cookie

We use cookies to improve your browsing experience. By clicking «Accept all», you agree to the use of cookies.

avatar

የፍቅር መንደር

🥀የፍቅር ደሴት 🥀ፍቅርን ፍለጋ 🥀የፍቅር ዜማ 🥀ፍቅርን በግጥም 🥀የፍቅር ዘፍን 🥀እውነተኛ የፍቅር ታሪክ 🥀ምርጥ የፍቅር አባባሎች 🥀romantic ringtones All in የፍቅር ደሴት አስተያየት ካላቹም እንቀበላለን 📨 🥀 በማለት አስተያየታቸውን መላክ ትችላላችሁ @ye_feker_hospital 🥀 For Promotion._______ @kadrrrrrrrrr

Show more
The country is not specifiedThe language is not specifiedThe category is not specified
Advertising posts
414Subscribers
No data24 hours
No data7 days
No data30 days

Data loading in progress...

Subscriber growth rate

Data loading in progress...

የከፍተኛ ትምህርት አግባብነትና ጥራት ኤጀንሲ አስገዳጅ በሆነ መልኩ የትምህርት ማስረጃዎችን ህጋዊነት ሊያረጋገጥ መሆኑን አሳውቋል። ከከፍተኛ ትምህርት ተቋማት ተመርቀው የትምህርት ማስረጃቸውን ህጋዊነት ሳያረጋግጡ በተለያዩ የስራ ዘርፍ ተሰማርተው የሚገኙ ምሩቃኖች፤ አስገዳጅ በሆነ መልኩ የትምህርት ማስረጃቸውን ህጋዊነት እንዲጣራ እና እንዲረጋገጥ ለማድረግ ዝግጅት እየተደረገ መሆኑን ኤጀንሲው ገልጿል። ቀጣሪ እና የሙያ ፈቃድ የሚሰጡ አካላት እንዲሁም ተማሪዎች፣ ወላጆች እና የሚመለከታቸው ሁሉ ህገ ወጥ የትምህርት ማስረጃን እንዲከላከሉ ኤጀንሲው አሳስቧል። የሳይንስና ከፍተኛ ትምህርት ሚኒስቴር በበኩሉ ተቋማዊ ዕውቅና ለማግኘት የሚመለከታቸው፦ • የከፍተኛ ትምህርትን በተመለከተ የከፍተኛ ትምህርት አግባብነትና ጥራት ኤጄንሲ • የቴክኒክና ሙያ ትምህርትና ሥልጠናን በተመለከተ የፌዴራል ቴክኒክና ሙያ ትምህርትና ሥልጠና ኤጄንሲ መሆናቸውን ገልጿል። የግል ከፍተኛ ትምህርትና ሥልጠና ተቋማት ተቋማዊ ዕውቅና ማግኘት አስገዳጅ ቅድመ ሁኔታ መሆኑን በመገንዘብ በከፍተኛ ኃላፊነት ሊመሩት ይገባልም ብሏል ሚኒስቴሩ። ተገቢው ዕውቅና ሳይኖራቸው ምዝገባ የሚያካሂዱ ተቋማትን ተማሪዎች ጥቆማ እንዲያደርጉ ሚኒስቴሩ ጠይቋል። @Freshstudentss@Freshstudentss
Show all...
🌹♥️🌹የሴት ጓደኛ ለመያዝ አስበህ ታውቃለህ ምን ልበላት ብለህ ቃላትስ አተህ ታውቃለህ🌹🌹 እንግዲያውስ የፍቅር ቃላት ፍለጋ አበቃ በቀላሉ ማግኘት ትችላለህ🥰🌹👇🌹👇🌹
Show all...
🌹💐♥️የፍቅር ቃላቶች♥️💐🌹
🌹💐♥️አፈቅርሻለሁ ለማለት♥️💐🌹
🌹💐♥️አፈቅርሀለው ለማለት♥️💐🌹
🌹💐♥️የጋብቻ ጥያቄ♥️💐🌹
