ኢትዮጵያ ቡና የሸገር አርማ
ኢትዮጵያ ቡና የሸገር አርማ የፌስቡክ ፔጃችንን በተጨማሪ ላይክ በማድረግ መረጃ ይከታተሉን ።👇👇👇👇👇👇👇👇 https://m.facebook.com/ኢትዮጵያ-ቡና-የሸገር-አርማ-2185919471692903/?ref_component=mbasic_bookmark&ref_page=%2Fwap%2Fhome.php&refid=8&ref=opera_speed_dial #አስተያየት_ካሎት
Show more16 338Subscribers
-424 hours
-797 days
-33330 days
- Subscribers
- Post coverage
- ER - engagement ratio
Data loading in progress...
Subscriber growth rate
Data loading in progress...
የባሕር ዳር ከተማ እና የኢትዮጵያ ብሔራዊ ቡድን ተጫዋች የነበረው አለልኝ አዘነ በድንገት አረፈ
የባሕር ዳር ከተማ እና የኢትዮጵያ ብሔራዊ ቡድን ተጫዋች የነበረው አለልኝ አዘነ በድንገት ህይወቱ አልፏል።
ተጫዋቹ በጉዳት ምክንያት ከክለቡ ስብስብ ጋር ያልነበረ ሲሆን በትውልድ ቦታው አርባ ምንጭ ሌሊት በድንገት ማረፉ ተገልጿል።
በቅርቡ የተሞሸረው አለልኝ አዘነ፤ ላለፉት ሁለት አመታት በባህር ዳር ከተማ ቡድን ውስጥ ድንቅ ብቃቱን ሲያሳይ ቆይቷል። ከዚህ በተጨማሪም ለኢትዮጵያ ብሔራዊ ቡድን ጥሪ ተደርጎለት አገልግሎት መስጠቱ ይታወሳል።
ስርዓተ ቀብሩ ዛሬ መጋቢት 18, 2016 በአርባ ምንጭ እንደሚፈፀም ከክለቡ ማህበራዊ ትስስር ገፅ ያገኘነው መረጃ ያመለክታል።
የኢትዮጵያ ቡና ስፖርት ክለብ በወጣቱ እና ተስፈኛው ተጫዋች #አለልኝ_አዘነ ድንገተኛ ህልፈት የተሰማውን ሀዘን እየገለፀ ለቤተሰቦቹ፣ ለወዳጅ ዘመዶቹ፣ ለባህርዳር ከተማ ስፖርት ክለብ እና ደጋፊዎች እንዲሁም ለመላው የስፖርት ቤተሰብ መፅናናትን ይመኛል።
18ኛ ሳምንት የኢትዮጵያ ፕሪምየርሊግ
64'' ደቂቃ
ኢትዮጵያ ቡና ከ ባህዳር ከተማ
1 2
52' አንተነ 35' ሙጂብ ቃሲም
47 ሀብታሙ ታቀሰ (ቁልጭ)
18ኛ ሳምንት የኢትዮጵያ ፕሪምየርሊግ
54' ደቂቃ
ኢትዮጵያ ቡና ከ ባህዳር ከተማ
1 2
52' አንተነ 35' ሙጂብ ቃሲም
47 ሀብታሙ ታቀሰ (ቁልጭ)
#ስንታየው
#አማኑኤል
#ኪያ
#ወንድሜነህ
46'
ኢትዮጵያ ቡና ከ ባህዳር ከተማ
0 2
35' ሙጂብ ቃሲም
47 ሀብታሙ ታቀሰ (ቁልጭ)
47' ደቂቃ
#ጎልልልልልል
ኢትዮጵያ ቡና ከ ባህዳር ከተማ
0 2
35' ሙጂብ ቃሲም
45' Habtamu
@ethiopia12coffee
@ethiopia12coffee
35' ደቂቃ
#ጎልልልልልል
ኢትዮጵያ ቡና ከ ባህዳር ከተማ
0 1
@ethiopia12coffee
@ethiopia12coffee
Sign in and get access to detailed information
We will reveal these treasures to you after authorization. We promise, it's fast!