cookie

We use cookies to improve your browsing experience. By clicking «Accept all», you agree to the use of cookies.

avatar

S D The O G Call Ministry ™

#በሲዳምኛ_ቋንቋ_ስርጭት 🙏 ▬▬▬▬▬▬▬▬▬▬▬ በሰባተኛው ቀን ዓለም አቀፍ አድቬንቲስት ቤተክርስቲያን ሥር የተዘጋጀ ሚንስትር አገልግሎት ነው S = Self D = Denial The O = Only G = Genuine Ca = Call L = Lords L = Love Ministry አሰተያየት ለመስጠት 👇 @SDTheOGCallMinistry1Bot የተመሰረተበት ቀን፦ ሕዳር 1ዐ/03/ 2013 ዓ.ም

Show more
The country is not specifiedThe language is not specifiedThe category is not specified
Advertising posts
174Subscribers
No data24 hours
No data7 days
No data30 days

Data loading in progress...

Subscriber growth rate

Data loading in progress...

በሀዋሳ ከተማ አቀፍ የእህቶች ቀን በማስመልከት የተደረገ ኮንፈረንስ የተሰበከ ሰብከት ነው ። ሰባኪ ✔ ተሰፋዬ ታዴሴ ቦታ =ሀዋሳ ሰባተኛ ቀን አድቬንቲስት ትምህርት ቤት ቅጥር ግብ ። DATE = 19 /02/2014
Show all...
በሀዋሳ ከተማ አቀፍ የእህቶች ቀን በማስመልከት የተደረገ ኮንፈረንስ የተሰበከ ሰብከት ነው ። ሰባኪ ✔ ተሰፋዬ ታዴሴ ቦታ =ሀዋሳ ሰባተኛ ቀን አድቬንቲስት ትምህርት ቤት ቅጥር ግብ ። DATE = 20/02/2014
Show all...
( መልካምነት ለራስ ነው መልሶ ይከፍላልና ) " እባካችሁን ልጄን አድኑል" የመፅናናት አባት ይህች ቆንጆ ( መፅናናት መልኬ ) ትባላለች. 20ዓመቷነው የ3ተኛ አመት የዩንቨርስቲ የማርኬቲንግ ተማሪ ስትሆን በህይወቷ ታማ ሆስፒታል ሄዳ ባታውቅም ልቤን ራሴን እያመመኝ ነው ማለት በጀመረች 3ተኛው ቀን ምሽት አቃቂ ከቤታቸው ፊትለፊት ወክ እያደረገች ድንገት ራሷን ስታ ትወድቃለች. እናትና አባት ተደናግጠው ወደ ሆስፒታል ሲወስዷት መፅኒ የአጥንት መቅኔዋ ደም ማምረት እንዳቆመና ደም ማነስም እንዳለባት ይነገራቸዋል. አንድም ቀን አሟት የማያውቀው ተግባቢዋና ተወዳጇ እህታችን መፅናናት አሁን ብዙ ለሊቶችን የምታሳልፈው ደም እየተሰጣት በስቃይና ሰቀቀን ነው። ከባዱ ነገር ( በ3ወራት ) ውስጥ ህክምናው የሚሰጥበት ህንድ ሄዳ ካልታከመች ህይወቷንም ልታጣ እንደምትችል ዶክተሮቹ ተናግረዋ። እባካችሁን እንድረስላት🙏 ልጃቸው እንድትድንላቸው ( ከ2,000,000 ) ሁለት ሚሊዮን ብር በላይ የተጠየቁት እናትና አባት ጨንቋቸዋል። አይናችን እያያት ከምትሞትብን ለኢትዮጵያን ደግ ህዝብ እባካችሁን ልጃችንን አድኑልን በማለት ተማፅነዋል.!! በእግዚአብሔር / በአላህ አትጨክኑባት🙏 ተጋግዘን እናድናት🙏 ምንም ማድረግ ካልቻልን #እየፀለይን #SHARE_ሼር በማድረግ ለብዙዎች እናድርስላት። "ለመልካም ስራ ረፍዶ አያውቅም" ባንክ አካውንት ቁጥር ኢትዮጵያ ንግድ ባንክ _ 1000014686596_መልኬታፈሰ እና/ውብእጅግ ሰሙ ስልክ _ 0913715773_መልኬ ጣፈጠ(አባት) 0910880380_ውብእጅግ ሰሙ(እናት) 0913559189_ሄኖክ ፍቃዱ 0922409466_ውብሸት ተካ @adventistEthio @metagesy
