلُوا صَالِحًا إِنِّي بِمَا تَعْمَلُونَ عَلِيمٌ ‏)‏ وَقَالَ أَيُّهَا الَّذِينَ آمَنُوا كُلُوا مِنْ طَيِّبَاتِ مَا رَزَقْنَاكُمْ ‏)‏ ‏"‏ ‏.‏ በተቃራኒው በክትን፣ ደምን፣ የእሪያ ሥጋን እና ከአሏህ ስም ሌላ የተነሳበትን ነገር መብላት ሐራም ነው፦ 2፥173 በእናንተ ላይ እርም ያደረገው በክትን፣ ደምን፣ የእሪያ ሥጋን እና በእርሱም ማረድ ከአሏህ ስም ሌላ የተነሳበትን ነገር ብቻ ነው፡፡ إِنَّمَا حَرَّمَ عَلَيْكُمُ الْمَيْتَةَ وَالدَّمَ وَلَحْمَ الْخِنزِيرِ وَمَا أُهِلَّ بِهِ لِغَيْرِ اللَّهِ በክትን፣ ደምን፣ የእሪያ ሥጋን እና ከአሏህ ስም ሌላ የተነሳበትን ነገር መብላት ቢሆንም በረሃብ ምክንያት በሞት አፋፍ ላይ ላለ ሰው ሕይወት ለማትረፍ ተፈቅዷል፦ 2፥173 ሽፍታ እና ወሰን አላፊ ሳይኾን ለመብላት የተገደደ ሰውም በእርሱ ላይ ኃጢአት የለበትም። አሏህ መሓሪ አዛኝ ነውና፡፡ فَمَنِ اضْطُرَّ غَيْرَ بَاغٍ وَلَا عَادٍ فَلَا إِثْمَ عَلَيْهِ ۚ إِنَّ اللَّهَ غَفُورٌ رَّحِيمٌ ነገር ግን በማንኛውም ወቅት እና ሁኔታ ሁለት ዓይነት የሞተ ሥጋ እና ሁለት ዓይነት ደም መብላት ሐላል ነው፥ ሁለት ዓይነት የሞተ ሥጋ ዓሣ እና አንበጣ ሲሆኑ ዓሣ እና አንበጣ የማይታረዱ ሥጋ ናቸው። ሁለት ዓይነት ደም ደግሞ ጉበት እና ጣፊያ ናቸው፦ 16፥14 እርሱም ያ ባሕርን ከእርሱ እርጥብ ሥጋን ልትበሉ እና ከእርሱም የምትለብሱትን ጌጣጌጥ ታወጡ ዘንድ ያገራ ነው፡፡ وَهُوَ الَّذِي سَخَّرَ الْبَحْرَ لِتَأْكُلُوا مِنْهُ لَحْمًا طَرِيًّا وَتَسْتَخْرِجُوا مِنْهُ حِلْيَةً تَلْبَسُونَهَا 5፥96 የባሕር ታዳኝ እና ምግቡ ለእናንተ እና ለመንገደኞችም መጠቀሚያ ይኾን ዘንድ ለእናንተ ተፈቀደ፡፡ የየብስ አውሬ በእናንተ ላይ እርም ተደረገ፡፡ أُحِلَّ لَكُمْ صَيْدُ الْبَحْرِ وَطَعَامُهُ مَتَاعًا لَّكُمْ وَلِلسَّيَّارَةِ ۖ وَحُرِّمَ عَلَيْكُمْ صَيْدُ الْبَرِّ مَا دُمْتُمْ حُرُمًا ۗ ሡነን ኢብኑ ማጃህ መጽሐፍ 29, ሐዲስ 64 ዐብደሏህ ኢብኑ ዑመር እንደተረከው፦ "የአሏህ መልእክተኛም"ﷺ" እንዲህ አሉ፦ "ሁለት ዓይነት የሞተ ሥጋ እና ሁለት ዓይነት ደም ለእኛ ተፈቅዶልናል፥ ሁለት ዓይነት የሞተ ሥጋ ዓሣ እና አንበጣ ሲሆን ሁለት ዓይነት ደም ደግሞ ጉበት እና ጣፊያ ነው"። عَنْ عَبْدِ اللَّهِ بْنِ عُمَرَ، أَنَّ رَسُولَ اللَّهِ ـ صلى الله عليه وسلم ـ قَالَ ‏ "‏ أُحِلَّتْ لَنَا مَيْتَتَانِ وَدَمَانِ فَأَمَّا الْمَيْتَتَانِ فَالْحُوتُ وَالْجَرَادُ وَأَمَّا الدَّمَانِ فَالْكَبِدُ وَالطِّحَالُ ‏"‏ ‏.‏ ቡሉጉል መራም መጽሐፍ 1 ሐዲስ 1 አቢ ሁረይራህ"ረ.ዐ." እንደተረከው፦ "የአሏህም መልእክተኛ"ﷺ" ስለ ባሕር እንዲህ አሉ፦ "እርሱ ውኃው ንጹሕ ነው፥ ሙታኑ እንስሳት ለመብላት ሐላል ነው"። عَنْ أَبِي هُرَيْرَةَ ‏- رضى الله عنه ‏- قَالَ: قَالَ رَسُولُ اَللَّهِ ‏- صلى الله عليه وسلم ‏-فِي اَلْبَحْرِ: { هُوَ اَلطُّهُورُ مَاؤُهُ, اَلْحِلُّ مَيْتَتُهُ } ይህንን ከተረዳን ዘንዳ አምላካችን አሏህ የሰውን ልጅ ያከበረው ፍጡር ነው፥ ሐላል ምግብ ከየብስ እና ከባሕር እንዲመገቡት የአደምን ልጆች አሏህ በየብስ እና በባሕር አሳፈራቸው። ከፈጠርናቸውም ፍጡሮች ከማዕድናት፣ ከዕጽዋት፣ ከእንስሳት በብዙዎቹ ላይ ማብለጥን አበለጣቸው፦ 7፥70 የአደምንም ልጆች በእርግጥ አከበርናቸው፡፡ وَلَقَدْ كَرَّمْنَا بَنِي آدَمَ 7፥70 በየብስ እና በባሕር አሳፈርናቸው፥ ከመልካሞች ሲሳዮች ሰጠናቸው፡፡ وَحَمَلْنَاهُمْ فِي الْبَرِّ وَالْبَحْرِ وَرَزَقْنَاهُم مِّنَ الطَّيِّبَاتِ 7፥70 ከፈጠርናቸውም ፍጡሮች በብዙዎቹ ላይ ማብለጥን አበለጥናቸው፡፡ وَفَضَّلْنَاهُمْ عَلَىٰ كَثِيرٍ مِّمَّنْ خَلَقْنَا تَفْضِيلًا አምላካችን አሏህ ሰው እርስ በእርስ ሥጋውን እንዲበላላ ሐላል አላደረግም፥ ከዚያ በተቃራኒ የሰው ሥጋ መብላት ሐራም ነው፦ 49፥12 ከፊላችሁም ከፊሉን አይማ! አንደኛችሁ የወንድሙን ሥጋ የሞተ ኾኖ ሊበላው ይወዳልን? መብላቱን ጠላችሁት ሐሜቱንም ጥሉት፡፡ አሏህን ፍሩ! አሏህ ጸጸትን ተቀባይ አዛኝ ነውና፡፡ وَلَا يَغْتَب بَّعْضُكُم بَعْضًا ۚ أَيُحِبُّ أَحَدُكُمْ أَن يَأْكُلَ لَحْمَ أَخِيهِ مَيْتًا فَكَرِهْتُمُوهُ ۚ وَاتَّقُوا اللَّهَ ۚ إِنَّ اللَّهَ تَوَّابٌ رَّحِيمٌ ሡነን አቢ ዳውድ መጽሐፍ 43, ሐዲስ 106 አነሥ ኢብኑ-ማሊክ እንደተረከው፦ "የአሏህ መልእክተኛ"ﷺ" እንዲህ አሉ፦ "ወደ ሰማይ በተወሰድኩኝ ጊዜ ከነሐስ የሆነ ጥፍር ኖሯቸው ፊቶቻቸውን እና ደረቶቻቸው
7 48435Loading...
18
አሥ-ሠላሙ ዐለይኩም ወራሕመቱላሂ ወበረካቱሁ! እንኳን የዒዱል ፊጥር በሰላም አደረሳችሁ! ተናፍቆ የሚመጣ እና ሳይጠገብ የሚሄድ ብቸኛው ወር የረመዷን ወር ነው። አሏህ ከእኛም ከእናንተ መልካም ሥራዎችን ይቀበለን! አሚን። ዒድ ሙባረክ!
9 87932Loading...
19
"ኢየሱስ በቀጣይ እሑድ ይመጣል" ልደታ ቤተክርስቲያን መምህርት አስካለ በልጅነታችን ኢየሱስ፦ ፨በዕለተ እሑድ ፨በቀኑ 29 ቀን ፨በወሩ መጋቢት ወር ፨በዘመኑ ዘመነ ዮሐንስ ከገጠመ ይመጣል ብላ አስተምራናለች። ባሕረ አሳብን ቀምረው የአገራችን ሊቃውንት "በዘመነ ዮሐንስ እሑድ በመጋቢት 29 ቀን ይመጣል" ባሉት መሠረት እየጠበቅን ነው። ይህን ካልሆነ የኢትዮጵያ ኦርቶዶክስ ተዋሕዶ ቤተክርስቲያን ከሐሰተኛ ነቢያት ተለይታ አትለይም። ✍ከዐቃቢ ኢሥላም ወሒድ https://t.me/Wahidcom
12 30777Loading...
20
ዘካህ ለሠለምቴዎች በአላህ ስም እጅግ በጣም ሩኅሩህ፥ እጅግ በጣም አዛኝ በሆነው። 2፥219 ”ምንን እንደሚመጸውቱም መጠኑን ይጠይቁሃል፡፡ «ትርፍን መጽውቱ» በላቸው”፡፡ እንደዚሁ ታስተነትኑ ዘንድ አላህ ለእናንተ አንቀጾችን ይገልጽላችኋል፡፡ وَيَسْأَلُونَكَ مَاذَا يُنفِقُونَ قُلِ الْعَفْوَ ۗ كَذَٰلِكَ يُبَيِّنُ اللَّهُ لَكُمُ الْآيَاتِ لَعَلَّكُمْ تَتَفَكَّرُونَ “ዘካህ” زَكَاة ጥቅላዊ የግዴታ ምፅዋት ማለት ሲሆን የዘካህ ብዙ ቁጥር “ዘካት” زَكَوَات ሲሆን በተናጥል ዘካት በሁለት ይከፈላል፥ እነርሱም “ዘካቱል ማል” زَكَاة المَال እና “ዘካቱል ፊጥር” زَكَاة الفِطْر ናቸው። “ማል” مَال ማለት “ሀብት” ማለት ሲሆን የማል ብዙ ቁጥር ደግሞ “አምዋል” أَمْوَال ነው፥ ከተቀማጭ ሀብት ላይ ወይም ከትርፍ ላይ የሚሰጠው ዘካህ “ዘካቱል ማል” زَكَاة المَال ይባላል። በነቢያችን”ﷺ” ሸሪዓህ ግን ዘካቱል ማል ከካፒታል ላይ ከመቶ 2.5 % የሚሰጥ ነው፥ ነቢያችን”ﷺ” ከሁለት መቶ ዲርሀም 5% ዘካህ እንደሚወጣ ተናግረዋል። ያ ማለት የዘካህ ሒሳብ በመቶ ዲርሀም 5፥2=2.5 ይሆናል፦ 2፥219 ”ምንን እንደሚመጸውቱም መጠኑን ይጠይቁሃል፡፡ «ትርፍን መጽውቱ» በላቸው”፡፡ እንደዚሁ ታስተነትኑ ዘንድ አላህ ለእናንተ አንቀጾችን ይገልጽላችኋል፡፡ وَيَسْأَلُونَكَ مَاذَا يُنفِقُونَ قُلِ الْعَفْوَ ۗ كَذَٰلِكَ يُبَيِّنُ اللَّهُ لَكُمُ الْآيَاتِ لَعَلَّكُمْ تَتَفَكَّرُونَ ሡነን አቢ ዳውድ መጽሐፍ 9, ሐዲስ 18 ዐሊይ”ረ.ዐ” እንደተረከው፦ “ነቢዩም”ﷺ” እንዲህ አሉ፦ ”ሁለት መቶ ዲርሀም ለአንተ በሆነች ጊዜና ዓመት ከሞላች አምስት ደራሂም ይወጣል፥ በአንተ ምንም ነገር አይሆንም ሃያ ዲናር እስኪሆን ድረስ”። عَنْ عَلِيٍّ، – رضى الله عنه – عَنِ النَّبِيِّ صلى الله عليه وسلم بِبَعْضِ أَوَّلِ هَذَا الْحَدِيثِ قَالَ ‏”‏ فَإِذَا كَانَتْ لَكَ مِائَتَا دِرْهَمٍ وَحَالَ عَلَيْهَا الْحَوْلُ فَفِيهَا خَمْسَةُ دَرَاهِمَ وَلَيْسَ عَلَيْكَ شَىْءٌ – يَعْنِي فِي الذَّهَبِ – حَتَّى يَكُونَ لَكَ عِشْرُونَ دِينَارًا “ፊጥር” فِطْر ማለት “ፆም መግደፊያ” ማለት ሲሆን የፊጥር ብዙ ቁጥር ደግሞ “ፉጡር” فُطُور ነው፥ የረመዷን ፆም ማብቂያ በዓል እራሱ “ዒዱል ፊጥር” عِيدُ ٱلْفِطْر ይባላል። “ዘካቱል ፊጥር” زَكَاة الفِطْر ደግሞ ለመሣኪን በዒዱል ፊጥር ቀን ለማስፈጠሪያነት የሚውል ገንዘብ ነው፥ “መሣኪን” مَسَاكِين ማለት የዕለት ጉርስ የዓመት ልብስ የሌላቸው “ነዳያን” ማለት ነው። “ለግው” لَّغْو ማለት “ውድቅ ንግግር” ማለት ሲሆን “ረፈስ” رَّفَث ማለት ደግሞ “ስሜት ቀስቃሽ ንግግር” ማለት ነው፥ ዘካቱል ፊጥር ለፆመኛ ውድቅ ንግግር እና ስሜት ቀስቃሽ ንግግር ማፅጃ እንዲሁ ለመሣኪን መብል ነው፦ ሡነን ኢብኑ ማጃህ መጽሐፍ 8, ሐዲስ 45 ኢብኑ ዐባሥ እንደተረከው፦ “የአሏህ መልእክተኛ”ﷺ” ዘካቱል ፊጥርን ለፆመኛ ለግው እና ረፈስ ማፅጃ እንዲሁ ለመሣኪን መብል እንዲሆን ግዴታ አድርገዋል”። عَنِ ابْنِ عَبَّاسٍ، قَالَ فَرَضَ رَسُولُ اللَّهِ ـ صلى الله عليه وسلم ـ زَكَاةَ الْفِطْرِ طُهْرَةً لِلصَّائِمِ مِنَ اللَّغْوِ وَالرَّفَثِ وَطُعْمَةً لِلْمَسَاكِينِ .‏ “ግዴታ አድርገዋል” ለሚለው የገባው የግስ መደብ “ፈረዶ” فَرَضَ መሆኑ በራሱ ዘካቱል ፊጥር ፈርድ መሆኑ ቁልጭ አድርጎ ያሳያል፥ “ፈርድ” فَرْض የሚለው ቃል እራሱ “ፈረዶ” فَرَضَ ማለትም “ግዴታ አደረገ” ከሚለው ሥርወ-ቃል የመጣ ሲሆን “ግዴታ” ማለት ነው። ዘካቱል ማል ከቤት ለተባረሩ ሠለምቴዎች መቋቋሚያ መስጠት ከፈለጋችሁ እና ዘካቱል ፊጥር ለመሣኪን ሠለምቴዎች መስጠት ከፈለጋችሁ ከዚህ በታች ያሉትን አድሚናት አናግሩ፦ ወንድም አቡ ኑዓይም፦https://t.me/arhmanu እኅት ሰላም፦ http://t.me/SeuweSe አኅት ዘሃራ፦ https://t.me/Zhara_mustefa ወጀዛኩሙላህ ኸይራ! ✍ከዐቃቢ ኢሥላም ወሒድ https://t.me/Wahidcom ወሠላሙ ዐለይኩም
15 24630Loading...
21
የሥላሴ እሳቤ 2ኛ ዕትም የምትፈልጉ ልጆች አዲስ አበባ አየርጤና በ 0920781016 አዳማና አካባቢው @arhmanu ደሴ :– ሸርፍ ተራ አህመድ ኪታብ ቤት አረብ ገንዳ ሸህ አብዱ መክተባ ሸርፍ ተራ ፋጡማ መክተባ
8 76914Loading...