🌹💐♥️ፍቅረኛ ለመያዝ♥️💐🌹
🌹💐♥️ሴት ልጅ እንድትወድክ♥️💐🌹
🌹💐♥️ወንድ ልጅ እንዲወድሽ♥️💐🌹
🌹💐♥️የፍቅር አባባሎች♥️💐🌹
🌹💐♥️የፍቅር ታሪኮች♥️💐🌹
🌹💐♥️ከቨር ሙዚቃዎች♥️💐🌹
🌹💐♥️Surprise ለማደረግ♥️💐🌹
በትግራይ እየተካሄደ ባለው ጦርነት ከ326   የሃይማኖት አባቶች መገደላቸው የትግራይ ሃይማኖት ተቋማት ጉባኤ ገለፀ።   ጉባኤው እንዳለው  በትግራይ ሲካሄድ በነበረው ውግያ 12 ቤተእምነቶችም በከባድ መሳርያ ተመትተው ወድመዋል አልያም ጉዳት ደርሶባቸዋል። ዝርፍያ የተፈጸመባቸው እንዳሉም አመልክቷል። ከተገደሉት መካከል በርካታ ቁጥር ያላቸው የኦርቶዶክስ ቤተ-ክርስቲያን ካህናት መሆናቸውን ያመለከተው የሐይማኖት ተቋማቱ ህብረት የእስልምና ሼኮች የፕሮቴስታንት መምህራን እና ሌሎች የቤተ-እምነት አገልጋዮች ህይወታቸውን እንዳጡ ገልጿል። በዚህ ጉዳይ ላይ ከትግራይ ጊዜያዊ አስተዳደር ምላሽ ለማግኘት የተደረገው ተደጋጋሚ ጥረት አልተሳካም። [ዘገባ:-የጀርመን-ድምፅ] @Freshstudentss @Freshstudentss
Show all...
ፈረንሳይ ለኢትዮጵያ ጦር መሳሪያ እንደሸጠች ተደርጎ በማኅበራዊ ትስስር ገጾች ሰሞኑን የተሰራጨው መረጃ ሐሰት እንደሆነ በአዲስ አበባ የፈረንሳይ ኢምባሲ በትዊተር ገጹ አስታውቋል፡፡ በቅርብ ዐመታት ፈረንሳይ ለኢትዮጵያ ጦር መሳሪያ አልሸጠችም- ብሏል ኢምባሲው፡፡ ፈረንሳይ ስለ ጦር መሳሪያ ሽያጭ የወጡ ዐለማቀፍ ሕጎችን እንደምታከብርም ኢምባሲው አክሎ አስታውቋል:: @Freshstudentss @Freshstudentss
Show all...
የኢ.ፌ.ዲ.ሪ የሳይንስና ከፍተኛ ትምህርት ሚኒስቴር ሚኒስትር በሆኑት በክቡር ዶ/ር ሳሙኤል ኤርካቶ የተመራው ልኡክ የድሬዳዋ ዩኒቨርሲቲን የስራ እንቅስቃሴውን ጎበኙ ። ።።።።።።።።።።።።።።።።።።።።።።።።።።።።።። የሳይንስና ከፍተኛ ትምህርት ሚኒስቴር ሚኒስትር የሆኑት ክቡር ዶ/ር ሳሙኤል ኤርካቶ፣ የሳይንስና ከፍተኛ ትምህርት ሚኒስቴር ሚኒስትር ዲዔታ ክቡር ዶ/ር ሙሉ ነጋ፣ የድሬዳዋ ከተማ አስተዳደር ከንቲባ ክቡር አቶ አህመድ መሐመድ ቡህ፣ የድሬዳዋ ከተማ አስተዳደር ምክትል ከንቲባ ክቡር አቶ ከድር ጁሃር፣ የዩኒቨርሲቲው ፕሬዝዳንት ዶ/ር ኡባህ አደም፣ የዩኒቨርሲቲው ከፍተኛ አመራሮች እና የሴኔት አባላት በተገኙበት ጉብኝት አድርገዋል። በጉብኝታቸው የኢንፎርሜሽን ኮሚኒኬሽን ቴክኖሎጂን የዳታ ማዕከል ግንባታና የመሰረተ ልማት ማስፋፊያ የስራ እንቅስቃሴ፣ የቤተ-መፅሐፍት፣ የቤተ-ሙከራ አገልግሎት፣ የልብስ ስፌትና ዲዛይን ት/ት ቤት፣ የኤሌክትሪካልና ኮምፒውተር ኢንጂነሪንግ ት/ት ቤት የስራ ሁኔታ ማየት ሲቻል በተጨማሪም በዩኒቨርሲቲው የማስፋፊያ ግንባታ ማለትም የቤተ-መፅሐፍት፣ የተማሪዎች ክሊኒክ እና የመማሪያ ክፍሎች ህንፃ ግንባታን መጎብኘት ችለዋል። ፨ለጥቆማ 👇 @Freshstudentss 🔔ቻናላችንን ይቀላቀሉ👇 @Freshstudentss @Freshstudentss