Show all...
የእርዳታ ጥሪ! ከላይ የምትመለከቷት እህታችን መፅናናት መልኬ ትባላለች:: ባጋጠማት ከባድ ህመም ወደ ህንድ ሒዳ መታከም ስላለባት የተቻለንን እናድርግ! ተባረኩ! @AdventistEthio @metagesy
Show all...
02/2014 ዓ.ም #Xalaala sanbata... #ቅዱስ ሰንበት...#Holy Sabbath... " እንግዲህ ሂዱና አሕዛብን ሁሉ በአብ በወልድና በመንፈስ ቅዱስ ስም እያጠመቃችኋቸው፥ ያዘዝኋችሁንም ሁሉ እንዲጠብቁ እያስተማራችኋቸው ደቀ መዛሙርት አድርጓቸው፤ እነሆም እኔ እስከ ዓለም ፍጻሜ ድረስ ሁልጊዜ ከእናንተ ጋር ነኝ። (የማቴዎስ ወንጌል 28:19-20) " አሁንስ ለምን ትዘገያለህ? ተነሣና ስሙን እየጠራህ ተጠመቅ ከኃጢአትህም ታጠብ።"(የሐዋርያት ሥራ 22:16) " ከክርስቶስ ጋር አንድ ትሆኑ ዘንድ የተጠመቃችሁ ሁሉ ክርስቶስን ለብሳችኋልና።"(ወደ ገላትያ ሰዎች 3:27) " ወይስ ከክርስቶስ ኢየሱስ ጋር አንድ እንሆን ዘንድ የተጠመቅን ሁላችን ከሞቱ ጋር አንድ እንሆን ዘንድ እንደ ተጠመቅን አታውቁምን?"(ወደ ሮሜ ሰዎች 6:3) " ሰረገላውም ይቆም ዘንድ አዘዘ፥ ፊልጶስና ጃንደረባው ሁለቱም ወደ ውኃ ወረዱ፥ አጠመቀውም።"(የሐዋርያት ሥራ 8:38) #ያመነ የተጠመቀ ይድናል ለቃ, 16:16 በደቡብ ኢትዮጵያ ሰበካ ሰሜን ምሲራቅ ሲዳማ አውራጃ የሰባተኛ ቀን አድቬንትስት ቤ/ክን የተፈጸመ የነብሳት ጥምቀት። #South Ethiopia union mission North eastern Sidama district seventh day Adventists church Had babitazed 80 souls Praise lord for all souls gave to eternal life! በዕለቱ የተጠማቅያን የመጡበት ቦታና ቁጥራቸው። (1, )ዲላ አፋራራ.............11 ( 2,) ሽሾ................12 : (3,) መስንቀላ...........12 (4, ) ሔዳ አላልቻ...........11 (5, )ድንቶ................3 (6, ) ጋጋዋ...................6 (7, )ዱባ.....................6 ( 8, )ቱሎ......................10 ( 9, )ለኩ.......................2 (10, )ፈሮ እድዎ...............4 (11, )ማንኖ አላልቻ. ..........3 አጠቃላይ ድምር =80 ነብሳት በዛሬዋ ቀን ወደ አድስ ህይወት ተቀላቅለዋል። #ቅዱስ መጽሐፋዊ ጥምቀት የሚባለው ጌታ የሱስ የእግዚአብሔር ልጅ መሆኑን በሙሉ ልብ አምኖ በወንዝ መጠመቅን ነው፡፡ ሐዋ. 8፡37-38፡፡ ጌታ የሱስም በተጠመቀ ጊዜ በዮርዳኖስ ወንዝ በዮሐንስ እጅ ተጠመቀ ማር.1፡9፡፡ ከጥምቀት ጋር በተገናኘ ሊስተዋል የሚገባው ጉዳይ፡- 1. ቃሉ ያመነ የተጠመቀም… ይላል፡፡ ማር.16፡16፡፡ ይህም ማለት ሰው ሊጠመቅ የሚችለው ካመነ በኋላ እንጂ ከማመኑ በፊት መጠመቅ የለበትም ነው፡፡ 2. አንድ ሰው በጌታ በየሱስ «አመንኩ» ብሎ ትዕዛዛቱንም ላይጠብቅ/ሊያምፅ «ተጠመኩ» ቢል የማይታዘዝ ሰው ሐሰተኛ ስለሆነ እምነቱም ጥምቀቱም