22
ወደ ዲኑል ኢሥላም ስንመጣ "ዐቅመ ጋብቻ" ማለት አንድ ተባእት ለዐቅመ አደም ሲደርስ እና አንዲት እንስት ለዐቅመ ሐዋህ ስትደርስ ማለት ነው። ለምሳሌ፦ የቲሞች እራሳቸው ይችሉ ወይም አይችሉ እንደሆነ ይፈተናሉ፥ ይህም ፈተና ለጋብቻ እስከሚደርሱበት ድረስ ነው፦ 4፥6 የቲሞችንም ጋብቻን እስከደረሱ ጊዜ ድረስ ፈትኑዋቸው፡፡ وَابْتَلُوا الْيَتَامَىٰ حَتَّىٰ إِذَا بَلَغُوا النِّكَاحَ "ኢዛ"  إِذَا ማለት "ጊዜ" ማለት ሲሆን የጊዜ ተውሳከ ግሥ ሲሆን ጋብቻ የራሱ የሆነ ጊዜ እንዳለው አመላካች ነው፥ ይህም ጊዜ ለማመልከት "ጋብቻን እስከደረሱ" ድረስ በማለት ይናገራል። እዚህ አንቀጽ ላይ  "ጋብቻን እስከደረሱ" ለሚለው የገባው ቃል "በለጉ" بَلَغُوا ሲሆን "ለጋብቻ በሰሉ" ማለት ነው፥ "በለገ" بَلَغَ ማለት እራሱ "ለጋብቻ በሰለ" ማለት ሲሆን "በለገት" بَلَغَت ማለት ደግሞ "ለጋብቻ በሰለች" ማለት ነው። "ባሊግ" بَٰلِغ ማለት እራሱ "ዐቅመ ጋብቻ"Puberty" ማለት ነው፦ ተፍሢሩል ኢብኑ ከሲር 4፥6 "ጋብቻን እስከደረሱ ጊዜ" የሚለውን ሙጃሂድ፦ "ለዐቅመ ጋብቻ ነው" ብሏል፥ ዐበይት ምሁራን፦ "ለዐቅመ ጋብቻ" ለጋዎች "ኢሕቲላም" ሲኖራቸው ነው" ብለዋል። አቢ ዳውድ በሡናው እንደዘገበው፥ ዐሊይ ኢብኑ አቢ ጧሊብ"ረ.ዐ." እንደተረከው፦ "የአላህ መልእክተኛ”ﷺ” እንዲህ አሉ፦ "ከዐቅመ ጋብቻ በኃላ የቲምነት የለም"። ( حتى إذا بلغوا النكاح ) قال مجاهد : يعني : الحلم . قال الجمهور من العلماء : البلوغ في الغلام تارة يكون بالحلم ، وهو أن يرى في منامه ما ينزل به الماء الدافق الذي يكون منه الولد . وقد روى أبو داود في سننه عن أمير المؤمنين علي بن أبي طالب ، رضي الله عنه ، قال : حفظت من رسول الله صلى الله عليه وسلم : " لا يتم بعد احتلام ሡነን አቢ ዳውድ መጽሐፍ 18, ሐዲስ 12 ዐሊይ ኢብኑ አቢ ጧሊብ እንደተረከው፦ "የአሏህ መልእክተኛ”ﷺ” እንዲህ አሉ፦ "ከዐቅመ ጋብቻ በኃላ የቲምነት የለም"።  قَالَ عَلِيُّ بْنُ أَبِي طَالِبٍ حَفِظْتُ عَنْ رَسُولِ اللَّهِ صلى الله عليه وسلم ‏ "‏ لاَ يُتْمَ بَعْدَ احْتِلاَمٍ "ዐቅመ ጋብቻ" አካል ተራክቦ ለማድረግ ሲበስል ነው፥ ከዐቅመ ጋብቻ በኃላ የቲምነት ስለሌለ የቲሞች እራሳቸው እንዲችሉ ይፈተናሉ። "ኢሕቲላም" احْتِلاَم ማለት አንድ ልጅ ወይም አንዲት ልጂት ተራክቦ ለማድረግ የሚኖራቸው ፈሳሽ ነው። አንድ ለጋ ሕጻን ለዐቅመ አደም ከደረሰ የሰው ቤት ዘው ብሎ አይገባም፥ ከዚያ ይልቅ አንኳክቶ ያስፈቅዳል፦ 24፥59 ከእናንተም ሕፃናቶቹ "ዐቅመ አዳምን" በደረሱ ጊዜ እነዚያ ከእነርሱ በፊት የነበሩት እንዳስፈቀዱ ያስፈቅዱ፡፡ وَإِذَا بَلَغَ الْأَطْفَالُ مِنكُمُ الْحُلُمَ فَلْيَسْتَأْذِنُوا كَمَا اسْتَأْذَنَ الَّذِينَ مِن قَبْلِهِمْ አሁን እዚህ አንቀጽ ላይ "ኢዛ"  إِذَا የሚለው የጊዜ ተውሳከ ግሥ የዐቅመ ጋብቻ ጊዜ አመላካች ነው፥ ይህንን ዐቅመ ጋብቻ ለማመልከት "ዐቅመ አዳም" ለሚለው ቃል "በለገ" بَلَغَ  የሚል የግሥ መደብ ይጠቀማል። አንዲት እንስት ለዐቅመ ሐዋህ ደረሰች የሚባለው አካሏ ለተራክቦ ዝግጁ ሲሆን የመድረሷ የመጀመሪያው እና ዐቢይ ምልክት ደግሞ ጡቷ ሲያጎጠጉጥ እና ብብቷና ብልቷ አካባቢ ጸጉር መብቀል ሲጀምር ነው። ይህ የምታመነጨው ፈሳሽ "ኢሕቲላም" احْتِلاَم ሲባል ትርጉሙ "ከረቤዛዊ ፈሳሽ"Vaginal lubrication" ነው፥ ይህ ፈሳሽ ከጨቅላነት ወደ ዐቅመ ሐዋህ የምትሸጋገርበት አካላዊ ሽግግር"physical transition" ነው። ይህንን ታሳቢ እና ዋቢ በማድረግ እናታችን ዓኢሻህ"ረ.ዐ." ለነቢያችን"ﷺ" የተዳረችው በስድስት ዓመቷ ሲሆን ለዐቅመ ሐዋህ እስክትደርስ ድረስ ለሦስት ዓመት ከተጠበቀ በኃላ በዘጠኝ ዓመቷ ወደ ነቢያችን"ﷺ" ቤት ገብታለች፦ ኢማም ሙሥሊም መጽሐፍ 16, ሐዲስ 82 ዓኢሻህ እንደተረከችው፦ "ነቢዩ"ﷺ" ሲያገቡኝ የስድስት ዓመት እንስት ነበርኩኝ፥ የዘጠኝ ዓመት እንስት ስሆን ወደ ቤቱ ገባሁኝ"። عَنْ عَائِشَةَ، قَالَتْ تَزَوَّجَنِي النَّبِيُّ صلى الله عليه وسلم وَأَنَا بِنْتُ سِتِّ سِنِينَ وَبَنَى بِي وَأَنَا بِنْتُ تِسْعِ سِنِينَ ኢማም ቡኻርይ መጽሐፍ 67, ሐዲስ 69 ዓኢሻህ"ረ.ዐ." እንደተረከችው፦ "ነቢዩ"ﷺ" ሲያገቧ የስድስት ዓመት ነበረች፥ የዘጠኝ ዓመት እንስት ሲሆናት ደረሱባት"። عَنْ عَائِشَةَ ـ رضى الله عنها ـ أَنَّ النَّبِيَّ صلى الله عليه وسلم تَزَوَّجَهَا وَهْىَ بِنْتُ سِتِّ سِنِينَ በስድስት ዓመቷ ተድራ ሦስት ዓመት የመቆየቷ ጉዳይ ለዐቅመ ሐዋህ እስክትደርስ ድረስ ነው፥ "በስድስት ዓመቷ ተድራ በዘጠኝ ዓመቷ ለምን ተራከበች" ብለህ እርር እና ምርር የምትል ከሆነ እንግዲያውስ ይስሐቅ ርብቃን በሦስት ዓመቷ ማግባቱን እና በስድስት ዓመቷ ተራክቦ ማድረጉን ስትሰማ ልትንጨረጨር እና ልትንተከተክ ይገባካል። የምጣዱ እያለ የዕንቅቡ ተንጣጣ ይሉካል እንደዚህ ነው፥ ወይም ቅቤ አንጣሪዋ እያለች ጎመን ቀንጣሿ ምች መታት ይሉካል እንደዚህ ነው። አምላካችን አሏህ ሂዳያህ ይስጣችሁ! ለእኛም ጽናቱን ይስጠን! አሚን። ✍ከዐቃቢ ኢሥላም ወሒድ https://t.me/Wahidcom ወሠላሙ ዐለይኩም
9 78337Loading...
23
የርብቃ ጋብቻ በአሏህ ስም እጅግ በጣም ሩኅሩህ እጅግ በጣም አዛኝ በሆነው። 4፥6 የቲሞችንም ጋብቻን እስከደረሱ ጊዜ ድረስ ፈትኑዋቸው፡፡ وَابْتَلُوا الْيَتَامَىٰ حَتَّىٰ إِذَا بَلَغُوا النِّكَاحَ እንደ ዘፍጥረት ዘገባ አብርሃም ልጁ ይስሐቅን ሊሠዋ እንደነበር ተዘግቧል። በዚያን ይስሐቅ የሠላሳ ስድስት ዓመት ልጅ እንደነበር በታርገም ዮናታን ተዘግቧል፦ ታርገም ዮናታን ዘፍጥረት 22፥1 ይስሐቅም እንዲህ ሲል መለሰ፦ "እነሆ፥ ዛሬ የሠላሳ ስድስት ዓመት ልጅ ነኝ"። ויען יצחק: "הנה אני בן שלושים ושש שנה היום". ምሁራን ይስሐቅ በሞርያ ተራራ ሠላሳ ስድስት ዓመት ከመንፈቅ ስላለፈ ሠላሳ ሰባት ዓመቱ እንደነበር ይዘግባሉ፦ ራሺ ዘፍጥረት 25፥20 "አብርሃም ከሞሪያ ተራራ በመጣ ጊዜ ርብቃ መወለዱን ሰምቷልና፥ በዚያ ጊዜ ይስሐቅ የሠላሳ ሰባት ዓመት ልጅ ነበር። ምክንያቱም በዚያን ጊዜ ሣራ ስለሞተች። שֶׁהֲרֵי כְּשֶׁבָּא אַבְרָהָם מֵהַר הַמּוֹרִיָּה נִתְבַּשֵּׂר שֶׁנּוֹלְדָה רִבְקָה, וְיִצְחָק הָיָה בֶּן ל"ז שָׁנָה, שֶׁהֲרֵי בּוֹ בַּפֶּרֶק מֵתָה שָׂרָה, וּמִשֶּׁנּוֹלַד יִצְחָק עַד הָעֲקֵדָה שֶׁמֵּתָה שָׂרָה, ל"ז שָׁנָה הָיוּ "ይህም ከሆነ በኋላ" ማለትም "ይስሐቅ ሊሠዋ ከሆነ በኃላ" ለአብርሃም ሚልካ ለወንድሙ ለናኮር ልጆችን ወለደች፦ ዘፍጥረት 22፥20 ይህም ከሆነ በኋላ ለአብርሃም እንዲህ ተብሎ ተነገረ፦ “እነሆ፥ ሚልካ ደግሞ ለወንድምህ ለናኮር ልጆችን ወለደች። ሚልካ የናኮር ሚስት ስትሆን የአብርሃም ወንድም ናኮር ዑፅ፣ ቡዝ፣ ቀሙኤል፣ ኮዛት፥ ሐዞ፣ ፊልዳሥ፣ የድላፍ፣ እና ባቱኤል የሚባሉ ስምንት ልጆችን ወለደች፦ ዘፍጥረት 22፥21-22 እነርሱም በኵሩ ዑፅ፥ ወንድሙ ቡዝ፥ የአራም አባት ቀሙኤል፥ ኮዛት፥ ሐዞ፥ ፊልዳሥ፥ የድላፍ፥ ባቱኤል ናቸው። ባቱኤል የናኮር የመጨረሻ ልጅ ሲሆን ባቱኤል ርብቃን ወለደ፦ ዘፍጥረት 22፥23 ባቱኤልም ርብቃን ወለደ። በትንሹ ይስሐቅ ርብቃን በሠላሳ ሰባት ዓመት ይበልጣታል፥ ይስሐቅ አርባ ዓመት ሲሆነው ርብቃን አገባ፦ ዘፍጥረት 25፥20 ይስሐቅም አርባ ዓመት ሲሆነው ርብቃን አገባ። ይስሐቅ ርብቃን ሲያገባት የሦስትት ዓመት ልጅ ነበረች፥ ምክንያቱም 40-37=7 ይሆናልና። ከጋብቻ በኃላ ይስሐቅ ከርብቃ ጋር በተራክቦ ለመራከብ የነበረው የጊዜ ክፍተት ሦስት ዓመት እንደነበር በራሺ ዘፍጥረት ላይ እንዲህ ተዘግቧል፦ ራሺ ዘፍጥረት 25፥20 "ለጋብቻ ብቁ እስክትሆን ድረስ ሦስት ዓመት ጠበቀ፥ ከዚያም ደረሰባት። הִמְתִּין לָהּ עַד שֶׁתְּהֵא רְאוּיָה לְבִיאָה ג' שָׁנִים וּנְשָׂאָהּ: ስለዚህ የሦስት ዓመት ልጅ ለአርባ ዓመት ሰው መዳር በጥንት ጊዜ የተለመደ ጉዳይ መሆኑ ይህ ታሪክ ጉልኅ ማሳያ ነው። እንደ ታሪኩማ ይስሐቅ በተራክቦ ሲራከባት ርብቃ መካን ነበረችና ይስሐቅም ስለሚስቱ ወደ አምላክ ጸለየ፥ አምላክም ስለተለመነው ርብቃም ሚስቱ ፀነሰች፦ ዘፍጥረት 25፥21 ይስሐቅም ስለሚስቱ ወደ ያህዌህ ጸለየ፥ መካን ነበረችና ያህዌህም ተለመነው፥ ርብቃም ሚስቱ ፀነሰች።
6 12545Loading...