Show all...
አዲስ ገቢ ተማሪዎች ከሰኔ 21/2013 ዓ.ም ጀምሮ ወደየተመደቡበት ዩኒቨርሲቲ ይገባሉ:- የሳይንስና ከፍተኛ ትምህርት ሚኒስቴር አዲስ ገቢ የዩኒቨርሲቲ ተማሪዎች ከመጪው ምርጫ በኋላ ሰኔ 21/2013 ዓ.ም ወደተመደቡበት ዩኒቨርስቲ እንደሚገቡ የየሳይንስና ከፍተኛ ትምህርት ሚኒስቴር ለቲክቫህ ዩኒቨርሲቲ አሳውቋል። ከምርጫው በኋላ ሰኔ 21 ሁሉም የመጀመሪያ ዓመት ተማሪዎች ወደየተመደቡበት ዩኒቨርሲቲ እኝደሚገቡ የሳይንስና ከፍተኛ ትምህርት ሚኒስትር ዲኤታ ሳሙኤል ክፍሌ (ዶ/ር) አረጋግጠዋል። በሌላ በኩል ነባር ዩኒቨርሲቲ ተማሪዎች ለመጪው ምርጫ ወደደቤተሰቦቻቸው በመሄድ በምርጫው ይሳተፋሉ ብለዋል። "የተማሪዎቹ መሄድ ግዴታ አይደለም" ያሉት ሚኒስትር ዲኤታው ፤ መምረጥ ለሚፈልጉ ነባር ተማሪዎች እንዲመች ከምርጫው በፊትና በኋላ ያሉ ቀናት የዕረፍት ጊዜ እንደሚሆኑ ገልፀዋል። "ምርጫ ማድረግ መብት እንደመሆኑ፤ መምረጥ የማይፈልጉ ነባር ተማሪዎች በያሉበት ዩኒቨርሲቲ መቆየት ይችላሉ" ብለዋል። ምንጭ፡ቲክቫህ ፨ለጥቆማ 👇 @Freshstudentss @Freshstudentss
Show all...
አርባ ምንጭ ዩኒቨርሲቲ "የምሁራንና የዜጎች ንቁ ተሳትፎ ለታላቁ የኢትዮጵያ ህዳሴ ግድብ" የሚል አውደ ጥናት ሊያካሂድ ነው። መድረኩ የፊታችን ማክሰኞ ግንቦት 24/2013 ዓ.ም በዩኒቨርሲቲው ዋና ቅጥር ግቢ ይደረጋል። የተለያዩ ዩኒቨርሲቲዎች ምሁራን፣ ከፍተኛ የመንግስት ኃላፊዎች፣ የዘርፋ ተመራማሪዎች እና የህብረተሰብ ተወካዮች በአውደ ጥናቱ እንደሚሳተፉ ይጠበቃል። @Freshstudentss @Freshstudentss
Show all...
የወላይታ ሶዶ ዩኒቨርሲቲ የአዲስ ገቢ ተማሪዎች ጥሪና ምዝገባ ከሰኔ 26 እስከ 30/2013 ዓ.ም እንደሚያካሂድ አሳውቋል። ከሰኔ 7 እስከ 21/2013 ዓ.ም ያሉት ቀናት የሁሉም ነባር ተማሪዎች ልዩ የዕረፍት ጊዜ/ለምርጫ/ እንደሚሆን ገልጿል። ዩኒቨርሲቲው የተከታታይ ትምህርት ተማሪዎች የጊዜ ሰሌዳን ወደፊት አሳውቃለሁ ብሏል። @Freshstudentss @Freshstudentss
Show all...
@Freshstudentss@Freshstudentss የ2012 የ12ኛ ክፍል መልቀቂያ ፈተና የወሰዱ ተማሪዎች ውጤታቸውን ካወቁ ሁለት ወር ገደማ ሆኖታል። ቃላቸውን ለ "ጀርመን ድምፅ ሬድዮ የወጣቶች አለም" የሰጡ ተማሪዎች ቀድሞውንም ሳይማሩ ጊዜያቸው እንደባከነ ገልፀው ያለፉትን የትምህርት ዘመኖቹን መለስ ብሎ ሲቃኝ ብዙ ቁጭት ያለበት መሆኑን ያስረዳሉ። በፊትም ትልቅ በደል ነበረብን የሚሉት ተማሪዎቹ በሀገሪቱ የሰላም እጦት ምክንያት 12ኛ ክፍሎች ሳንማር ብዙ ጊዜ አልፏል። 