ሐሰተኛ ይሆናል፡፡ ምክንያቱም ቃሉ፡- አውቄዋለሁ እያለ ትዕዛዛቱንም የማይጠብቅ ውሸተኛ ነው እውነትም በእርሱ ውስጥ የለም ይላልና፡፡ 1ኛ ዮሐ.2፡3-4፡፡ ስለዚህ ያ ሰው ቀድሞ ጌታ የሱስን ወደ ውስጡ መጋበዝ አለበት፡፡ ቃሉ፡- እውነትም በእርሱ ውስጥ የለም ይላልና፡፡ እውነት ጌታ የሱስ ነው፡፡ ይህን አውቀን በመንፈስ ቅዱስ ምሪት ሁላ ችንም የጥምቀት ምንነት ተረድተን ተጠምቀን የዘላለሙን ህይወት እንድንወርስ ጌታችን ስለረዳን ስሙ የተመሰገነ ይሁን። #Source:-Yk from Heda alalich SDA
Show all...
#መልካም_ሰንበት @1ኛ ጃራ ሰባተኛ ቀን አድቬንቲስት ቤተክርስቲያን አድስ ሆኖ በተቋቋመውና የመጀመሪ ያኣ ላይ በዶ/ር ገብረ በኩል የተላለፈውን የዕለቱ መልእክት "" #ለአሕዛብም #ሁሉ #ምስክር እንዲሆን ይህ #የመንግሥት #ወንጌል #በዓለም #ሁሉ #ይሰበካል፥ በዚያን ጊዜም #መጨረሻው #ይመጣል።"(የማቴዎስ ወንጌል 24:14) እግዝአብሔር የራሱ የሆነ ስርዓት ሕግ መሪህ አለው ይህን ደግሞ የእግዝአብሔር ሰዎች በተታለለ መልኩ የስህተትን ትምህርት በማስተማር ላይ ይገኛል እኛ አድቬንትስቶች ዳንኤልንና የራዕይን መልእክት በመንፈስ ቅዱስ የተረዳን ወንገልን ወንድ ሴት ሁላችንም መልእክቱን በታላቅ ጩሄት ማዳረስ እንደምጠበቅብን የእግዝአብሔር ቃል ጥር ያቀርበናል። ወንጌልን ለማዳረስ የክርስቶስን ጽድቅ መልበስ ያስፈልገናል። እንድሁም በተለያዩ አገልግሎት በቅድስና, ራስን በመካድ, በመሥዋእትነት ሥራውን በታላቅ ኃይል ማወጅ እንድንችል ጌታ በመንፈሱ ይርዳን። #የበጎ አድራጎት (ራስን የመካድ) አገልግሎት ሥራ በዕለቱ ተግባራት #ከአስር ሽ 10,000 በላይ የገንዘብ ድጋፍና ወደ ሠላሥ የምጠጋውን አልባሳትን በአገራችን ለተፈናቀሉ ተፈናቃዮች እርዳታ በማድረግ #የተቀደሰውን የእግዝአብሔርን ሰንበት ሸኝተናል። (የማቴዎስ ወንጌል ምዕ. 25) ---------- 33፤ በጎችን በቀኙ ፍየሎችንም በግራው ያቆማቸዋል። 34፤ ንጉሡም በቀኙ ያሉትን እንዲህ ይላቸዋል። እናንተ የአባቴ ቡሩካን፥ ኑ፤ ዓለም ከተፈጠረበት ጊዜ ጀምሮ የተዘጋጀላችሁን መንግሥት ውረሱ። 35፤ ተርቤ አብልታችሁኛልና፥ ተጠምቼ አጠጥታችሁኛልና፥ እንግዳ ሆኜ ተቀብላችሁኛልና፥ ታርዤ አልብሳችሁኛልና፥ 36፤ ታምሜ ጠይቃችሁኛልና፥ ታስሬ ወደ እኔ መጥታችኋልና። 37፤ ጻድቃንም መልሰው ይሉታል። ጌታ ሆይ፥ ተርበህ አይተን መቼ አበላንህስ? ወይስ ተጠምተህ አይተን መቼ አጠጣንህ? "Yk"
Show all...
"የእግዝአብሔርን እውነት መከተል የዘላለምን ሕይወት ያስገኛል በሰው መታለል ግን የዘላለም ጥፋት ነው" @Yk
Show all...
ማስታወቂያ ========= AWR_Amharic ቻናል ለ 10 ሰው አድሚን ለመስጠት ይፈልጋል ስለዚህ የሰባተኛ ቀን አድቬንቲስት ቤተክርስቲያን የሀገር ውስጥና የሀገር ውጪ ትኩስ ትኩስ መረጃ ለአድማጮቻችን ለማድረስ ጠዋት ማታ ደከመኝ ሰለቸኝ ሳትሉ ማገልገል ለምትችሉ አሁኑኑ ለ 👉 @AWR_AmharicBot ስማችሁንና Usernameማችውን እንድትልኩልን በአክብሮት እንጠይቃቸዋለን 🙏 [ AWR በአማርኛ ] For any Comment Use this link 👉 @AWR_AmharicBot @AWR_Amharic @AWR_Amharic
Show all...