24
የርብቃ ጋብቻ በአሏህ ስም እጅግ በጣም ሩኅሩህ እጅግ በጣም አዛኝ በሆነው። 4፥6 የቲሞችንም ጋብቻን እስከደረሱ ጊዜ ድረስ ፈትኑዋቸው፡፡ وَابْتَلُوا الْيَتَامَىٰ حَتَّىٰ إِذَا بَلَغُوا النِّكَاحَ እንደ ዘፍጥረት ዘገባ አብርሃም ልጁ ይስሐቅን ሊሠዋ እንደነበር ተዘግቧል። በዚያን ይስሐቅ የሠላሳ ስድስት ዓመት ልጅ እንደነበር በታርገም ዮናታን ተዘግቧል፦ ታርገም ዮናታን ዘፍጥረት 22፥1 ይስሐቅም እንዲህ ሲል መለሰ፦ "እነሆ፥ ዛሬ የሠላሳ ስድስት ዓመት ልጅ ነኝ"። ויען יצחק: "הנה אני בן שלושים ושש שנה היום". ምሁራን ይስሐቅ በሞርያ ተራራ ሠላሳ ስድስት ዓመት ከመንፈቅ ስላለፈ ሠላሳ ሰባት ዓመቱ እንደነበር ይዘግባሉ፦ ራሺ ዘፍጥረት 25፥20 "አብርሃም ከሞሪያ ተራራ በመጣ ጊዜ ርብቃ መወለዱን ሰምቷልና፥ በዚያ ጊዜ ይስሐቅ የሠላሳ ሰባት ዓመት ልጅ ነበር። ምክንያቱም በዚያን ጊዜ ሣራ ስለሞተች። שֶׁהֲרֵי כְּשֶׁבָּא אַבְרָהָם מֵהַר הַמּוֹרִיָּה נִתְבַּשֵּׂר שֶׁנּוֹלְדָה רִבְקָה, וְיִצְחָק הָיָה בֶּן ל"ז שָׁנָה, שֶׁהֲרֵי בּוֹ בַּפֶּרֶק מֵתָה שָׂרָה, וּמִשֶּׁנּוֹלַד יִצְחָק עַד הָעֲקֵדָה שֶׁמֵּתָה שָׂרָה, ל"ז שָׁנָה הָיוּ "ይህም ከሆነ በኋላ" ማለትም "ይስሐቅ ሊሠዋ ከሆነ በኃላ" ለአብርሃም ሚልካ ለወንድሙ ለናኮር ልጆችን ወለደች፦ ዘፍጥረት 22፥20 ይህም ከሆነ በኋላ ለአብርሃም እንዲህ ተብሎ ተነገረ፦ “እነሆ፥ ሚልካ ደግሞ ለወንድምህ ለናኮር ልጆችን ወለደች። ሚልካ የናኮር ሚስት ስትሆን የአብርሃም ወንድም ናኮር ዑፅ፣ ቡዝ፣ ቀሙኤል፣ ኮዛት፥ ሐዞ፣ ፊልዳሥ፣ የድላፍ፣ እና ባቱኤል የሚባሉ ስምንት ልጆችን ወለደች፦ ዘፍጥረት 22፥21-22 እነርሱም በኵሩ ዑፅ፥ ወንድሙ ቡዝ፥ የአራም አባት ቀሙኤል፥ ኮዛት፥ ሐዞ፥ ፊልዳሥ፥ የድላፍ፥ ባቱኤል ናቸው። ባቱኤል የናኮር የመጨረሻ ልጅ ሲሆን ባቱኤል ርብቃን ወለደ፦ ዘፍጥረት 22፥23 ባቱኤልም ርብቃን ወለደ። በትንሹ ይስሐቅ ርብቃን በሠላሳ ሰባት ዓመት ይበልጣታል፥ ይስሐቅ አርባ ዓመት ሲሆነው ርብቃን አገባ፦ ዘፍጥረት 25፥20 ይስሐቅም አርባ ዓመት ሲሆነው ርብቃን አገባ። ይስሐቅ ርብቃን ሲያገባት የሦስትት ዓመት ልጅ ነበረች፥ ምክንያቱም 40-37=7 ይሆናልና። ከጋብቻ በኃላ ይስሐቅ ከርብቃ ጋር በተራክቦ ለመራከብ የነበረው የጊዜ ክፍተት ሦስት ዓመት እንደነበር በራሺ ዘፍጥረት ላይ እንዲህ ተዘግቧል፦ ራሺ ዘፍጥረት 25፥20 "ለጋብቻ ብቁ እስክትሆን ድረስ ሦስት ዓመት ጠበቀ፥ ከዚያም ደረሰባት። הִמְתִּין לָהּ עַד שֶׁתְּהֵא רְאוּיָה לְבִיאָה ג' שָׁנִים וּנְשָׂאָהּ: ስለዚህ የሦስት ዓመት ልጅ ለአርባ ዓመት ሰው መዳር በጥንት ጊዜ የተለመደ ጉዳይ መሆኑ ይህ ታሪክ ጉልኅ ማሳያ ነው። እንደ ታሪኩማ ይስሐቅ በተራክቦ ሲራከባት ርብቃ መካን ነበረችና ይስሐቅም ስለሚስቱ ወደ አምላክ ጸለየ፥ አምላክም ስለተለመነው ርብቃም ሚስቱ ፀነሰች፦ ዘፍጥረት 25፥21 ይስሐቅም ስለሚስቱ ወደ ያህዌህ ጸለየ፥ መካን ነበረችና ያህዌህም ተለመነው፥ ርብቃም ሚስቱ ፀነሰች። ወደ ዲኑል ኢሥላም ስንመጣ "ዐቅመ ጋብቻ" ማለት አንድ ተባእት ለዐቅመ አደም ሲደርስ እና አንዲት እንስት ለዐቅመ ሐዋህ ስትደርስ ማለት ነው። ለምሳሌ፦ የቲሞች እራሳቸው ይችሉ ወይም አይችሉ እንደሆነ ይፈተናሉ፥ ይህም ፈተና ለጋብቻ እስከሚደርሱበት ድረስ ነው፦ 4፥6 የቲሞችንም ጋብቻን እስከደረሱ ጊዜ ድረስ ፈትኑዋቸው፡፡ وَابْتَلُوا الْيَتَامَىٰ حَتَّىٰ إِذَا بَلَغُوا النِّكَاحَ "ኢዛ" إِذَا ማለት "ጊዜ" ማለት ሲሆን የጊዜ ተውሳከ ግሥ ሲሆን ጋብቻ የራሱ የሆነ ጊዜ እንዳለው አመላካች ነው፥ ይህም ጊዜ ለማመልከት "ጋብቻን እስከደረሱ" ድረስ በማለት ይናገራል። እዚህ አንቀጽ ላይ "ጋብቻን እስከደረሱ" ለሚለው የገባው ቃል "በለጉ" بَلَغُوا ሲሆን "ለጋብቻ በሰሉ" ማለት ነው፥ "በለገ" بَلَغَ ማለት እራሱ "ለጋብቻ በሰለ" ማለት ሲሆን "በለገት" بَلَغَت ማለት ደግሞ "ለጋብቻ በሰለች" ማለት ነው። "ባሊግ" بَٰلِغ ማለት እራሱ "ዐቅመ ጋብቻ"Puberty" ማለት ነው፦ ተፍሢሩል ኢብኑ ከሲር 4፥6 "ጋብቻን እስከደረሱ ጊዜ" የሚለውን ሙጃሂድ፦ "ለዐቅመ ጋብቻ ነው" ብሏል፥ ዐበይት ምሁራን፦ "ለዐቅመ ጋብቻ" ለጋዎች "ኢሕቲላም" ሲኖራቸው ነው" ብለዋል። አቢ ዳውድ በሡናው እንደዘገበው፥ ዐሊይ ኢብኑ አቢ ጧሊብ"ረ.ዐ." እንደተረከው፦ "የአላህ መልእክተኛ”ﷺ” እንዲህ አሉ፦ "ከዐቅመ ጋብቻ በኃላ የቲምነት የለም"። ( حتى إذا بلغوا النكاح ) قال مجاهد : يعني : الحلم . قال الجمهور من العلماء : البلوغ في الغلام تارة يكون بالحلم ، وهو أن يرى في منامه ما ينزل به الماء الدافق الذي يكون منه الولد . وقد روى أبو داود في سننه عن أمير المؤمنين علي بن أبي طالب ، رضي الله عنه ، قال : حفظت من رسول الله صلى الله عليه وسلم : " لا يتم بعد احتلام ሡነን አቢ ዳውድ መጽሐፍ 18, ሐዲስ 12 ዐሊይ ኢብኑ አቢ ጧሊብ እንደተረከው፦ "የአሏህ መልእክተኛ”ﷺ” እንዲህ አሉ፦ "ከዐቅመ ጋብቻ በኃላ የቲምነት የለም"። قَالَ عَلِيُّ بْنُ أَبِي طَالِبٍ حَفِظْتُ عَنْ رَسُولِ اللَّهِ صلى الله عليه وسلم ‏ "‏ لاَ يُتْمَ بَعْدَ احْتِلاَمٍ "ዐቅመ ጋብቻ" አካል ተራክቦ ለማድረግ ሲበስል ነው፥ ከዐቅመ ጋብቻ በኃላ የቲምነት ስለሌለ የቲሞች እራሳቸው እንዲችሉ ይፈተናሉ። "ኢሕቲላም" احْتِلاَم ማለት አንድ ልጅ ወይም አንዲት ልጂት ተራክቦ ለማድረግ የሚኖራቸው ፈሳሽ ነው። አንድ ለጋ ሕጻን ለዐቅመ አደም ከደረሰ የሰው ቤት ዘው ብሎ አይገባም፥ ከዚያ ይልቅ አንኳክቶ ያስፈቅዳል፦ 24፥59 ከእናንተም ሕፃናቶቹ "ዐቅመ አዳምን" በደረሱ ጊዜ እነዚያ ከእነርሱ በፊት የነበሩት እንዳስፈቀዱ ያስፈቅዱ፡፡ وَإِذَا بَلَغَ الْأَطْفَالُ مِنكُمُ الْحُلُمَ فَلْيَسْتَأْذِنُوا كَمَا اسْتَأْذَنَ الَّذِينَ مِن قَبْلِهِمْ አሁን እዚህ አንቀጽ ላይ "ኢዛ" إِذَا የሚለው የጊዜ ተውሳከ ግሥ የዐቅመ ጋብቻ ጊዜ አመላካች ነው፥ ይህንን ዐቅመ ጋብቻ ለማመልከት "ዐቅመ አዳም" ለሚለው ቃል "በለገ" بَلَغَ የሚል የግሥ መደብ ይጠቀማል። አንዲት እንስት ለዐቅመ ሐዋህ ደረሰች የሚባለው አካሏ ለተራክቦ ዝግጁ ሲሆን የመድረሷ የመጀመሪያው እና ዐቢይ ምልክት ደግሞ ጡቷ ሲያጎጠጉጥ እና ብብቷና ብልቷ አካባቢ ጸጉር መብቀል ሲጀምር ነው። ይህ የምታመነጨው ፈሳሽ "ኢሕቲላም" احْتِلاَم ሲባል ትርጉሙ "ከረቤዛዊ ፈሳሽ"Vaginal lubrication" ነው፥ ይህ ፈሳሽ ከጨቅላነት ወደ ዐቅመ ሐዋህ የምትሸጋገርበት አካላዊ ሽግግር"physical transition" ነው።
10Loading...
25
ይህንን ታሳቢ እና ዋቢ በማድረግ እናታችን ዓኢሻህ"ረ.ዐ." ለነቢያችን"ﷺ" የተዳረችው በስድስት ዓመቷ ሲሆን ለዐቅመ ሐዋህ እስክትደርስ ድረስ ለሦስት ዓመት ከተጠበቀ በኃላ በዘጠኝ ዓመቷ ወደ ነቢያችን"ﷺ" ቤት ገብታለች፦ ኢማም ሙሥሊም መጽሐፍ 16, ሐዲስ 82 ዓኢሻህ እንደተረከችው፦ "ነቢዩ"ﷺ" ሲያገቡኝ የስድስት ዓመት እንስት ነበርኩኝ፥ የዘጠኝ ዓመት እንስት ስሆን ወደ ቤቱ ገባሁኝ"። عَنْ عَائِشَةَ، قَالَتْ تَزَوَّجَنِي النَّبِيُّ صلى الله عليه وسلم وَأَنَا بِنْتُ سِتِّ سِنِينَ وَبَنَى بِي وَأَنَا بِنْتُ تِسْعِ سِنِينَ ኢማም ቡኻርይ መጽሐፍ 67, ሐዲስ 69 ዓኢሻህ"ረ.ዐ." እንደተረከችው፦ "ነቢዩ"ﷺ" ሲያገቧ የስድስት ዓመት ነበረች፥ የዘጠኝ ዓመት እንስት ሲሆናት ደረሱባት"። عَنْ عَائِشَةَ ـ رضى الله عنها ـ أَنَّ النَّبِيَّ صلى الله عليه وسلم تَزَوَّجَهَا وَهْىَ بِنْتُ سِتِّ سِنِينَ በስድስት ዓመቷ ተድራ ሦስት ዓመት የመቆየቷ ጉዳይ ለዐቅመ ሐዋህ እስክትደርስ ድረስ ነው፥ "በስድስት ዓመቷ ተድራ በዘጠኝ ዓመቷ ለምን ተራከበች" ብለህ እርር እና ምርር የምትል ከሆነ እንግዲያውስ ይስሐቅ ርብቃን በሦስት ዓመቷ ማግባቱን እና በስድስት ዓመቷ ተራክቦ ማድረጉን ስትሰማ ልትንጨረጨር እና ልትንተከተክ ይገባካል። የምጣዱ እያለ የዕንቅቡ ተንጣጣ ይሉካል እንደዚህ ነው፥ ወይም ቅቤ አንጣሪዋ እያለች ጎመን ቀንጣሿ ምች መታት ይሉካል እንደዚህ ነው። አምላካችን አሏህ ሂዳያህ ይስጣችሁ! ለእኛም ጽናቱን ይስጠን! አሚን። ✍ከዐቃቢ ኢሥላም ወሒድ https://t.me/Wahidcom ወሠላሙ ዐለይኩም
10Loading...
26
ታላቂቱ ባቢሎን ክፍል ሁለት በአሏህ ስም እጅግ በጣም ርኅሩኅ እጅግ በጣም አዛኝ በሆነው። 5፥111 ወደ ሐዋርያትም «በእኔ እና በመልእክተኛዬ እመኑ» በማለት ባዘዝኩ ጊዜ አስታውስ፡፡ وَإِذْ أَوْحَيْتُ إِلَى الْحَوَارِيِّينَ أَنْ آمِنُوا بِي وَبِرَسُولِي "ኤክሌሲያ" ἐκκλησία ማለት "ጉባኤ" "ማኅበር" "ስብሰባ" ማለት ሲሆን በብሉይ ኪዳን ግሪክ ሰፕቱአጀንት እና በአዲስ ኪዳን ግሪክ ኮይኔ "ጉባኤ" "ማኅበር" "ስብሰባ" ለሚለው የገባው ቃል ነው፥ በተለምዶ "ቤተክርስቲያን"church" ይባል። ኢየሱስ ጴጥሮስን መሠረት በማድረግ የራሱን ስብስብ እንደሚሠራ ተናግሮ ነበር፦ ማቴዎስ 16፥18 እኔም እልሃለሁ አንተ ጴጥሮስ ነህ፥ በዚህም ዓለት ላይ ኤክሌሲያዬን እሠራለሁ፥ የሲዖል ደጆችም አይችሉአትም። κἀγὼ δέ σοι λέγω ὅτι σὺ εἶ Πέτρος, καὶ ἐπὶ ταύτῃ τῇ πέτρᾳ οἰκοδομήσω μου τὴν ἐκκλησίαν, καὶ πύλαι Ἅιδου οὐ κατισχύσουσιν αὐτῆς. ይህ ስብስብ መቀመጫው ኢየሩሳሌም የነበረ ሲሆን በ 70 ድኅረ ልደት የሮማው ጄኔራል ጢጦስ ቤተመቅደሱን እና ኢየሩሳሌምን ሲያነዳት ተበተነ። ከዚያም ከ 180 እስከ 313 ድኅረ ልደት በዓለም ዐቀፍ ደረጃ "ኤክሌሲያ ሜጋሌ" ἐκκλησία μεγάλη "ኤክሌሲያ ማግና" "ታላቂቱ ቤተክርስቲያን"Great Church" ተብላ በሮም መንግሥት መቀመጫ ያደረገች ታላቂቱ ቤተክርስቲያን በአበው ተዋቅራ ተደራጀች፥ ይህቺ ሴት በሮም መንግሥት የተቀመጠችው ኩላዊት ቤተክርስቲያን ናት። ይህቺ ሴት በዚህ ጊዜ ውስጥ የሥላሴ እሳቤ፣ የተሠግዎት ትምህርት፣ ስለ ማርያም ስግደት እና እርገት፣ ወደ መላእክት እና ወደ ሙታን መጸለይ፣ ለመስቀል እና ለስዕል መስገድ፣ ምንኩስና እና ብህትውና የመሳሰሉት ትምህርት ስርዋጽ አርጋ ከግሪክ ወሮም ፍልስፍና ጋር ቀይጣለች። "ካቶሊኮስ" καθολικός ማለት "ዓለም ዐቀፍ" በግዕዝ "ኩላዊት" በሮማይስጥ "ካቶሊክ" ማለት ነው፥ ለመጀመሪያ ጊዜ ኤክሌሲያን "ካቶሊኮስ" ብሎ የጠራት የአንጾኪያው ኤጲስ ቆጶስ አግናጥዮስ በ 110 ድኅረ ልደት ነው፦ "ኤጲስ ቆጶሱ በሚገለጥበት ቦታ ሁሉ በዚያ ብዙኃኑ ይሁኑ! ኢየሱስ ባለበትም ቢሆን የካቶሊክ ቤተክርስቲያን አለች"። Epistle to the Smyrnaeans (St. Ignatius) Chapter 8 የፈረንሳዩ ኤጲስ ቆጶስ ሔራንዮስ ደግሞ በ 180 ድኅረ ልደት ላይ፦ "እውነታው ያለው በካቶሊክ ቤተ ክርስቲያን ውስጥ እንጂ ሌላ በየትም አይደለም" ብሏል፦ "እውነታው ያለው በካቶሊክ ቤተ ክርስቲያን ውስጥ እንጂ ሌላ በየትም አይደለም"። Against Heresies(St. Irenaeus) Book III(3) Chapter 4 ይህቺ ካቶሊክ ቤተክርስቲያን የግሪክ እና የሮም ፍልስፍና የተጠናወታቸው የፈላስፎች ስብስብ ናት፥ ፈላስፋው ዮስጦስ ሰማዕቱ፣ ፈላስፋው አርጌንስ፣ ፈላስፋው ጠርጡሊያኖስ፣ ፈላስፋው ቀሌሜንጦስ ዘእስክንድርያ፣ ፈላስፋው አውግስጢኖስ ወዘተ አደራጅተው ያዋቀሯት ስብስብ ናት። የእስክንድርያው የትርጓሜ ትምህርት ቤት በአፍላጦን ፍልስፍና ሰርጎገብ መሠረት ማድረጉ እንዲሁ የአንጾኪያው ትምህርት ቤት ደግሞ በአሪስጣጣሊስ ፍልስፍና ሰርጎገብ ማድረጉ ጉልኅ ማሳያ ነው። ፨ ይህቺ ሴት በ325 ድኅረ ልደት በንጉሥ ቆስጠንጢኖስ ሊቀ መንበርነት ኩላዊት የኒቂያ ጉባኤ ላይ 318 ኤጲጵ ቆጶሳት ከመላው ዓለም በመሰብሰብ "የሮሙ የጴጥሮስ በዓለ መንበር ሐዋርያት እንዳዘዙ አለቃም ፈራጅም ይሁን" በማለት ወሰነች፦ ፍትሐ ነገሥት አንቀጽ 4 ቁጥር 40 "ሊቃነ ጳጳሳት በዓለም ሁሉ አራት ብቻ እንዲሆኑ በኒቂያ የተሰበሰቡት የቅዱሳን ማኅበር አዘዙ። ከእነርሱም የሮሙ የጴጥሮስ በዓለ መንበር ሐዋርያት እንዳዘዙ አለቃም ፈራጅም ይሁን"። ኩላዊት የክርስትና ቤተ ክርስቲያን የምትመራው በሮማ ግዛት በአምስት ኤጲስ ቆጶሳዊ ፓትሪያሪኮች"Pentarchy" ነው፥ እነርሱም የሮሙ የጴጥሮስ መንበር፣ የቁስጥንጥንያው የእንድርያስ መንበር፣ የእስክንድርያው የማርቆስ መንበር፣ የአንጾኪያው የጴጥሮስ መንበር እና የኢየሩሳሌሙ የያዕቆብ መንበር ናቸው። ይህቺ የኒቂያ ጉባኤ ፓትሪያሪኩን "ካቶሊኮስ በሚባል ታላቅ ስም ያክብሩት" በማለት ተናግራለች፥ በተጨማሪም ኤጲስ ቆጶስ "የጸጋ አምላካችሁም ነውና" ተብሏል፦ ፍትሐ ነገሥት አንቀጽ 4 ቁጥር 43 "ካቶሊኮስ በሚባል ታላቅ ስም ያክብሩት" ዲድስቅልያ 8፥6 ከእውነተኛው አምላክ በታችም በምድር ላይ አለቃችሁ ፣ መምህራችሁና ኃይላችሁ "የጸጋ አምላካችሁም ነውና"። ፨ ይህቺ ሴት በ 381 ድኅረ ልደት በሮሙ ንጉሥ በታላቁ እና ፊተኛው ቴዎዶስዮስ ሊቀ መንበርነት የተዘጋጀው የቆስጠንጥኒያ ኩላዊ ጉባኤ በ150 ኤጲስ ቆጶሳት በመሰብሰብ "በአንዲት፣ ቅድስት፣ "ካቶሊካዊት" እና ሐዋርያዊት ቤተ ክርስቲያን እናምናለን"we believe in one, holy, Catholic and Apostolic Church" ብላለች። ፨ ይህቺ ሴት 431 ድኅረ ልደት በንጉሥ ደኃራይ ቴዎዶስዮስ ሊቀ መንበርነት የኤፌሶን ኩላዊ ጉባኤ ላይ 200 ኤጲጵ ቆጶሳት ከመላው ዓለም በመሰብሰብ የአንጾኪያን መንበርን ከንስጥሮሳውያን ጋር አውግዛለች። ፨ ይህቺ ሴት 451 ድኅረ ልደት በንጉሥ መርቅያኖስ ሊቀ መንበርነት የኬልቄዶን ኩላዊ ጉባኤ ላይ 130 ኤጲጵ ቆጶሳት ከመላው ዓለም በመሰብሰብ የእስክንድርያውን መንበር ከጽብሓውያን ቤተክርስቲያን"oriental church" ጋር አውግዛለች። ፨ ይህቺ ሴት በመቀጠል በ 1954 ድኅረ ልደት የቁስጥንጥንያን መንበር ከምሥራቃውያን ቤተክርስቲያን"eastern church" ጋር አውግዛለች። ፨ ይህቺ ሴት በስተመጨረሻም የፕሮቴስታንትን ሐዳሲያንን የሚባሉትን ሉተራውያንን፣ ዝውንግሊያውያንን፣ ካልቪናውያንን ወዘተ አውግዛለች። በእርግጥም ይህቺ ሴት በቀዩ አውሬ በሮም መንግሥት ላይ የተቀመጠች ጋለሞታይቷ ሴት ናት፦ 1ኛ ጴጥሮስ 5፥13 ከእናንተ ጋር ተመርጣ "በባቢሎን ያለች ቤተ ክርስቲያን" ልጄም ማርቆስ ሰላምታ ያቀርቡላችኋል። "ባቢሎን" ደግሞ የሮም ምሥጢራዊ ስም እንደሆነ የቂሳሪያው አውሳቢዮስ ይህንን አንቀጽ ታሳቢ እና ዋቢ አርጎ ተናግሯል፦ "ጴጥሮስም በመጀመሪያው መልእክቱ ውስጥ ስለ ማርቆስ ሲያነሳ እንዳመለከተው ከተማይቱን በምሳሌ "ባቢሎን" ብሎ ሲጠራ እርሱ ራሱ በሮም እንደ ጻፈው ይናገራሉ"። Church History (Eusebius) > Book II(2) Chapter 15 Number 2 ዛሬ በዓለም ላይ ከተለያየ ብሔር፣ ቋንቋ፣ ዘውግ ከ 1.3 ቢሊዮን ምእመናን ያቀፈው አባላት ያላት እና ሮም መቀመጫ ያረገች የካቶሊክ ቤተክርስቲያን ነች። የካቶሊክ ቤተክርስቲያን እነዚህን ከመስመር የወጡ ትምህርታት የሚያርማትን ግለሰብ ሆነ ቡድን "ሐዋርያዊ ቅብብሎሽ፣ ሐዋርያዊ መተካካት የያዘውን የጴጥሮስን መንበር እና የመፍታትና የማሰር ቁልፍ ተቀብያለው" በማለት "መ-ናፍቅ" እያለች በግዝት እና በግዞት ስታሰቃይ ነበር፥ በታሪክ ውስጥ ይህቺ ተቋም ሲያሰኛት በጉልበት፣ በበባርነት እና በቅኝ ግዛት ሰዎች ክርስትናን እንዲቀበሉ አርጋለች። ይህቺ ቤተክርስቲያን ባይብልን ወደ ሌላ ቋንቋ የተረጎሙ ሰዎች በመስቀል አቃጥላለች፥ ቤተክርስቲያን ዓለምን ለመውረር እና ዲኑል ኢሥላምን ከምድረ ገጽ ለማጥፋት የመስቀል ጦርነት በመስቀለኞች ዘጠኝ ጊዜ አርጋለች።
7 34825Loading...