11ኛ ክፍልም እንዲሁ ረብሻ ነበር። በመጨረሻም የኮሮና ወረርሽኝ ታክሎበት ብዙ ትምህርት እንዳመለጣቸው ተናግረዋል።  ከብዙ ውጣ ውረድ በኃላ የ2012 ዓ/ም ፈተና ቢወስዱና ውጤታቸውን ካወቁ ወራት ቢቆጠሩም አሁንም ወደ ዩኒቨርሲቲ የሚሄዱበትን ቀን አያውቁም። የሳይንስ እና ከፍተኛ የትምህርት ሚኒስቴር ከሳምንት በፊት ሁሉም ዩንቨርስቲዎች አዲስ ገቢ ተማሪዎችን እስከ ግንቦት 30/2013 ይቀበላሉ ሲል አሳውቆ ነበር። ሰኔ 1 ፤ 2013 የአዲስ ገቢ ተማሪዎች ትምህርት ይጀመራልም ብሏል። በእርግጥ ሰኔ 1 ሁሉም አዲስ የዩንቨርስቲ ገቢ ተማሪዎች ትምህርት ይጀምራሉ ? ይህስ ዮንቨርስቲው በግሉ የሚወስነው ነው ወይስ ወጥ የሆነ አሰራር አለ ?  ተብለው የተጠየቁት የ ሚኒስቴሩ የኮሚኒኬሽን ዳሬክተር ወ/ሮ አለምወርቅ ሕዝቅኤል «ምርጫውን ታሳቢ በማድረግ ከምርጫ በኋላ በአብዛኛው አዲስ ተማሪዎች ይገባሉ ብለን እናስባለን» ሲሉ መልሰዋል። ትክክለኛ ጊዜውም ሊለያይ እንደሚችል እና ሁሉም ዩንቨርስቲዎች በአንድ ጊዜ ላይጠሩ እንደሚችሉ አስረድተዋል።
Show all...
💥አዲስ ገቢ የዩኒቨርሲቲ ተማሪዎች መቼ ነው የሚጠሩት ? የ2012 የ12ኛ ክፍል መልቀቂያ ፈተና የወሰዱ ተማሪዎች ውጤታቸውን ካወቁ ሁለት ወር ገደማ ሆኖታል። ቃላቸውን ለ "ጀርመን ድምፅ ሬድዮ የወጣቶች አለም" የሰጡ ተማሪዎች ቀድሞውንም ሳይማሩ ጊዜያቸው እንደባከነ ገልፀው ያለፉትን የትምህርት ዘመኖቹን መለስ ብሎ ሲቃኝ ብዙ ቁጭት ያለበት መሆኑን ያስረዳሉ። በፊትም ትልቅ በደል ነበረብን የሚሉት ተማሪዎቹ በሀገሪቱ የሰላም እጦት ምክንያት 12ኛ ክፍሎች ሳንማር ብዙ ጊዜ አልፏል። 11ኛ ክፍልም እንዲሁ ረብሻ ነበር። በመጨረሻም የኮሮና ወረርሽኝ ታክሎበት ብዙ ትምህርት እንዳመለጣቸው ተናግረዋል።  ከብዙ ውጣ ውረድ በኃላ የ2012 ዓ/ም ፈተና ቢወስዱና ውጤታቸውን ካወቁ ወራት ቢቆጠሩም አሁንም ወደ ዩኒቨርሲቲ የሚሄዱበትን ቀን አያውቁም። የሳይንስ እና ከፍተኛ የትምህርት ሚኒስቴር ከሳምንት በፊት ሁሉም ዩንቨርስቲዎች አዲስ ገቢ ተማሪዎችን እስከ ግንቦት 30/2013 ይቀበላሉ ሲል አሳውቆ ነበር። ሰኔ 1 ፤ 2013 የአዲስ ገቢ ተማሪዎች ትምህርት ይጀመራልም ብሏል። በእርግጥ ሰኔ 1 ሁሉም አዲስ የዩንቨርስቲ ገቢ ተማሪዎች ትምህርት ይጀምራሉ ? ይህስ ዮንቨርስቲው በግሉ የሚወስነው ነው ወይስ ወጥ የሆነ አሰራር አለ ?  ተብለው የተጠየቁት የ ሚኒስቴሩ የኮሚኒኬሽን ዳሬክተር ወ/ሮ አለምወርቅ ሕዝቅኤል «ምርጫውን ታሳቢ በማድረግ ከምርጫ በኋላ በአብዛኛው አዲስ ተማሪዎች ይገባሉ ብለን እናስባለን» ሲሉ መልሰዋል። ትክክለኛ ጊዜውም ሊለያይ እንደሚችል እና ሁሉም ዩንቨርስቲዎች በአንድ ጊዜ ላይጠሩ እንደሚችሉ አስረድተዋል። Read more👇 https://@Freshstudentss #DW ፨ለጥቆማ 👇 @Freshstudentss@Freshstudentss
Show all...