27
ይህቺ ሴት በሮም ቫቲካን አላውያን ነገሥታት ላይ የነገሠች ኩላዊት ታላቂቱ ቤተክርስቲያን ነች፥ ንጉሥ ቆስጠንጢኖስ፣ ታላቁ እና ፊተኛው ቴዎዶስዮስ፣ ደኃራይ ቴዎዶስዮስ፣ መርቅያኖስ የመሳሰሉት ነገሥታት ከሴትይዋ ጋር በጉባኤያት ሲሴስኑ እና ከዝሙትዋ ወይን ጠጅ ሲሰክሩ በታሪክ ታይተዋል፦ ራእይ 17፥18 ያየሃትም ሴት በምድር ነገሥታት ላይ የምትነግሥ ታላቂቱ ከተማ ናት። ራእይ 17፥2 የምድርም ነገሥታት ከእርስዋ ጋር ሴሰኑ በምድርም የሚኖሩ ከዝሙትዋ ወይን ጠጅ ሰከሩ” ብሎ ተናገረኝ። ራእይ ዐውድ ላይ "ዝሙት" "መሴሰን" "መጎልሞት" ምሳሌአዊ ሲሆን ከታጨላት ዓላማ እና ዒላማ መውጣትን ለማመልከት የገባ ፍካሬአዊ አገላለጽ ነው። የሚያሳዝነው ግን ይህቺ ሴት መጨረሻዋ ስለማያምር ተመልሶ የሚያንሰራራው አውሬ የሮም መንግሥት እና እርሱ ሲያንሰራራ የሚነግሡት የቀዩ አውሬ አሥሩ ቀንዶች ነገሥታት ይህቺን ሴት ያጠፏታል፦ ራእይ 17፥12 ያየሃቸውም አሥሩ ቀንዶች ገና መንግሥትን ያልተቀበሉ አሥር ነገሥታት ናቸው። ራእይ 17፥16 ያየኃቸውም አሥር ቀንዶች እና አውሬው ጋለሞታይቱን ይጣላሉ፥ ባዶዋን እና ራቁትዋንም ያደርጓታል። ሥጋዋንም ይበላሉ፥ በእሳትም ያቃጥሉአታል። ከዚያ በተቃራኒው የመጀመሪያው መቶ ክፍለ ዘመን የነበረችው የሐዋርያት ስብስብ አሥራ ሁለቱ ሐዋርያት መሠረት የሆኑላት አዲሲቱ ኢየሩሳሌም ናት፦ ገላትያ 4፥26 ላይኛይቱ ኢየሩሳሌም ግን በነጻነት የምትኖር ናት እርስዋም እናታችን ናት። ራእይ 21፥14 ለከተማይቱም ቅጥር አሥራ ሁለት መሠረቶች ነበሩአት፥ በእነርሱም ውስጥ የአሥራ ሁለቱ የበጉ ሐዋርያት ስሞች ተጽፈው ነበር። "የሩሻሌም" יְרוּשָׁלַם ማለት "የሠላም መሠረት" ማለት ነው፥ የአሥራ ሁለቱ ሐዋርያት ስብስብ እውነተኛ ስብስብ ነበር። ይህቺ መሠረት ያላት ከተማ አሁን ላይ ምድር ላይ የምትኖር ሳይሆን ኢየሱስ ሲመጣ በአምላክ ሕግ የምትመሠረት የመጀመሪያው መቶ ክፍለ ዘመን ሞዴት ናት፥ ራእይ 21፥2 ዕብራውያን 11፥10 ዕብራውያን 13፥14 ተመልከት! አምላካችን አሏህ ስለ ሐዋርያት እንዲህ ይለናል፦ 5፥111 ወደ ሐዋርያትም «በእኔ እና በመልእክተኛዬ እመኑ» በማለት ባዘዝኩ ጊዜ አስታውስ፡፡ وَإِذْ أَوْحَيْتُ إِلَى الْحَوَارِيِّينَ أَنْ آمِنُوا بِي وَبِرَسُولِي አሏህ ለዒሣ በሰጠው ወሕይ በኢንጂል ለሐዋርያት፦ "በእኔ እና በመልእክተኛዬ እመኑ" ብሎ ሲያዛቸው እነርሱም፦ «አመንን፥ እኛ ሙሥሊሞች መኾናችንን መስክር» አሉ፦ 5፥111 «አመንን፥ እኛ ሙሥሊሞች መኾናችንን መስክር» አሉ፡፡ قَالُوا آمَنَّا وَاشْهَدْ بِأَنَّنَا مُسْلِمُونَ አንዱን አምላክ በብቸኝነት ታዛዥ፣ ተገዢ፣ አምላኪ ደግሞ በነጠላ "ሙሥሊም" مُسْلِم በብዜት "ሙሥሊሚን" مُسْلِمِين ወይም "ሙሥሊሙን" مُسْلِمُون ይባላል። ከሐዋርያት በኃላ የመጡት ከቀጥተኛ መንገድ የተሳሳቱ ሲሆን ያልተሳሳቱት ሐዋርያት የሄዱበትን ቀጥተኛውን መንገድ እስከ መጨረሻው እንዲመራን በሶላት ላይ ስንቆም "ያልተሳሳቱትን ሰዎች መንገድ ምራን" በማለት እንቀራለን፦ 1፥7 የእነዚያን በነርሱ ላይ በጎ የዋልክላቸውን በነሱ ላይ ያልተቆጣህባቸውን እና ያልተሳሳቱትን ሰዎች መንገድ ምራን" በሉ፡፡ صِرَاطَ الَّذِينَ أَنْعَمْتَ عَلَيْهِمْ غَيْرِ الْمَغْضُوبِ عَلَيْهِمْ وَلَا الضَّالِّينَ አምላካችን አሏህ የዒሣ ሐዋርያት በሄዱበት በቀጥተኛው መንገድ ላይ ያጽናን! አሚን። ✍ከዐቃቢ ኢሥላም ወሒድ https://t.me/Wahidcom ወሠላሙ ዐለይኩም
7 60129Loading...
28
Media files
6 6519Loading...
29
ታላቂቱ ባቢሎን ክፍል ሁለት በአሏህ ስም እጅግ በጣም ርኅሩኅ እጅግ በጣም አዛኝ በሆነው። 5፥111 ወደ ሐዋርያትም «በእኔ እና በመልእክተኛዬ እመኑ» በማለት ባዘዝኩ ጊዜ አስታውስ፡፡ وَإِذْ أَوْحَيْتُ إِلَى الْحَوَارِيِّينَ أَنْ آمِنُوا بِي وَبِرَسُولِي "ኤክሌሲያ" ἐκκλησία ማለት "ጉባኤ" "ማኅበር" "ስብሰባ" ማለት ሲሆን በብሉይ ኪዳን ግሪክ ሰፕቱአጀንት እና በአዲስ ኪዳን ግሪክ ኮይኔ "ጉባኤ" "ማኅበር" "ስብሰባ" ለሚለው የገባው ቃል ነው፥ በተለምዶ "ቤተክርስቲያን"church" ይባል። ኢየሱስ ጴጥሮስን መሠረት በማድረግ የራሱን ስብስብ እንደሚሠራ ተናግሮ ነበር፦ ማቴዎስ 16፥18 እኔም እልሃለሁ አንተ ጴጥሮስ ነህ፥ በዚህም ዓለት ላይ ኤክሌሲያዬን እሠራለሁ፥ የሲዖል ደጆችም አይችሉአትም። κἀγὼ δέ σοι λέγω ὅτι σὺ εἶ Πέτρος, καὶ ἐπὶ ταύτῃ τῇ πέτρᾳ οἰκοδομήσω μου τὴν ἐκκλησίαν, καὶ πύλαι Ἅιδου οὐ κατισχύσουσιν αὐτῆς. ይህ ስብስብ መቀመጫው ኢየሩሳሌም የነበረ ሲሆን በ 70 ድኅረ ልደት የሮማው ጄኔራል ጢጦስ ቤተመቅደሱን እና ኢየሩሳሌምን ሲያነዳት ተበተነ። ከዚያም ከ 180 እስከ 313 ድኅረ ልደት በዓለም ዐቀፍ ደረጃ "ኤክሌሲያ ሜጋሌ" ἐκκλησία μεγάλη "ኤክሌሲያ ማግና" "ታላቂቱ ቤተክርስቲያን"Great Church" ተብላ በሮም መንግሥት መቀመጫ ያደረገች ታላቂቱ ቤተክርስቲያን በአበው ተዋቅራ ተደራጀች፥ ይህቺ ሴት በሮም መንግሥት የተቀመጠችው ኩላዊት ቤተክርስቲያን ናት። ይህቺ ሴት በዚህ ጊዜ ውስጥ የሥላሴ እሳቤ፣ የተሠግዎት ትምህርት፣ ስለ ማርያም ስግደት እና እርገት፣ ወደ መላእክት እና ወደ ሙታን መጸለይ፣ ለመስቀል እና ለስዕል መስገድ፣ ምንኩስና እና ብህትውና የመሳሰሉት ትምህርት ስርዋጽ አርጋ ከግሪክ ወሮም ፍልስፍና ጋር ቀይጣለች። "ካቶሊኮስ" καθολικός ማለት "ዓለም ዐቀፍ" በግዕዝ "ኩላዊት" በሮማይስጥ "ካቶሊክ" ማለት ነው፥ ለመጀመሪያ ጊዜ ኤክሌሲያን "ካቶሊኮስ" ብሎ የጠራት የአንጾኪያው ኤጲስ ቆጶስ አግናጥዮስ በ 110 ድኅረ ልደት ነው፦ "ኤጲስ ቆጶሱ በሚገለጥበት ቦታ ሁሉ በዚያ ብዙኃኑ ይሁኑ! ኢየሱስ ባለበትም ቢሆን የካቶሊክ ቤተክርስቲያን አለች"። Epistle to the Smyrnaeans (St. Ignatius) Chapter 8 የፈረንሳዩ ኤጲስ ቆጶስ ሔራንዮስ ደግሞ በ 180 ድኅረ ልደት ላይ፦ "እውነታው ያለው በካቶሊክ ቤተ ክርስቲያን ውስጥ እንጂ ሌላ በየትም አይደለም" ብሏል፦ "እውነታው ያለው በካቶሊክ ቤተ ክርስቲያን ውስጥ እንጂ ሌላ በየትም አይደለም"። Against Heresies(St. Irenaeus) Book III(3) Chapter 4 ይህቺ ካቶሊክ ቤተክርስቲያን የግሪክ እና የሮም ፍልስፍና የተጠናወታቸው የፈላስፎች ስብስብ ናት፥ ፈላስፋው ዮስጦስ ሰማዕቱ፣ ፈላስፋው አርጌንስ፣ ፈላስፋው ጠርጡሊያኖስ፣ ፈላስፋው ቀሌሜንጦስ ዘእስክንድርያ፣ ፈላስፋው አውግስጢኖስ ወዘተ አደራጅተው ያዋቀሯት ስብስብ ናት። የእስክንድርያው የትርጓሜ ትምህርት ቤት በአፍላጦን ፍልስፍና ሰርጎገብ መሠረት ማድረጉ እንዲሁ የአንጾኪያው ትምህርት ቤት ደግሞ በአሪስጣጣሊስ ፍልስፍና ሰርጎገብ ማድረጉ ጉልኅ ማሳያ ነው። ፨ ይህቺ ሴት በ325 ድኅረ ልደት በንጉሥ ቆስጠንጢኖስ ሊቀ መንበርነት ኩላዊት የኒቂያ ጉባኤ ላይ 318 ኤጲጵ ቆጶሳት ከመላው ዓለም በመሰብሰብ "የሮሙ የጴጥሮስ በዓለ መንበር ሐዋርያት እንዳዘዙ አለቃም ፈራጅም ይሁን" በማለት ወሰነች፦ ፍትሐ ነገሥት አንቀጽ 4 ቁጥር 40 "ሊቃነ ጳጳሳት በዓለም ሁሉ አራት ብቻ እንዲሆኑ በኒቂያ የተሰበሰቡት የቅዱሳን ማኅበር አዘዙ። ከእነርሱም የሮሙ የጴጥሮስ በዓለ መንበር ሐዋርያት እንዳዘዙ አለቃም ፈራጅም ይሁን"። ኩላዊት የክርስትና ቤተ ክርስቲያን የምትመራው በሮማ ግዛት በአምስት ኤጲስ ቆጶሳዊ ፓትሪያሪኮች"Pentarchy" ነው፥ እነርሱም የሮሙ የጴጥሮስ መንበር፣ የቁስጥንጥንያው የእንድርያስ መንበር፣ የእስክንድርያው የማርቆስ መንበር፣ የአንጾኪያው የጴጥሮስ መንበር እና የኢየሩሳሌሙ የያዕቆብ መንበር ናቸው። ይህቺ የኒቂያ ጉባኤ ፓትሪያሪኩን "ካቶሊኮስ በሚባል ታላቅ ስም ያክብሩት" በማለት ተናግራለች፥ በተጨማሪም ኤጲስ ቆጶስ "የጸጋ አምላካችሁም ነውና" ተብሏል፦ ፍትሐ ነገሥት አንቀጽ 4 ቁጥር 43 "ካቶሊኮስ በሚባል ታላቅ ስም ያክብሩት" ዲድስቅልያ 8፥6 ከእውነተኛው አምላክ በታችም በምድር ላይ አለቃችሁ ፣ መምህራችሁና ኃይላችሁ "የጸጋ አምላካችሁም ነውና"። ፨ ይህቺ ሴት በ 381 ድኅረ ልደት በሮሙ ንጉሥ በታላቁ እና ፊተኛው ቴዎዶስዮስ ሊቀ መንበርነት የተዘጋጀው የቆስጠንጥኒያ ኩላዊ ጉባኤ በ150 ኤጲስ ቆጶሳት በመሰብሰብ "በአንዲት፣ ቅድስት፣ "ካቶሊካዊት" እና ሐዋርያዊት ቤተ ክርስቲያን እናምናለን"we believe in one, holy, Catholic and Apostolic Church" ብላለች። ፨ ይህቺ ሴት 431 ድኅረ ልደት በንጉሥ ደኃራይ ቴዎዶስዮስ ሊቀ መንበርነት የኤፌሶን ኩላዊ ጉባኤ ላይ 200 ኤጲጵ ቆጶሳት ከመላው ዓለም በመሰብሰብ የአንጾኪያን መንበርን ከንስጥሮሳውያን ጋር አውግዛለች። ፨ ይህቺ ሴት 451 ድኅረ ልደት በንጉሥ መርቅያኖስ ሊቀ መንበርነት የኬልቄዶን ኩላዊ ጉባኤ ላይ 130 ኤጲጵ ቆጶሳት ከመላው ዓለም በመሰብሰብ የእስክንድርያውን መንበር ከጽብሓውያን ቤተክርስቲያን"oriental church" ጋር አውግዛለች። ፨ ይህቺ ሴት በመቀጠል በ 1954 ድኅረ ልደት የቁስጥንጥንያን መንበር ከምሥራቃውያን ቤተክርስቲያን"eastern church" ጋር አውግዛለች። ፨ ይህቺ ሴት በስተመጨረሻም የፕሮቴስታንትን ሐዳሲያንን የሚባሉትን ሉተራውያንን፣ ዝውንግሊያውያንን፣ ካልቪናውያንን ወዘተ አውግዛለች። በእርግጥም ይህቺ ሴት በቀዩ አውሬ በሮም መንግሥት ላይ የተቀመጠች ጋለሞታይቷ ሴት ናት፦ 1ኛ ጴጥሮስ 5፥13 ከእናንተ ጋር ተመርጣ "በባቢሎን ያለች ቤተ ክርስቲያን" ልጄም ማርቆስ ሰላምታ ያቀርቡላችኋል። "ባቢሎን" ደግሞ የሮም ምሥጢራዊ ስም እንደሆነ የቂሳሪያው አውሳቢዮስ ይህንን አንቀጽ ታሳቢ እና ዋቢ አርጎ ተናግሯል፦ "ጴጥሮስም በመጀመሪያው መልእክቱ ውስጥ ስለ ማርቆስ ሲያነሳ እንዳመለከተው ከተማይቱን በምሳሌ "ባቢሎን" ብሎ ሲጠራ እርሱ ራሱ በሮም እንደ ጻፈው ይናገራሉ"። Church History (Eusebius) > Book II(2) Chapter 15 Number 2 ዛሬ በዓለም ላይ ከተለያየ ብሔር፣ ቋንቋ፣ ዘውግ ከ 1.3 ቢሊዮን ምእመናን ያቀፈው አባላት ያላት እና ሮም መቀመጫ ያረገች የካቶሊክ ቤተክርስቲያን ነች። የካቶሊክ ቤተክርስቲያን እነዚህን ከመስመር የወጡ ትምህርታት የሚያርማትን ግለሰብ ሆነ ቡድን "ሐዋርያዊ ቅብብሎሽ፣ ሐዋርያዊ መተካካት የያዘውን የጴጥሮስን መንበር እና የመፍታትና የማሰር ቁልፍ ተቀብያለው" በማለት "መ-ናፍቅ" እያለች በግዝት እና በግዞት ስታሰቃይ ነበር፥ በታሪክ ውስጥ ይህቺ ተቋም ሲያሰኛት በጉልበት፣ በበባርነት እና በቅኝ ግዛት ሰዎች ክርስትናን እንዲቀበሉ አርጋለች። ይህቺ ቤተክርስቲያን ባይብልን ወደ ሌላ ቋንቋ የተረጎሙ ሰዎች በመስቀል አቃጥላለች፥ ቤተክርስቲያን ዓለምን ለመውረር እና ዲኑል ኢሥላምን ከምድረ ገጽ ለማጥፋት የመስቀል ጦርነት በመስቀለኞች ዘጠኝ ጊዜ አርጋለች።
10Loading...
30
ይህቺ ሴት በሮም ቫቲካን አላውያን ነገሥታት ላይ የነገሠች ኩላዊት ታላቂቱ ቤተክርስቲያን ነች፥ ንጉሥ ቆስጠንጢኖስ፣ ታላቁ እና ፊተኛው ቴዎዶስዮስ፣ ደኃራይ ቴዎዶስዮስ፣ መርቅያኖስ የመሳሰሉት ነገሥታት ከሴትይዋ ጋር በጉባኤያት ሲሴስኑ እና ከዝሙትዋ ወይን ጠጅ ሲሰክሩ በታሪክ ታይተዋል፦ ራእይ 17፥18 ያየሃትም ሴት በምድር ነገሥታት ላይ የምትነግሥ ታላቂቱ ከተማ ናት። ራእይ 17፥2 የምድርም ነገሥታት ከእርስዋ ጋር ሴሰኑ በምድርም የሚኖሩ ከዝሙትዋ ወይን ጠጅ ሰከሩ” ብሎ ተናገረኝ። ራእይ ዐውድ ላይ "ዝሙት" "መሴሰን" "መጎልሞት" ምሳሌአዊ ሲሆን ከታጨላት ዓላማ እና ዒላማ መውጣትን ለማመልከት የገባ ፍካሬአዊ አገላለጽ ነው። የሚያሳዝነው ግን ይህቺ ሴት መጨረሻዋ ስለማያምር ተመልሶ የሚያንሰራራው አውሬ የሮም መንግሥት እና እርሱ ሲያንሰራራ የሚነግሡት የቀዩ አውሬ አሥሩ ቀንዶች ነገሥታት ይህቺን ሴት ያጠፏታል፦ ራእይ 17፥12 ያየሃቸውም አሥሩ ቀንዶች ገና መንግሥትን ያልተቀበሉ አሥር ነገሥታት ናቸው። ራእይ 17፥16 ያየኃቸውም አሥር ቀንዶች እና አውሬው ጋለሞታይቱን ይጣላሉ፥ ባዶዋን እና ራቁትዋንም ያደርጓታል። ሥጋዋንም ይበላሉ፥ በእሳትም ያቃጥሉአታል። ከዚያ በተቃራኒው የመጀመሪያው መቶ ክፍለ ዘመን የነበረችው የሐዋርያት ስብስብ አሥራ ሁለቱ ሐዋርያት መሠረት የሆኑላት አዲሲቱ ኢየሩሳሌም ናት፦ ገላትያ 4፥26 ላይኛይቱ ኢየሩሳሌም ግን በነጻነት የምትኖር ናት እርስዋም እናታችን ናት። ራእይ 21፥14 ለከተማይቱም ቅጥር አሥራ ሁለት መሠረቶች ነበሩአት፥ በእነርሱም ውስጥ የአሥራ ሁለቱ የበጉ ሐዋርያት ስሞች ተጽፈው ነበር። "የሩሻሌም" יְרוּשָׁלַם ማለት "የሠላም መሠረት" ማለት ነው፥ የአሥራ ሁለቱ ሐዋርያት ስብስብ እውነተኛ ስብስብ ነበር። ይህቺ መሠረት ያላት ከተማ አሁን ላይ ምድር ላይ የምትኖር ሳይሆን ኢየሱስ ሲመጣ በአምላክ ሕግ የምትመሠረት የመጀመሪያው መቶ ክፍለ ዘመን ሞዴት ናት፥ ራእይ 21፥2 ዕብራውያን 11፥10 ዕብራውያን 13፥14 ተመልከት! አምላካችን አሏህ ስለ ሐዋርያት እንዲህ ይለናል፦ 5፥111 ወደ ሐዋርያትም «በእኔ እና በመልእክተኛዬ እመኑ» በማለት ባዘዝኩ ጊዜ አስታውስ፡፡ وَإِذْ أَوْحَيْتُ إِلَى الْحَوَارِيِّينَ أَنْ آمِنُوا بِي وَبِرَسُولِي አሏህ ለዒሣ በሰጠው ወሕይ በኢንጂል ለሐዋርያት፦ "በእኔ እና በመልእክተኛዬ እመኑ" ብሎ ሲያዛቸው እነርሱም፦ «አመንን፥ እኛ ሙሥሊሞች መኾናችንን መስክር» አሉ፦ 5፥111 «አመንን፥ እኛ ሙሥሊሞች መኾናችንን መስክር» አሉ፡፡ قَالُوا آمَنَّا وَاشْهَدْ بِأَنَّنَا مُسْلِمُونَ አንዱን አምላክ በብቸኝነት ታዛዥ፣ ተገዢ፣ አምላኪ ደግሞ በነጠላ "ሙሥሊም" مُسْلِم በብዜት "ሙሥሊሚን" مُسْلِمِين ወይም "ሙሥሊሙን" مُسْلِمُون ይባላል። ከሐዋርያት በኃላ የመጡት ከቀጥተኛ መንገድ የተሳሳቱ ሲሆን ያልተሳሳቱት ሐዋርያት የሄዱበትን ቀጥተኛውን መንገድ እስከ መጨረሻው እንዲመራን በሶላት ላይ ስንቆም "ያልተሳሳቱትን ሰዎች መንገድ ምራን" በማለት እንቀራለን፦ 1፥7 የእነዚያን በነርሱ ላይ በጎ የዋልክላቸውን በነሱ ላይ ያልተቆጣህባቸውን እና ያልተሳሳቱትን ሰዎች መንገድ ምራን" በሉ፡፡ صِرَاطَ الَّذِينَ أَنْعَمْتَ عَلَيْهِمْ غَيْرِ الْمَغْضُوبِ عَلَيْهِمْ وَلَا الضَّالِّينَ አምላካችን አሏህ የዒሣ ሐዋርያት በሄዱበት በቀጥተኛው መንገድ ላይ ያጽናን! አሚን። ✍ከዐቃቢ ኢሥላም ወሒድ https://t.me/Wahidcom ወሠላሙ ዐለይኩም
10Loading...
31
ታላቂቱ ባቢሎን ክፍል አንድ በአሏህ ስም እጅግ በጣም ርኅሩኅ እጅግ በጣም አዛኝ በሆነው። 5፥111 «አመንን፥ እኛ ሙሥሊሞች መኾናችንን መስክር» አሉ፡፡ قَالُوا آمَنَّا وَاشْهَدْ بِأَنَّنَا مُسْلِمُونَ "አፓካሉፕሲስ" ἀποκάλυψις ማለት "ቀለምሲስ" "ራእይ" "መገለጥ"revelation" ማለት ሲሆን መሠረታዊ ትርጉሙ "የተሸፈ ነገር ማራቆት" ማለት ነው፥ ቀለምሲስ የጴጥሮስ ራእይ፣ የጳውሎስ ራእይ፣ የያዕቆብ ራእይ እና የዮሐንስ ራእይ ተብለው ይታወቃሉ። ፨ የጴጥሮስ ራእይ 1672 ድኅረ ልደት በሙራቶሪያን ቀኖና ውስጥ የተገኘ ሲሆን በ 170 ድኅረ ልደት አካባቢ የነበረ ቅጂ ነው፣ ፨የጳውሎስ ራእይ 1845 ድኅረ ልደት የናግ ሐማዲ ኮዴክስ 172 ውስጥ የተገኘ ሲሆን በሁለተኛው ክፍለ ዘመን ድኅረ ልደት አካባቢ የነበረ ቅጂ ነው፣ ፨ የያዕቆብ ራእይ 1845 ድኅረ ልደት የናግ ሐማዲ ኮዴክስ 172 ውስጥ የተገኘ ሲሆን በ 200 ድኅረ ልደት አካባቢ የነበረ ቅጂ ነው፣ ፨ የዮሐንስ ራእይ ዲዮናስዮስ ዘእስክንድርያ በተናገረው መሠረት ከ 50-100 ድኅረ ልደት ይኖር የነበረው የሴሪንቶሳውያን"Cerinthian" መሥራች ሴሪንቶስ"Cerinthus" እንደጻፈው ተናግሯል፦ "እንዲህም ይላሉ፦ "የዮሐንስ ሥራ አይደለም እንዲሁ መገለጥም አይደለም፥ ምክንያቱም በወፍራም እና ጥቅጥቅ ባለ ጨለማ መጋረጃ የተሸፈነ ነው። እነሱም ከሐዋርያት፣ ከቅዱሳን አንዳቸውም ወይም ከቤተክርስቲያን ውስጥ አንድም ደራሲ እንዳልሆኑ ያረጋግጣሉ፥ ነገር ግን ሴሪንቶስ ከእሱ በኋላ ሴሪንቶሳውያን የተባለውን አንጃ የመሠረተው ለስሙ ልቦለድ የተከበረ ስልጣንን በመፈለግ ስሙን ቅድመ ቅጥያ አደረገ። Church History (Eusebius) > Book VII(7) Chapter 25 Number 2 በ 363 የተካሄደው የሎዶቅያ ጉባኤ የዮሐንስን ራእይ በጉባኤ ደረጃ ውድቅ አድርጓታል፥ "Synod of Laodicea Canon 60" ተመልከት! አውሳብዮስ ደግሞ የዮሐንስ ራእይ ውድቅ ከተደረገባቸው መጻሕፍት መካከል አንዱ እንደሆነ ተናግሯል፦ "ውድቅ ከተደረጉ መጻሕፍት መካከል ደግሞ የጳውሎስ ሥራ፣ ኖላዊ ዘሔርሜንስ ተብሎ የሚጠራው፣ የጴጥሮስ ራእይ የግድ ይቆጠራሉ፥ በተጨማሪም የበርናባስ መልእክት እና ዲድስቅሊያ እንደነዚ ያሉት እና እኔ እንዳልኩት የዮሐንስ ራእይ ነው"። Church History (Book III(3) Chapter 25 Number 4) የፐሺታ(ቬሺታ) ቀኖና የሚባለው ቀኖና በ 3ኛ ክፍለ ዘመን ከግሪክ ወደ ዐረማይስጥ የተዘጋጀ ሲሆን ራእይ ዮሐንስን አያካትትም። በጣም ስመ ጥር እና ዝነኛ ኮዴክስ ቫቲካነስ የዮሐንስን ራእይ አያካትትም። ከቤተክርስቲያን አበው መካከል ዲዮናስዩስ ዘእስክንድርያ፣ ቄርሎስ ዘኢየሩሳሌም፣ ጂሊየስ አፍሪካነስ፣ ጎርጎርዮስ ዘእንዚናዙ ራእይ ዮሐንስን አይቀበሉም ነበር፦ "ከእኛ በፊት የነበሩት አንዳንዶቹ መጽሐፉን ወደ ጎን በመተው ሙሉ በሙሉ ውድቅ አድርገዋል"። Church History (Eusebius) > Book VII(7) Chapter 25 Number 1 A New Translation with Introduction and Commentary" የተባለው ማብራሪያ ራእየ ዮሐንስ በዲዮናስዮስ፣ በታላቁ ባስልዮስ፣ በጎርጎርዮስ ዘኑሲስ፣ በዮሐንስ አፈወርቅ ዘንድ ከተቀጠፉ ሥራዎች ጋር እንደሚታይ ተናግሯል፦ "ራእይ ቀኖናዊ ጽሑፎች ባልሆኑ ስብስቦች ውስጥም ተቀምጧል፥ በዲዮናስዮስ፣ በታላቁ ባስልዮስ፣ በጎርጎርዮስ ዘኑሲስ፣ በዮሐንስ አፈወርቅ እና በሌሎች ጸሐፊያን ከተቀጠፉ ሥራዎች ጋር ይታያል"። Revelation: A New Translation with Introduction and Commentary. Page 145 የፕሮቴስታንት ሐዳሲያን ማርቲን ሉተር፣ ዮሐንስ ካልቪን እና ሉድሪች ዝውንግሊ የራእይን መጽሐፍ አይቀበሉም ነበር። "አንቲሌ ጉሜና"antile gomena" የሚለው ቃል "አንቲሌጉሜንያ" ἀντιλεγόμενα ከሚል ቃል የመጣ ነው፥ "አንቲሌ ጉሜና" የሚባሉት በሁሉም የቀኖና ጉባኤ ጭቅጭቅ ያለባቸው የአዲስ ኪዳን 7 መጻሕፍት ሲሆኑ ከሰባቱ አንዱ ራእይ ዮሐንስ ነው። የዮሐንስን ራእይ ታሪካዊ ዳራ በወፍ በረር ለቅምሻ ያክል ካየን ዘንዳ በዮሐንስ ራእይ ላይ በቀይ አውሬ ላይ አንዲት ሴት ተቀምጣ ታይታለች፦ ራእይ 17፥3 በመንፈስም ወደ በረሀ ወሰደኝ፤ የስድብም ስሞች በሞሉበት፥ ሰባት ራሶች እና አሥር ቀንዶችም ባሉበት በቀይ አውሬ ላይ አንዲት ሴት ተቀምጣ አየሁ። የዚህችን ሴት ማንነት ከማወቃችን በፊት ሰባት ራሶች እና አሥር ቀንዶች ስላሉት ስለ ቀዩ አውሬ እንመልከት! "አውሬ" ማለት "ጨካኝ" "በላተኛ" "ረጋጭ" የሚል ጠባይ ሲኖረው በፍካሬአዊ "ጨካኝ መንግሥት" ያመለክታል፥ ለምሳሌ፦ "አራት ታላላቅ አራዊት" ማለት "አራት የምድር መንግሥታት" ለማመልከት መጥቷል፦ ዳንኤል 7፥3 አራትም ታላላቅ አራዊት ከባሕር ወጡ። ዳንኤል 7፥17 እነዚህ አራቱ ታላላቅ አራዊት ከምድር የሚነሡ አራት ነገሥታት ናቸው። እነዚህ አራት መንግሥታት የፋርስ፣ የባቢሎን፣ የግሪክ እና የሮምን መንግሥታት ናቸው። ይህ ከተረዳን ቀዩ አውሬ የሮም መንግሥት ሲሆን ሰባት ራሶቹ ሰባቱ የሮም ተራሮች ናቸው፦ ራእይ 17፥9 ሰባቱ ራሶች ሴቲቱ የተቀመጠችባቸው ሰባት ተራራዎች ናቸው። ሰባት ራሶቹ ሰባቱ የሮም አላውያን ነገሥታት ናቸው፥ አምስቱ የወደቁት ከጂሊየስ ቄሳር እስከ ገላውዲዮስ ቆሳር ያሉት ነገሥታት ናቸው፦ ራእይ 17፥10 ሰባት ነገሥታት ደግሞ ናቸው፥ አምስቱ ወድቀዋል። አንዱም አለ፥ የቀረውም ገና አልመጣም፤ ሲመጣም፥ ጥቂት ጊዜ ሊቆይ ይገባዋል። "አንዱም አለ" የተባለው ሴሪንቶስ በነበረበት ጊዜ የነበረው ኔሮ ቄሳር ሲሆን 7ኛው ወደ ፊት የሚያንሰራራው የሮም መንግሥት ንጉሥ ነው፦ ራእይ 17፥11 የነበረው እና የሌለውም አውሬ ራሱ ደግሞ ስምንተኛው ነው ከሰባቱም አንዱ ነው፥ ወደ ጥፋትም ይሄዳል። ከሰባቱ ራሶች አንዱ የሆነው እራሱ ስምንተኛ ሆኖ ወደፊት ይነሳል። በቀዩ አውሬ ላይ የተቀመጠችው ሴት በብዙም ውኃዎች ላይ የተቀመጠች ስትሆን የውኃዎቹ ትርጉም ወገኖች፣ ብዙ ሰዎች፣ አሕዛብ፣ ቋንቋዎች ናቸው፦ ራእይ 17፥1 ና በብዙም ውኃዎች ላይ የተቀመጠችውን የታላቂቱን ጋለሞታ ፍርድ አሳይሃለሁ። ራእይ 17፥15 ጋለሞታይቱ የተቀመጠችባቸው ያየሃቸው ውኃዎች ወገኖች፣ ብዙ ሰዎች፣ አሕዛብ፣ ቋንቋዎች ናቸው። ይህቺ ሴት የታጨላትን ወንድ ትታ ከሮም መንግሥት ነገሥታት ጋር ጎልምታለች፥ በግምባርዋ ምሥጢር የሆነ "ታላቂቱ ባቢሎን" የሚል ተጽፎዋል፦ ራእይ 17፥5 በግምባርዋ ምሥጢር የሆነ ስም፦ "ታላቂቱ ባቢሎን፥ የጋለሞታዎች እና የምድር ርኵሰት እናት" ተብሎ ተጻፈ። "ባቬል" בבל የሚለው የዕብራይስጥ ቃል፣ "ባቤል" בבל የሚለው የዐረማይስጥ ቃል፣ "ባቢሎን" የሚለው የግዕዝ ቃል ትርጉማቸው "ድብልቅል" "ምስቅልቅል" ማለት ሲሆን ይህቺ ሴት የሙሽራውን ትምህርት ከዐረማዊ ትምህርት በመቀየጥ፣ በመደባለቅ፣ በማመሰቃቀል የጋለሞታዎች እናት ናት፥ እውነተኛ የኢየሱስን ተከታዮች በመግደል እና በማስገደል በደማቸው ስለሰከረች የምድር ርኵሰት እናት ናት፦ ራእይ 17፥6 ሴቲቱም በቅዱሳን ደም እና በኢየሱስ ምስክሮች ደም ሰክራ አየኋት። ይህቺ ሴት ማን ናት? ኢንሻላህ ይቀጥላል..... ✍ከዐቃቢ ኢሥላም ወሒድ https://t.me/Wahidcom ወሠላሙ ዐለይኩም
9 72043Loading...
32
Media files
6 60614Loading...
33
ታላቂቱ ባቢሎን ክፍል አንድ በአሏህ ስም እጅግ በጣም ርኅሩኅ እጅግ በጣም አዛኝ በሆነው። 5፥111 «አመንን፥ እኛ ሙሥሊሞች መኾናችንን መስክር» አሉ፡፡ قَالُوا آمَنَّا وَاشْهَدْ بِأَنَّنَا مُسْلِمُونَ "አፓካሉፕሲስ" ἀποκάλυψις ማለት "ቀለምሲስ" "ራእይ" "መገለጥ"revelation" ማለት ሲሆን መሠረታዊ ትርጉሙ "የተሸፈ ነገር ማራቆት" ማለት ነው፥ ቀለምሲስ የጴጥሮስ ራእይ፣ የጳውሎስ ራእይ፣ የያዕቆብ ራእይ እና የዮሐንስ ራእይ ተብለው ይታወቃሉ። ፨ የጴጥሮስ ራእይ 1672 ድኅረ ልደት በሙራቶሪያን ቀኖና ውስጥ የተገኘ ሲሆን በ 170 ድኅረ ልደት አካባቢ የነበረ ቅጂ ነው፣ ፨የጳውሎስ ራእይ 1845 ድኅረ ልደት የናግ ሐማዲ ኮዴክስ 172 ውስጥ የተገኘ ሲሆን በሁለተኛው ክፍለ ዘመን ድኅረ ልደት አካባቢ የነበረ ቅጂ ነው፣ ፨ የያዕቆብ ራእይ 1845 ድኅረ ልደት የናግ ሐማዲ ኮዴክስ 172 ውስጥ የተገኘ ሲሆን በ 200 ድኅረ ልደት አካባቢ የነበረ ቅጂ ነው፣ ፨ የዮሐንስ ራእይ ዲዮናስዮስ ዘእስክንድርያ በተናገረው መሠረት ከ 50-100 ድኅረ ልደት ይኖር የነበረው የሴሪንቶሳውያን"Cerinthian" መሥራች ሴሪንቶስ"Cerinthus" እንደጻፈው ተናግሯል፦ "እንዲህም ይላሉ፦ "የዮሐንስ ሥራ አይደለም እንዲሁ መገለጥም አይደለም፥ ምክንያቱም በወፍራም እና ጥቅጥቅ ባለ ጨለማ መጋረጃ የተሸፈነ ነው። እነሱም ከሐዋርያት፣ ከቅዱሳን አንዳቸውም ወይም ከቤተክርስቲያን ውስጥ አንድም ደራሲ እንዳልሆኑ ያረጋግጣሉ፥ ነገር ግን ሴሪንቶስ ከእሱ በኋላ ሴሪንቶሳውያን የተባለውን አንጃ የመሠረተው ለስሙ ልቦለድ የተከበረ ስልጣንን በመፈለግ ስሙን ቅድመ ቅጥያ አደረገ። Church History (Eusebius) > Book VII(7) Chapter 25 Number 2 በ 363 የተካሄደው የሎዶቅያ ጉባኤ የዮሐንስን ራእይ በጉባኤ ደረጃ ውድቅ አድርጓታል፥ "Synod of Laodicea Canon 60" ተመልከት! አውሳብዮስ ደግሞ የዮሐንስ ራእይ ውድቅ ከተደረገባቸው መጻሕፍት መካከል አንዱ እንደሆነ ተናግሯል፦ "ውድቅ ከተደረጉ መጻሕፍት መካከል ደግሞ የጳውሎስ ሥራ፣ ኖላዊ ዘሔርሜንስ ተብሎ የሚጠራው፣ የጴጥሮስ ራእይ የግድ ይቆጠራሉ፥ በተጨማሪም የበርናባስ መልእክት እና ዲድስቅሊያ እንደነዚ ያሉት እና እኔ እንዳልኩት የዮሐንስ ራእይ ነው"። Church History (Book III(3) Chapter 25 Number 4) የፐሺታ(ቬሺታ) ቀኖና የሚባለው ቀኖና በ 3ኛ ክፍለ ዘመን ከግሪክ ወደ ዐረማይስጥ የተዘጋጀ ሲሆን ራእይ ዮሐንስን አያካትትም። በጣም ስመ ጥር እና ዝነኛ ኮዴክስ ቫቲካነስ የዮሐንስን ራእይ አያካትትም። ከቤተክርስቲያን አበው መካከል ዲዮናስዩስ ዘእስክንድርያ፣ ቄርሎስ ዘኢየሩሳሌም፣ ጂሊየስ አፍሪካነስ፣ ጎርጎርዮስ ዘእንዚናዙ ራእይ ዮሐንስን አይቀበሉም ነበር፦ "ከእኛ በፊት የነበሩት አንዳንዶቹ መጽሐፉን ወደ ጎን በመተው ሙሉ በሙሉ ውድቅ አድርገዋል"። Church History (Eusebius) > Book VII(7) Chapter 25 Number 1 A New Translation with Introduction and Commentary" የተባለው ማብራሪያ ራእየ ዮሐንስ በዲዮናስዮስ፣ በታላቁ ባስልዮስ፣ በጎርጎርዮስ ዘኑሲስ፣ በዮሐንስ አፈወርቅ ዘንድ ከተቀጠፉ ሥራዎች ጋር እንደሚታይ ተናግሯል፦ "ራእይ ቀኖናዊ ጽሑፎች ባልሆኑ ስብስቦች ውስጥም ተቀምጧል፥ በዲዮናስዮስ፣ በታላቁ ባስልዮስ፣ በጎርጎርዮስ ዘኑሲስ፣ በዮሐንስ አፈወርቅ እና በሌሎች ጸሐፊያን ከተቀጠፉ ሥራዎች ጋር ይታያል"። Revelation: A New Translation with Introduction and Commentary. Page 145 የፕሮቴስታንት ሐዳሲያን ማርቲን ሉተር፣ ዮሐንስ ካልቪን እና ሉድሪች ዝውንግሊ የራእይን መጽሐፍ አይቀበሉም ነበር። "አንቲሌ ጉሜና"antile gomena" የሚለው ቃል "አንቲሌጉሜንያ" ἀντιλεγόμενα ከሚል ቃል የመጣ ነው፥ "አንቲሌ ጉሜና" የሚባሉት በሁሉም የቀኖና ጉባኤ ጭቅጭቅ ያለባቸው የአዲስ ኪዳን 7 መጻሕፍት ሲሆኑ ከሰባቱ አንዱ ራእይ ዮሐንስ ነው። የዮሐንስን ራእይ ታሪካዊ ዳራ በወፍ በረር ለቅምሻ ያክል ካየን ዘንዳ በዮሐንስ ራእይ ላይ በቀይ አውሬ ላይ አንዲት ሴት ተቀምጣ ታይታለች፦ ራእይ 17፥3 በመንፈስም ወደ በረሀ ወሰደኝ፤ የስድብም ስሞች በሞሉበት፥ ሰባት ራሶች እና አሥር ቀንዶችም ባሉበት በቀይ አውሬ ላይ አንዲት ሴት ተቀምጣ አየሁ። የዚህችን ሴት ማንነት ከማወቃችን በፊት ሰባት ራሶች እና አሥር ቀንዶች ስላሉት ስለ ቀዩ አውሬ እንመልከት! "አውሬ" ማለት "ጨካኝ" "በላተኛ" "ረጋጭ" የሚል ጠባይ ሲኖረው በፍካሬአዊ "ጨካኝ መንግሥት" ያመለክታል፥ ለምሳሌ፦ "አራት ታላላቅ አራዊት" ማለት "አራት የምድር መንግሥታት" ለማመልከት መጥቷል፦ ዳንኤል 7፥3 አራትም ታላላቅ አራዊት ከባሕር ወጡ። ዳንኤል 7፥17 እነዚህ አራቱ ታላላቅ አራዊት ከምድር የሚነሡ አራት ነገሥታት ናቸው። እነዚህ አራት መንግሥታት የፋርስ፣ የባቢሎን፣ የግሪክ እና የሮምን መንግሥታት ናቸው። ይህ ከተረዳን ቀዩ አውሬ የሮም መንግሥት ሲሆን ሰባት ራሶቹ ሰባቱ የሮም ተራሮች ናቸው፦ ራእይ 17፥9 ሰባቱ ራሶች ሴቲቱ የተቀመጠችባቸው ሰባት ተራራዎች ናቸው። ሰባት ራሶቹ ሰባቱ የሮም አላውያን ነገሥታት ናቸው፥ አምስቱ የወደቁት ከጂሊየስ ቄሳር እስከ ገላውዲዮስ ቆሳር ያሉት ነገሥታት ናቸው፦ ራእይ 17፥10 ሰባት ነገሥታት ደግሞ ናቸው፥ አምስቱ ወድቀዋል። አንዱም አለ፥ የቀረውም ገና አልመጣም፤ ሲመጣም፥ ጥቂት ጊዜ ሊቆይ ይገባዋል። "አንዱም አለ" የተባለው ሴሪንቶስ በነበረበት ጊዜ የነበረው ኔሮ ቄሳር ሲሆን 7ኛው ወደ ፊት የሚያንሰራራው የሮም መንግሥት ንጉሥ ነው፦ ራእይ 17፥11 የነበረው እና የሌለውም አውሬ ራሱ ደግሞ ስምንተኛው ነው ከሰባቱም አንዱ ነው፥ ወደ ጥፋትም ይሄዳል። ከሰባቱ ራሶች አንዱ የሆነው እራሱ ስምንተኛ ሆኖ ወደፊት ይነሳል። በቀዩ አውሬ ላይ የተቀመጠችው ሴት በብዙም ውኃዎች ላይ የተቀመጠች ስትሆን የውኃዎቹ ትርጉም ወገኖች፣ ብዙ ሰዎች፣ አሕዛብ፣ ቋንቋዎች ናቸው፦ ራእይ 17፥1 ና በብዙም ውኃዎች ላይ የተቀመጠችውን የታላቂቱን ጋለሞታ ፍርድ አሳይሃለሁ። ራእይ 17፥15 ጋለሞታይቱ የተቀመጠችባቸው ያየሃቸው ውኃዎች ወገኖች፣ ብዙ ሰዎች፣ አሕዛብ፣ ቋንቋዎች ናቸው። ይህቺ ሴት የታጨላትን ወንድ ትታ ከሮም መንግሥት ነገሥታት ጋር ጎልምታለች፥ በግምባርዋ ምሥጢር የሆነ "ታላቂቱ ባቢሎን" የሚል ተጽፎዋል፦ ራእይ 17፥5 በግምባርዋ ምሥጢር የሆነ ስም፦ "ታላቂቱ ባቢሎን፥ የጋለሞታዎች እና የምድር ርኵሰት እናት" ተብሎ ተጻፈ። "ባቬል" בבל የሚለው የዕብራይስጥ ቃል፣ "ባቤል" בבל የሚለው የዐረማይስጥ ቃል፣ "ባቢሎን" የሚለው የግዕዝ ቃል ትርጉማቸው "ድብልቅል" "ምስቅልቅል" ማለት ሲሆን ይህቺ ሴት የሙሽራውን ትምህርት ከዐረማዊ ትምህርት በመቀየጥ፣ በመደባለቅ፣ በማመሰቃቀል የጋለሞታዎች እናት ናት፥ እውነተኛ የኢየሱስን ተከታዮች በመግደል እና በማስገደል በደማቸው ስለሰከረች የምድር ርኵሰት እናት ናት፦ ራእይ 17፥6 ሴቲቱም በቅዱሳን ደም እና በኢየሱስ ምስክሮች ደም ሰክራ አየኋት። ይህቺ ሴት ማን ናት? ኢንሻላህ ይቀጥላል..... ✍ከዐቃቢ ኢሥላም ወሒድ https://t.me/Wahidcom ወሠላሙ ዐለይኩም
10Loading...
34
በጉራጊኛ ደርሥ ተለቋል። ጉራጊኛ ተናጋሪዎች ገብታችሁ ኮምኩሙ፦ https://t.me/wahidcomguragiga/36
9 97812Loading...
ግርዶ በአሏህ ስም እጅግ በጣም ሩኅሩህ እጅግ በጣም አዛኝ በሆነው። 42፥51 ለሰውም አሏህ በራእይ ወይም ከግርዶ ወዲያ ወይም መልእክተኛን መልአክን የሚልክ እና በፈቃዱ የሚሻውን ነገር የሚያወርድለት ቢኾን እንጅ በገሃድ ሊያናግረው ተገቢው አይደለም፡፡ እርሱ የበላይ ጥበበኛ ነውና፡፡ وَمَا كَانَ لِبَشَرٍ أَن يُكَلِّمَهُ اللَّهُ إِلَّا وَحْيًا أَوْ مِن وَرَاءِ حِجَابٍ أَوْ يُرْسِلَ رَسُولًا فَيُوحِيَ بِإِذْنِهِ مَا يَشَاءُ ۚ إِنَّهُ عَلِيٌّ حَكِيمٌ ጭሮ አዳሪ ከመሆን ይልቅ ጸብ አጫሪ መሆንን ምርጫቸው ያረጉ ክርስቲያን ሚሽነሪዎች "ጸብ በደላላ ካልሆነልን" ብለው ለገላይ በማያመች "ያዙኝ ልቀቁኝ ደግፉኝ ጣሉኝ" በማለት መፎለሉን፣ ማቅራራቱን፣ መሸለሉን፣ መፎከሩን ተያይዘውታል። "አሏህ እንደ እንስት ሒጃብ ይለብሳል" በማለት የሌለ አሻሚ ሕፀፅ"Fallacy of equivocation" ያፅፃሉ። ምሁራን "ውኃን ከጥሩ ነገርን ከሥሩ" እንደሚሉ ስለ ሒጃብ ከሥር መሠረቱ ኢንሻላህ እንመልከት! "ሒጃብ" حِجَاب የሚለው ቃል "ሐጀበ" حَجَبَ ማለትም "ሸፈነ" "ጋረደ" ከሚል ሥርወ ቃል የመጣ ሲሆን "መሸፈኛ"cover" "መጋረጃ"curtain" "ግርዶ"screen" ማለት ነው፥ ለምሳሌ፦ መርየም ያደረገችው መጋረጃ "ሒጃብ" حِجَاب ተብሏል፦ 19፥17 ከእነርሱም "መጋረጃን" አደረገች፡፡ فَاتَّخَذَتْ مِن دُونِهِمْ حِجَابًا እዚህ አንቀጽ ላይ "መጋረጃ" ለሚለው የገባው ቃል "ሒጃብ" حِجَاب እንደሆነ ልብ አድርግ! በተጨማሪ የጀነት ሰዎች እና የእሳት ሰዎች እንዳይገናኙ በመካከል ያለው አዕራፍ "ሒጃብ" حِجَاب ተብሏል፦ 7፥46 በመካከላቸውም ግርዶሽ አለ፡፡ وَبَيْنَهُمَا حِجَابٌ ስለዚህ "ሒጃብ" حِجَاب የሚለው ቃል እንደ ዐውዱ የተለያየ ትርጉም አለው። ለተጨማሪ ግንዛቤ እነዚህ አናቅጽ ተመልከት፦ 17፥45 38፥32 41፥5 ሌላው ሴት ልጅ የምትሰተርበት ጉፍታ "ሒጃብ" حِجَاب ተብሏል፦ 33፥59 አንተ ነቢዩ ሆይ! ለሚስቶቸህ፣ ለሴቶች ልጆችህ እና ለምእምናን ሚስቶች ከመከናነቢያዎቻቸው በላያቸው ላይ እንዲለቁ ንገራቸው፡፡ يَا أَيُّهَا النَّبِيُّ قُل لِّأَزْوَاجِكَ وَبَنَاتِكَ وَنِسَاءِ الْمُؤْمِنِينَ يُدْنِينَ عَلَيْهِنَّ مِن جَلَابِيبِهِنَّ ኢማም ቡኻርይ መጽሐፍ 65 ሐዲስ 312 ዑመር"ረ.ዐ." እንደተናገረው፦ "እኔ የአሏህ መልእክተኛ ሆይ! ሰናይ እና እኩይ ሰዎች ወደ እርሶ ይገባሉ፥ ለምእመናን እናቶች በሒጃብ እንድታሰትራቸው አስጤናለው" አልኩኝ፥ ከዚያም አሏህ የሒጃብ አንቀጽ አወረደ"። قَالَ قَالَ عُمَرُ ـ رضى الله عنه ـ قُلْتُ يَا رَسُولَ اللَّهِ، يَدْخُلُ عَلَيْكَ الْبَرُّ وَالْفَاجِرُ، فَلَوْ أَمَرْتَ أُمَّهَاتِ الْمُؤْمِنِينَ بِالْحِجَابِ، فَأَنْزَلَ اللَّهُ آيَةَ الْحِجَابِ‏.‏ እዚህ ድረስ ከተግባባን አምላካችን አሏህ አንድን ሰው ነቢይ አርድጎ ለማስነሳት በግልጠት ከሚያናግርበት መንገድ አንዱ ከግርዶ ወዲያ ነው፦ 42፥51 ለሰውም አሏህ በራእይ ወይም ከግርዶ ወዲያ ወይም መልእክተኛን መልአክን የሚልክ እና በፈቃዱ የሚሻውን ነገር የሚያወርድለት ቢኾን እንጅ በገሃድ ሊያናግረው ተገቢው አይደለም፡፡ እርሱ የበላይ ጥበበኛ ነውና፡፡ وَمَا كَانَ لِبَشَرٍ أَن يُكَلِّمَهُ اللَّهُ إِلَّا وَحْيًا أَوْ مِن وَرَاءِ حِجَابٍ أَوْ يُرْسِلَ رَسُولًا فَيُوحِيَ بِإِذْنِهِ مَا يَشَاءُ ۚ إِنَّهُ عَلِيٌّ حَكِيمٌ እዚህ አንቀጽ ላይ "ግርዶ" ለሚለው የገባው ቃል "ሒጃብ" حِجَاب ሲሆን አሏህን ሳያዩ በድምፅ ብቻ መስማት ሲሆን ተወዳጁ ነቢያችን"ﷺ" በለይለቱል ኢሥራእ ወል ሚራጅ ጊዜ አምስት ወቅት ሶላትን ሲቀበሉ ያዩት ይህ ሒጃብ ብርሃን ነው፦ ኢማም ሙሥሊም መጽሐፍ 1, ሐዲስ 350 አቢ ዘር እንደተረከው፦ “የአሏህ መልእክተኛን”ﷺ” ጌታህን አይተከዋልን? ብዬ ጠየኳቸው። እርሳቸው፦ "ያየሁት ብርሃን ነው፥ እንዴት እርሱን ማየት እችላለው? አሉ። عَنْ أَبِي ذَرٍّ، قَالَ سَأَلْتُ رَسُولَ اللَّهِ صلى الله عليه وسلم هَلْ رَأَيْتَ رَبَّكَ قَالَ ‏ “‏ نُورٌ أَنَّى أَرَاهُ ‏”‏ ‏.‏ ሡነን ኢብኑ ማጃህ መጽሐፍ 1, ሐዲስ 201 አቡ ሙሣ እንደተረከው፦ "የአሏህ መልእክተኛም”ﷺ” አሉ፦ “አሏህ አይተኛም፥ እርሱ መተኛት አይገባውም። እርሱ ሚዛኖችን ዝቅ ያረጋል ያነሳልም፥ የእርሱ ግርዶ ብርሃን ነው። أَبِي مُوسَى، قَالَ قَالَ رَسُولُ اللَّهِ ـ صلى الله عليه وسلم ـ ‏”‏ إِنَّ اللَّهَ لاَ يَنَامُ وَلاَ يَنْبَغِي لَهُ أَنْ يَنَامَ يَخْفِضُ الْقِسْطَ وَيَرْفَعُهُ حِجَابُهُ النُّورُ "መንጦላዕት" የሚለው የግዕዙ ቃል "አንጦልዐ" ማለትም "ጋረደ" "ሸፈነ" ከሚል ሥረወ ቃል የመጣ ሲሆን "መጋረጃ" ማለት ነው። የፈጣሪ መጋረጃ ብርሃን ነው፥ ማንም ሊቀርበው በማይችል በብርሃን መጋረጃ ይኖራል፦ መዝሙር 31፥20 በፊትህ "መጋረጃ" ከሰው ክርክር ትጋርዳቸዋለህ። תסתירם בסתר פניך מרכסי איש መዝሙር 4፥6 በጎውን ማን ያሳየናል? የሚሉ ብዙ ናቸው። ያህዌህ ሆይ! የፊትህ "ብርሃን" በላያችን ታወቀ። רַבִּ֥ים אֹמְרִים֮ מִֽי־יַרְאֵ֪נוּ֫ טֹ֥וב נְֽסָה־עָ֭לֵינוּ אֹ֨ור פָּנֶ֬יךָ יְהוָֽה׃ 1ኛ ጢሞቴዎስ 6፥16 እርሱ ብቻ የማይሞት ነው፥ ማንም ሊቀርበው በማይችል ብርሃን ይኖራል። አንድ ሰው እንኳ አላየውም ሊያይም አይቻለውም። አንድ ሰው እንኳ ያለየው እና ሊያየው የማይቻለው በብርሃን መጋረጃ ስለሚኖር ነው። ከመስማት እና ከመስማማት ይልቅ የመደናቆር እና የመጻረር አባዜ ስለተጠናወታቸው እንጂ በትውፊት እና በአዋልድ መጻሕፍት ውስጥ "ሰባቱ መንጦላይት" የሚባሉት "ሰባቱ የእሳት መጋረጃ" ሲሆኑ አምላክ በእነዚህ ሰባት የእሳት መጋረጃ የተሰወረ ነው፦ ሰይፈ ሥላሴ ዘዓርብ ቁጥር 14 "ሥላሴ "በእሳት መጋረጃ" ውስጥ የተሰወረ ነው"። መዓዛ ቅዳሴ ምዕራፍ 1 ቁጥር 51 "በሱራፌል መካከል "የእሳት መጋረጃ" በፊቱ ጋረደ፥ አሳቡን የሚያውቅ የለም። አኳኃኑን የሚረዳ የለም፥ ስውር በሆነ መሰወሪያው እራሱን ሰወረ"። እንግዲህ ቅንፍጥፍ በማለት ከማዛግ ይልቅ ቅልጥፍጥፍ ብላችሁ በአርምሞ እና በጥሞና ብትመረምሩ እና ብትመራመሩ የአሏህ ምሪት ለማግኘት መደንርደሪያ ነው። አምላካችን አሏህ ሂዳያህ ይስጣችሁ! ለእኛም ጽናቱን ይስጠን! አሚን። ✍ከዐቃቢ ኢሥላም ወሒድ https://t.me/Wahidcom ወሠላሙ ዐለይኩም
Show all...
1. ጥያቄ ካላችሁ፣ 2. መረጃ ከፈለጋችሁ፣ 3. መሥለም ከፈለጋችሁ በዚህ አድራሻ አግኙኝ፦ https://m.me/Wahidapologist
Show all...
"የተደበቀዉ እዉነት" የሚል መጽሐፍ Abdu Book Delivery እኛም ጋር ያገኙታል። አድራሻችን፦ አዲስ አበባ ፒያሳ ለበለጠ መረጃ በ 0929574133 ይደዉሉልን! በዚሁ ስልክ ቁጥር በቴሌ ግራም፣ በዋትሳፕ እና በኢሞ ያነጋግሩን! ክፍለ አገር እና ባሕር ማዶ ላላችሁ የመጻሕፍት ወዳጆች በተመጣጣኝ ዋጋ እና በታማኝነት በያላችሁበት በፍጥነት እንልክላችኋለን። በቴሌግራም👇👇👇 https://t.me/Abdubook በtiktok፦👇??👇👇👇 https://vm.tiktok.com/ZMjLMx7X9
Show all...
እነዚያ ጣዖታውያን በአሏህ ሌላ የሚያጋሩትን ጣዖታት፦ “አማላጆቻችን ናቸው” ይበሉ እንጂ ለእነርሱ ወደ አሏህ የሚያማልድ አማላጅ የላቸው፦ 6፥51 እነዚያንም ከእርሱ ሌላ ረዳት እና አማላጅም የሌላቸው ሲኾኑ ወደ ጌታቸው መስሰብሰብን የሚፈሩትን ይጠነቀቁ ዘንድ በእርሱ በቁርኣን አስጠንቅቅ፡፡ وَأَنذِرْ بِهِ الَّذِينَ يَخَافُونَ أَن يُحْشَرُوا إِلَىٰ رَبِّهِمْ ۙ لَيْسَ لَهُم مِّن دُونِهِ وَلِيٌّ وَلَا شَفِيعٌ لَّعَلَّهُمْ يَتَّقُونَ 40፥18 ለበዳዮች ምንም ወዳጅ እና ተሰሚ አማላጅ የላቸውም፡፡ مَا لِلظَّالِمِينَ مِنْ حَمِيمٍ وَلَا شَفِيعٍ يُطَاع "ወሊይ" وَلِيٍّ ማለት "ረዳት" "ወዳጅ" ማለት ሲሆን አሏህ ወሊይ ነው፥ ከእሳት ቅጣት የሚያድን ከአሏህ ሌላ ረዳት የለም። በተጨማሪ አሏህ ፈቃድ በኋላ ቢኾን እንጂ አንድም አማላጅ የለም፦ 32፥4 ከእርሱ ሌላ ለእናንተ ረዳት የላችሁም እናም አማላጅም ምንም የላችሁም። አትገሰጹምን?። مَا لَكُم مِّن دُونِهِ مِن وَلِيٍّ وَلَا شَفِيعٍ ۚ أَفَلَا تَتَذَكَّرُون “ማ ለኩም ሚን ዱኒሂ ሚን ወሊይ” مَا لَكُمْ مِنْ دُونِهِ مِنْ وَلِيٍّ ማለትም “ከእርሱ ሌላ ለእናንተ ረዳት የላችሁም” ማለት ሲሆን ከአሏህ ውጪ በጀነት ለመጥቀምና በጀሃነም ለመቅጣት የሚችል ማንም እረዳት የላቸውም፥ “ሚን ዱኒሂ” مِنْ دُونِهِ ማለትም “ከእርሱ ሌላ” የሚለው ተሳቢ ተውላጠ ስም ከሰዋስው አንጻር አሏህ ብቻ በመጥቀምና በመጉዳት ረዳት መሆኑን ቁልጭ አድርጎ ያሳያል። አንቀጹ ላይ፦ “ወላ ሸፊዒን” وَلَا شَفِيعٍ ማለት “እና አማላጅም የላችሁም” ማለት ሲሆን ከመጀመሪያው ሐረግ ለመለየት “ወ” وَ የሚል መስተጻምር ይጠቀማል፥ ያ ማለት “በተጨማሪም አማላጅም የላችሁም” ማለት ነው፤ “ላ” لَا የሚለው “ሐርፉ ነፍይ” በመጀመሪያው ሐረግ ላይ “ማ” مَا የሚለው ሐርፉ ነፍይ ሆኖ ገብቶ በተጨማሪ በሁለተኛው ሐረግ ላይ “ላ” لَا የሚለው ሐርፉ ነፍይ መደገሙ ጣዖታውያን ጣዖቶቻቸውን "ወደ አሏህ በማማለድ ያቀርቡናል" ብለው የሚናገሩላቸውን ጣኦታት አማላጆች አለመሆናቸውን ለማሳየት “አማላጅ የላችሁም” በማለት ዘግቶታል፦ 30፥13 ለእነርሱም ከሚያጋሩዋቸው አማላጆች አይኖሯቸውም። وَلَمْ يَكُن لَّهُم مِّن شُرَكَائِهِمْ شُفَعَاءُ ስለዚህ “አማላጅም ምንም የላችሁም” ማለት “ከእርሱ ፈቃድ በኋላ ካልሆነ በቀር እናንተ ከምታጋሯቸው የሚያማልድ አንድም አማላጅ የለም” ማለት ነው እንጂ በአሏህ ፈቃድ የሚያማልዱ አማላጆች የሉም ማለትን አሊያም አሏህ አማላጅ ነው ማለትን አያሲዝም። ከአሏህ ሌላ ከቅጣት ሊያድናቸው የሚችል ረዳት የላቸውም፥ እንዲሁ ቅጣት እንዳይቀጡ ወደ አሏህ የሚያማልዱ አማላጅ የላቸውም ማለት ነው። ሙፈሢሮችም የፈሠሩት በዚህ መልክ እና ልክ ነው፦ 36፥23 ”ከእርሱ ሌላ አማልክትን እይዛለሁን? አልረህማን በጉዳት ቢሻኝ ምልጃቸው ከእኔ ለመመለስ ምንም አትጠቅመኝም፥ አያድኑኝምም፡፡ أَأَتَّخِذُ مِن دُونِهِ آلِهَةً إِن يُرِدْنِ الرَّحْمَـٰنُ بِضُرٍّ لَّا تُغْنِ عَنِّي شَفَاعَتُهُمْ شَيْئًا وَلَا يُنقِذُونِ ተፍሢር ኢብኑ ከሲር 32፥4 "ከእርሱ ሌላ ለእናንተ ረዳት የላችሁም” ማለት “እርሱ ብቻ ሉአላዊ የሁሉንም ጉዳዮች ተቆጣጣሪ፣ የሁሉም ነገር ፈጣሪ፣ ሁሉን ነገር አድራጊ ነው፤ ከእርሱ ሌላ ፈጣሪ የለም” ማለት ነው። “እናም አማላጅም ምንም የላችሁም” ማለት “ከእርሱ ፈቃድ በኋላ ቢኾን እንጂ አንድም አማላጅ የለም” ማለት ነው። ( ما لكم من دونه من ولي ولا شفيع ) أي : بل هو المالك لأزمة الأمور ، الخالق لكل شيء ، المدبر لكل شيء ، القادر على كل شيء ، فلا ولي لخلقه سواه ، ولا شفيع إلا من بعد إذنه . መላእክት፣ ነቢያት፣ ሙዑሚን ያማልዳሉ ማለት እና እኛ ወደ ፍጡራን በሌሉበት መለማመን፣ መጠየቅ እና መጸለይ ይለያያል፥ ወደ ፍጡራን በሌሉበት መለማመን፣ መጠየቅ እና መጸለይ ምልጃ ሳይሆን ሺርክ ነው። የሁሉንም ፍጥረት ልመና፣ ጥያቄ እና ጸሎት ጊዜና ቦታ ሳይወስነው ሁሉን የሚሰማ፣ ሁሉን የሚያይ እና ሁሉን የሚያውቅ የዐለማቱ ጌታ አሏህ ብቻ እና ብቻ ነው።  "አሏህ አማላጅ ከሆነ ተማላጁ ማን ነው? የሚለው የሚሽነሪዎች ቅጥፈት ውኃ በላው፥ አሏህ ተማላጅ እንጂ አማላጅ አይደለም። አሏህ ሂዳያህ ይስጣችሁ! ለእኛም ጽናቱን ይስጠን! አሚን። ✍ከዐቃቢ ኢሥላም ወሒድ https://t.me/Wahidcom ወሠላሙ ዐለይኩም
Show all...
ሸፊዕ በአሏህ ስም እጅግ በጣም ሩኅሩህ እጅግ በጣም አዛኝ በሆነው፡፡ 32፥4 ከእርሱ ሌላ ለእናንተ ረዳት የላችሁም እናም አማላጅም ምንም የላችሁም። አትገሰጹምን?። مَا لَكُم مِّن دُونِهِ مِن وَلِيٍّ وَلَا شَفِيعٍ ۚ أَفَلَا تَتَذَكَّرُون “ሸፊዕ” شَفِيع ማለት “አማላጅ” ማለት ሲሆን በአላህ ፈቃድ የሚያማልዱት መላእክት፣ ነቢያት፣ ሙዑሚን ናቸው፤ ለምሳሌ መላእክት፦ 53፥26 በሰማያት ውስጥ ካለ መልአክም ብዙዎች ሊማለዱለት ለሚሻው እና ለሚወደው ሰው ከፈቀደ በኋላ ቢኾን እንጅ ምልጃቸው ምንም አትጠቅምም፡፡ وَكَم مِّن مَّلَكٍ فِي السَّمَاوَاتِ لَا تُغْنِي شَفَاعَتُهُمْ شَيْئًا إِلَّا مِن بَعْدِ أَن يَأْذَنَ اللَّهُ لِمَن يَشَاءُ وَيَرْضَىٰ 21፥28 በፊታቸው ያለውንና በኋላቸው ያለውንም ሁሉ ያውቃል፡፡ ለወደደውም ሰው እንጅ ለሌላው አያማልዱም፡፡ እነርሱም እርሱን ከመፍራታቸው የተነሳ ተጨናቂዎች ናቸው፡፡ يَعْلَمُ مَا بَيْنَ أَيْدِيهِمْ وَمَا خَلْفَهُمْ وَلَا يَشْفَعُونَ إِلَّا لِمَنِ ارْتَضَىٰ وَهُم مِّنْ خَشْيَتِهِ مُشْفِقُونَ “ለወደደውም ሰው እንጅ ለሌላው አያማልዱም” የሚለው ኃይለ ቃል መላእክት ለአማንያን እንደሚያማልዱ ያሳያል፥ ሌላው አማላጆች አሏህ ቃል ኪዳን የገባላቸው ነብያት ናቸው፦ 19፥87 አልረሕማን ዘንድ ቃል ኪዳንን የያዘ ሰው ቢኾን እንጂ ማማለድን አይችሉም፡፡ لَّا يَمْلِكُونَ الشَّفَاعَةَ إِلَّا مَنِ اتَّخَذَ عِندَ الرَّحْمَـٰنِ عَهْدًا 2፥255 ያ እርሱ ዘንድ በፈቃዱ ቢኾን እንጅ የሚያማልድ ማነው?። مَن ذَا الَّذِي يَشْفَعُ عِندَهُ إِلَّا بِإِذْنِهِ 33፥7 ከነቢያትም የጠበቀ ኪዳናቸውን ከአንተም፣ ከኑሕም፣ ከኢብራሒምም፣ ከሙሳም እና ከመርየም ልጅ ከዒሳም ጋር በያዝን ጊዜ አስታውስ፡፡ ከእነርሱም የከበደን ቃል ኪዳን ያዝን፡፡ وَإِذْ أَخَذْنَا مِنَ النَّبِيِّينَ مِيثَاقَهُمْ وَمِنكَ وَمِن نُّوحٍ وَإِبْرَاهِيمَ وَمُوسَىٰ وَعِيسَى ابْنِ مَرْيَمَ ۖ وَأَخَذْنَا مِنْهُم مِّيثَاقًا غَلِيظًا ከላይ በግልፅና በማያሻማ መልኩ አሏህ የፈቀደለት አማላጅ እና የሚማለድለት ተመላጅ ሰው እንዳለ ተቀምጧል፦ 10፥3 ከእርሱ ፈቃድ በኋላ ቢኾን እንጂ አንድም አማላጅ የለም፡፡ እነሆ! አሏህ ጌታችሁ ነውና አምልኩት! አትገሰጹምን?። مَا مِن شَفِيعٍ إِلَّا مِن بَعْدِ إِذْنِهِ ۚ ذَٰلِكُمُ اللَّهُ رَبُّكُمْ فَاعْبُدُوهُ ۚ أَفَلَا تَذَكَّرُونَ “ከእርሱ ፈቃድ በኋላ ቢኾን እንጂ አንድም አማላጅ የለም” የሚለው ኃይለ ቃል ይሰመርበት! ነገር ግን ጣዖታውያን ቁሬሾች ከአሏህ ሌላ የማይጎዳቸውን የማይጠቅማቸውንም ያመልካሉ፥ “እነዚህም አላህ ዘንድ አማላጆቻችን ናቸው” ይላሉ። እነዚህም በትንሳኤ ቀን፦ “እነዚያንም እነርሱ በእናንተ ውስጥ ለአሏህ ተጋሪዎች ናቸው" የምትሉዋቸውን አማላጆቻችሁን ከእናንተ ጋር አናይም” ይባላሉ፦ 10፥18 ከአሏህም ሌላ የማይጎዳቸውን የማይጠቅማቸውንም ያመልካሉ፤ “እነዚህም አሏህ ዘንድ አማላጆቻችን ናቸው” ይላሉ፡፡ وَيَعْبُدُونَ مِن دُونِ اللَّهِ مَا لَا يَضُرُّهُمْ وَلَا يَنفَعُهُمْ وَيَقُولُونَ هَـٰؤُلَاءِ شُفَعَاؤُنَا عِندَ اللَّهِ 6፥94 እነዚያንም እነርሱ በእናንተ ውስጥ ለአሏህ ተጋሪዎች ናቸው የምትሉዋቸውን አማላጆቻችሁን ከእናንተ ጋር አናይም፤ ግንኙነታችሁ በእርግጥ ተቋረጠ፡፡ ከእናንተም ያ "ያማልደናል" የምትሉት ጠፋ ይባላሉ፡፡ وَمَا نَرَىٰ مَعَكُمْ شُفَعَاءَكُمُ الَّذِينَ زَعَمْتُمْ أَنَّهُمْ فِيكُمْ شُرَكَاءُ ۚ لَقَد تَّقَطَّعَ بَيْنَكُمْ وَضَلَّ عَنكُم مَّا كُنتُمْ تَزْعُمُونَ
Show all...
ሸፊዕ በአሏህ ስም እጅግ በጣም ሩኅሩህ እጅግ በጣም አዛኝ በሆነው፡፡ 32፥4 ከእርሱ ሌላ ለእናንተ ረዳት የላችሁም እናም አማላጅም ምንም የላችሁም። አትገሰጹምን?። مَا لَكُم مِّن دُونِهِ مِن وَلِيٍّ وَلَا شَفِيعٍ ۚ أَفَلَا تَتَذَكَّرُون “ሸፊዕ” شَفِيع ማለት “አማላጅ” ማለት ሲሆን በአላህ ፈቃድ የሚያማልዱት መላእክት፣ ነቢያት፣ ሙዑሚን ናቸው፤ ለምሳሌ መላእክት፦ 53፥26 በሰማያት ውስጥ ካለ መልአክም ብዙዎች ሊማለዱለት ለሚሻው እና ለሚወደው ሰው ከፈቀደ በኋላ ቢኾን እንጅ ምልጃቸው ምንም አትጠቅምም፡፡ وَكَم مِّن مَّلَكٍ فِي السَّمَاوَاتِ لَا تُغْنِي شَفَاعَتُهُمْ شَيْئًا إِلَّا مِن بَعْدِ أَن يَأْذَنَ اللَّهُ لِمَن يَشَاءُ وَيَرْضَىٰ 21፥28 በፊታቸው ያለውንና በኋላቸው ያለውንም ሁሉ ያውቃል፡፡ ለወደደውም ሰው እንጅ ለሌላው አያማልዱም፡፡ እነርሱም እርሱን ከመፍራታቸው የተነሳ ተጨናቂዎች ናቸው፡፡ يَعْلَمُ مَا بَيْنَ أَيْدِيهِمْ وَمَا خَلْفَهُمْ وَلَا يَشْفَعُونَ إِلَّا لِمَنِ ارْتَضَىٰ وَهُم مِّنْ خَشْيَتِهِ مُشْفِقُونَ “ለወደደውም ሰው እንጅ ለሌላው አያማልዱም” የሚለው ኃይለ ቃል መላእክት ለአማንያን እንደሚያማልዱ ያሳያል፥ ሌላው አማላጆች አሏህ ቃል ኪዳን የገባላቸው ነብያት ናቸው፦ 19፥87 አልረሕማን ዘንድ ቃል ኪዳንን የያዘ ሰው ቢኾን እንጂ ማማለድን አይችሉም፡፡ لَّا يَمْلِكُونَ الشَّفَاعَةَ إِلَّا مَنِ اتَّخَذَ عِندَ الرَّحْمَـٰنِ عَهْدًا 2፥255 ያ እርሱ ዘንድ በፈቃዱ ቢኾን እንጅ የሚያማልድ ማነው?። مَن ذَا الَّذِي يَشْفَعُ عِندَهُ إِلَّا بِإِذْنِهِ 33፥7 ከነቢያትም የጠበቀ ኪዳናቸውን ከአንተም፣ ከኑሕም፣ ከኢብራሒምም፣ ከሙሳም እና ከመርየም ልጅ ከዒሳም ጋር በያዝን ጊዜ አስታውስ፡፡ ከእነርሱም የከበደን ቃል ኪዳን ያዝን፡፡ وَإِذْ أَخَذْنَا مِنَ النَّبِيِّينَ مِيثَاقَهُمْ وَمِنكَ وَمِن نُّوحٍ وَإِبْرَاهِيمَ وَمُوسَىٰ وَعِيسَى ابْنِ مَرْيَمَ ۖ وَأَخَذْنَا مِنْهُم مِّيثَاقًا غَلِيظًا ከላይ በግልፅና በማያሻማ መልኩ አሏህ የፈቀደለት አማላጅ እና የሚማለድለት ተመላጅ ሰው እንዳለ ተቀምጧል፦ 10፥3 ከእርሱ ፈቃድ በኋላ ቢኾን እንጂ አንድም አማላጅ የለም፡፡ እነሆ! አሏህ ጌታችሁ ነውና አምልኩት! አትገሰጹምን?። مَا مِن شَفِيعٍ إِلَّا مِن بَعْدِ إِذْنِهِ ۚ ذَٰلِكُمُ اللَّهُ رَبُّكُمْ فَاعْبُدُوهُ ۚ أَفَلَا تَذَكَّرُونَ “ከእርሱ ፈቃድ በኋላ ቢኾን እንጂ አንድም አማላጅ የለም” የሚለው ኃይለ ቃል ይሰመርበት! ነገር ግን ጣዖታውያን ቁሬሾች ከአሏህ ሌላ የማይጎዳቸውን የማይጠቅማቸውንም ያመልካሉ፥ “እነዚህም አላህ ዘንድ አማላጆቻችን ናቸው” ይላሉ። እነዚህም በትንሳኤ ቀን፦ “እነዚያንም እነርሱ በእናንተ ውስጥ ለአሏህ ተጋሪዎች ናቸው" የምትሉዋቸውን አማላጆቻችሁን ከእናንተ ጋር አናይም” ይባላሉ፦ 10፥18 ከአሏህም ሌላ የማይጎዳቸውን የማይጠቅማቸውንም ያመልካሉ፤ “እነዚህም አሏህ ዘንድ አማላጆቻችን ናቸው” ይላሉ፡፡ وَيَعْبُدُونَ مِن دُونِ اللَّهِ مَا لَا يَضُرُّهُمْ وَلَا يَنفَعُهُمْ وَيَقُولُونَ هَـٰؤُلَاءِ شُفَعَاؤُنَا عِندَ اللَّهِ 6፥94 እነዚያንም እነርሱ በእናንተ ውስጥ ለአሏህ ተጋሪዎች ናቸው የምትሉዋቸውን አማላጆቻችሁን ከእናንተ ጋር አናይም፤ ግንኙነታችሁ በእርግጥ ተቋረጠ፡፡ ከእናንተም ያ "ያማልደናል" የምትሉት ጠፋ ይባላሉ፡፡ وَمَا نَرَىٰ مَعَكُمْ شُفَعَاءَكُمُ الَّذِينَ زَعَمْتُمْ أَنَّهُمْ فِيكُمْ شُرَكَاءُ ۚ لَقَد تَّقَطَّعَ بَيْنَكُمْ وَضَلَّ عَنكُم مَّا كُنتُمْ تَزْعُمُونَ እነዚያ ጣዖታውያን በአሏህ ሌላ የሚያጋሩትን ጣዖታት፦ “አማላጆቻችን ናቸው” ይበሉ እንጂ ለእነርሱ ወደ አሏህ የሚያማልድ አማላጅ የላቸው፦ 6፥51 እነዚያንም ከእርሱ ሌላ ረዳት እና አማላጅም የሌላቸው ሲኾኑ ወደ ጌታቸው መስሰብሰብን የሚፈሩትን ይጠነቀቁ ዘንድ በእርሱ በቁርኣን አስጠንቅቅ፡፡ وَأَنذِرْ بِهِ الَّذِينَ يَخَافُونَ أَن يُحْشَرُوا إِلَىٰ رَبِّهِمْ ۙ لَيْسَ لَهُم مِّن دُونِهِ وَلِيٌّ وَلَا شَفِيعٌ لَّعَلَّهُمْ يَتَّقُونَ 40፥18 ለበዳዮች ምንም ወዳጅ እና ተሰሚ አማላጅ የላቸውም፡፡ مَا لِلظَّالِمِينَ مِنْ حَمِيمٍ وَلَا شَفِيعٍ يُطَاع "ወሊይ" وَلِيٍّ ማለት "ረዳት" "ወዳጅ" ማለት ሲሆን አሏህ ወሊይ ነው፥ ከእሳት ቅጣት የሚያድን ከአሏህ ሌላ ረዳት የለም። በተጨማሪ አሏህ ፈቃድ በኋላ ቢኾን እንጂ አንድም አማላጅ የለም፦ 32፥4 ከእርሱ ሌላ ለእናንተ ረዳት የላችሁም እናም አማላጅም ምንም የላችሁም። አትገሰጹምን?። مَا لَكُم مِّن دُونِهِ مِن وَلِيٍّ وَلَا شَفِيعٍ ۚ أَفَلَا تَتَذَكَّرُون “ማ ለኩም ሚን ዱኒሂ ሚን ወሊይ” مَا لَكُمْ مِنْ دُونِهِ مِنْ وَلِيٍّ ማለትም “ከእርሱ ሌላ ለእናንተ ረዳት የላችሁም” ማለት ሲሆን ከአሏህ ውጪ በጀነት ለመጥቀምና በጀሃነም ለመቅጣት የሚችል ማንም እረዳት የላቸውም፥ “ሚን ዱኒሂ” مِنْ دُونِهِ ማለትም “ከእርሱ ሌላ” የሚለው ተሳቢ ተውላጠ ስም ከሰዋስው አንጻር አሏህ ብቻ በመጥቀምና በመጉዳት ረዳት መሆኑን ቁልጭ አድርጎ ያሳያል። አንቀጹ ላይ፦ “ወላ ሸፊዒን” وَلَا شَفِيعٍ ማለት “እና አማላጅም የላችሁም” ማለት ሲሆን ከመጀመሪያው ሐረግ ለመለየት “ወ” وَ የሚል መስተጻምር ይጠቀማል፥ ያ ማለት “በተጨማሪም አማላጅም የላችሁም” ማለት ነው፤ “ላ” لَا የሚለው “ሐርፉ ነፍይ” በመጀመሪያው ሐረግ ላይ “ማ” مَا የሚለው ሐርፉ ነፍይ ሆኖ ገብቶ በተጨማሪ በሁለተኛው ሐረግ ላይ “ላ” لَا የሚለው ሐርፉ ነፍይ መደገሙ ጣዖታውያን ጣዖቶቻቸውን "ወደ አሏህ በማማለድ ያቀርቡናል" ብለው የሚናገሩላቸውን ጣኦታት አማላጆች አለመሆናቸውን ለማሳየት “አማላጅ የላችሁም” በማለት ዘግቶታል፦ 30፥13 ለእነርሱም ከሚያጋሩዋቸው አማላጆች አይኖሯቸውም። وَلَمْ يَكُن لَّهُم مِّن شُرَكَائِهِمْ شُفَعَاءُ ስለዚህ “አማላጅም ምንም የላችሁም” ማለት “ከእርሱ ፈቃድ በኋላ ካልሆነ በቀር እናንተ ከምታጋሯቸው የሚያማልድ አንድም አማላጅ የለም” ማለት ነው እንጂ በአሏህ ፈቃድ የሚያማልዱ አማላጆች የሉም ማለትን አሊያም አሏህ አማላጅ ነው ማለትን አያሲዝም። ከአሏህ ሌላ ከቅጣት ሊያድናቸው የሚችል ረዳት የላቸውም፥ እንዲሁ ቅጣት እንዳይቀጡ ወደ አሏህ የሚያማልዱ አማላጅ የላቸውም ማለት ነው። ሙፈሢሮችም የፈሠሩት በዚህ መልክ እና ልክ ነው፦
Show all...
36፥23 ”ከእርሱ ሌላ አማልክትን እይዛለሁን? አልረህማን በጉዳት ቢሻኝ ምልጃቸው ከእኔ ለመመለስ ምንም አትጠቅመኝም፥ አያድኑኝምም፡፡ أَأَتَّخِذُ مِن دُونِهِ آلِهَةً إِن يُرِدْنِ الرَّحْمَـٰنُ بِضُرٍّ لَّا تُغْنِ عَنِّي شَفَاعَتُهُمْ شَيْئًا وَلَا يُنقِذُونِ ተፍሢር ኢብኑ ከሲር 32፥4 "ከእርሱ ሌላ ለእናንተ ረዳት የላችሁም” ማለት “እርሱ ብቻ ሉአላዊ የሁሉንም ጉዳዮች ተቆጣጣሪ፣ የሁሉም ነገር ፈጣሪ፣ ሁሉን ነገር አድራጊ ነው፤ ከእርሱ ሌላ ፈጣሪ የለም” ማለት ነው። “እናም አማላጅም ምንም የላችሁም” ማለት “ከእርሱ ፈቃድ በኋላ ቢኾን እንጂ አንድም አማላጅ የለም” ማለት ነው። ( ما لكم من دونه من ولي ولا شفيع ) أي : بل هو المالك لأزمة الأمور ، الخالق لكل شيء ، المدبر لكل شيء ، القادر على كل شيء ، فلا ولي لخلقه سواه ، ولا شفيع إلا من بعد إذنه . መላእክት፣ ነቢያት፣ ሙዑሚን ያማልዳሉ ማለት እና እኛ ወደ ፍጡራን በሌሉበት መለማመን፣ መጠየቅ እና መጸለይ ይለያያል፥ ወደ ፍጡራን በሌሉበት መለማመን፣ መጠየቅ እና መጸለይ ምልጃ ሳይሆን ሺርክ ነው። የሁሉንም ፍጥረት ልመና፣ ጥያቄ እና ጸሎት ጊዜና ቦታ ሳይወስነው ሁሉን የሚሰማ፣ ሁሉን የሚያይ እና ሁሉን የሚያውቅ የዐለማቱ ጌታ አሏህ ብቻ እና ብቻ ነው። "አሏህ አማላጅ ከሆነ ተማላጁ ማን ነው? የሚለው የሚሽነሪዎች ቅጥፈት ውኃ በላው፥ አሏህ ተማላጅ እንጂ አማላጅ አይደለም። አሏህ ሂዳያህ ይስጣችሁ! ለእኛም ጽናቱን ይስጠን! አሚን። ✍ከዐቃቢ ኢሥላም ወሒድ https://t.me/Wahidcom ወሠላሙ ዐለይኩም
Show all...
ወሒድ የንጽጽር ማኅደር

ወንድም ወሒድ በኢሥላም እና በክርስትና መካከል ያለውን ልዩነት እና አንድነት በንጽጽር የሚያስቀምጥ ወንድም ነው። ለዚህም የቋንቋ፣ የሰዋስው፣ የዐውድ፣ የተዛማች እና የሥነ አመክንዮ ሙግት በማቅረብ የሚታወቅ ተሟጋች እና ጦማሪ ነው። ለሙግቱ ነጥብ በዋነኝነት የሚጠቀምባቸው ቋንቋ ዐማርኛ፣ ግዕዝ፣ እንግሊዝኛ፣ ዐረቢኛ፣ ዕብራይስጥ እና ግሪክ ናቸው። መልካም የንባብ፣ የጥናት፣ የማነጻጸር ጊዜ ይሁንልዎ!

አሥ ሠላሙ ዐለይኩም ወራሕመቱላሂ ወበረካቱሁ ያ ጀመዓህ! "የተደበቀው እውነት" የሚለው ስድስተኛው መጽሐፌ በገበያ ላይ ውሏል። "የተደበቀው እውነት" የሚያውጠነጥነው ስለ ተወዳጁ ነቢያችን"ﷺ" መምጣት በተውራት እና በኢንጂል ተነግሮ የመጽሐፉ ሰዎች ይህንን እውነት እንዴት እንደደበቁት የሚገልጥ እና የሚያጋልጥ ነው። ዝርዝሩን መጽሐፉ ላይ ያንብቡ እና ለሎች የሂዳያህ ሠበብ እንዲሆን አስነብቡ! መጽሐፉን መርካርቶ አንዋር መሥጂድ ኢሥላማዊ መጻሕፍት መደብር ውስጥ ያገኙታል፥ የበለጠ ለመረጃ +251920781016 ዐብዱ ብለው ይደውሉ! መጽሐፉ ተደራሽነት እንዲኖረው ባለው የማኅበራዊ መገናኛ ብዙኃን ሼር በማድረግ ሠበቡል ሂዳያህ ይሁኑ! ወጀዛኩሙላህ ኸይራ! ✍ከዐቃቢ ኢሥላም ወሒድ https://t.me/Wahidcom
Show all...